36
|ገጽ 1 | ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008 የረቡዕ እትም ቅፅ 21 ቁጥር 1631 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00 ታህሳስ 6 ቀን 2008 FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ በኦሮሚያ ግጭት ሕይወት እየጠፋና ንብረት እየወደመ ነው በውድነህ ዘነበ ኅዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም. በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን ምክንያት የተነሳው ግጭት፣ ለሕይወትና ለንብረት መጥፋት ምክንያት ሆኗል:: ግጭቱንና አለመግባባቱን ለማብረድ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሕዝቡን በማወያየት ሥራ ቢጠመዱም፣ ግጭቱ ግን ተባብሶ በመቀጠል ሕይወት እየቀጠፈ ነው:: በተለይ በምዕራብ ወለጋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ በምዕራብ ሸዋ በሚገኙ ከተሞች ለአብነትም ወሊሶ፣ ቶሌ፣ አመያ፣ ጨሊያ፣ ግንደ በረት፣ ጪቱ፣ ጉሊሶ፣ እናንጎና ጌዶ በተባሉ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ሕይወት እየጠፋና ንብረትም እየወደመ ይገኛል:: የኦሮሚያ ክልል ማረጋገጫ ባይሰጥም እስካሁን ከ30 በላይ ሕይወት መጥፋቱና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው ይነገራል:: መንግሥት ግን የተጠቀሰውን አኃዝ አይቀበልም:: ይልቁንም በተቃውሞው የተሳተፉ አምስት ሰዎች መሞታቸውን ገልጾ፣ በየአካባቢው የሚገኙ የመንግሥት ተሿሚዎችና የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እየገለጸ ነው:: በንብረት በኩል በተለያዩ ተሽከርካሪዎች፣ መንግሥታዊ ተቋማት፣ የተሿሚዎች መኖርያ ቤቶች፣ የግል ኩባንያዎች ላይ ጉዳት ደርሷል:: ይህ ግጭት ተባብሶ የቀጠለው በማስተር ፕላኑ መነሻ ይሁን እንጂ ሲንከባለል በቆየ ብሶትና የመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ ባለሥልጣናት በአደባባይ በሚሰጡት ያልተገባ መግለጫ ሕዝብ በመበሳጨቱ መሆኑን፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባል አቶ በቀለ ገርባ ለሪፖርተር ገልጸዋል:: ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የኦሮሚያ ክልል ምንጮች እንደሚሉት፣ ኅብረተሰቡ ለጥቃቅን አገልግሎቶች የሚጠየቀው ሕገወጥ ጉቦና በክልሉ የተንሰራፋው አድሎአዊ አሠራር የክልሉን ሕዝብ ሲያበሳጭ ቆይቷል:: በርካታ አመራሮችም በተለይ በልዩ ዞኑ በሕገወጥ መንገድ ቦታ ይዘዋል የሚለው ሌላው ጉዳይ ሲሆን፣ ማስተር ፕላኑ በእርግጥ ተግባራዊ ከሆነ በሕገወጥ ያፈሩትን ሀብት ማጣት፣ ከዚህም ከባሰ መጋለጥ የሚያመጣባቸው በመሆኑ ሕዝቡንም ውስጥ ለውስጥ ሲያነሳሱ ቆይተዋል የሚል ሐሳብ እየተሰነዘረ ይገኛል:: ክልሉን የሚመራው የኦሕዴድ አባላት ለዚህ ችግር ተገቢውን ትኩረት ካለመስጠታቸውም ባሻገር፣ ሕዝቡ መድረክ የሟቾች ቁጥር ከ30 በላይ ነው አለ በነአምን አሸናፊ ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን የተዘጋጀውን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን በመቃወም በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት የሟቾች ቁጥር ከ30 በላይ መድረሱን፣ የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አስታወቀ:: የመድረክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ምክትል ፕሬዚዳንትና የውጭ ግንኙነት ኃላፊው ዶ/ር መረራ ጉዲናና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ጥላሁን እንደሻው ይህን ያስታወቁት፣ ማክሰኞ ታኅሳስ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. በፓርቲው ጽሕፈት ቤት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው:: ‹‹ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአዲስ አበባ ከተማን ከሕግ አግባብ ውጪ ማስፋፋት ጋር በተያያዘ በሕዝቡ ዘንድ ካደረው ሥጋት በመነሳት፣ የተቀሰቀሰውን ሰላማዊ ሕዝባዊ ተቃውሞን በኃይል ለማስቆም የኢሕአዴግ መንግሥት በወሰደው ዕርምጃ በርካታ ተማሪዎችና ሌሎች ዜጎች መገደላቸውን መድረክ በእጅጉ ይኮንነዋል፤›› በማለት መድረክ በመግለጫው አስታውቋል:: ወደ ገጽ 8 ዞሯል ወደ ገጽ 8 ዞሯል በጭልጋና በመተማ ወረዳዎች የተነሳው ግጭት ሞትን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ በሰለሞን ጐሹ ከኅዳር 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙት በጭልጋና በመተማ ወረዳዎች በተቀሰቀሰው ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱን፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን የአማራ ክልል ገለጸ:: ግጭቱ በፈጠረው ሥጋት ዜጎች ከአካባቢያቸው እየተፈናቀሉ እንደሆነ ምንጮች ለሪፖርተር የገለጹ ቢሆንም፣ የክልሉ መንግሥት ለጉዳዩ የተሰጠው መፍትሔ አንፃራዊ ሰላም አምጥቷል ብሏል:: የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ድብቅ አጀንዳ ያላቸው አካላት በፈጠሩት ብጥብጥ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ የክልሉ መንግሥት ኃላፊዎች ከወረዳዎቹ አመራሮች፣ ከአገር ሽማግሌዎችና ከኅብረተሰቡ ጋር በመመካከር በአንፃራዊነት ሰላም ለመመለስ ተችሏል:: ታኅሳስ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በበኩላቸው፣ በወረዳዎቹ ተከስቶ የነበረው አለመረጋጋት በቁጥጥር ሥር መዋሉን ገልጸው፣ በሕዝቡ መካከል ያለውን ሰላምና መረጋጋት በማናጋት ግጭቱ እንዲባባስ በሚያደርጉ ‹‹ፀረ ሰላም›› ኃይሎች ላይ ሰማያዊ ፓርቲና ኤፌኮ ለፖለቲካ ትግል የጋራ ግብረ ኃይል ሊያቋቁሙ ነው የመድረክ ምክትል ፕሬዚዳንትና የውጭ ግንኙነት ኃላፊው ዶ/ር መረራ ጉዲናና ፕሬዚዳንቱ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ ፎቶ በሪፖርተር/መስፍን ሰሎሞን ፀረ ሽብር ግብረ ኃይል በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ደርሷል አለ የክልሉ መንግሥት ሕጋዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ ወደ ገጽ 8 ዞሯል የክልሉ መንግሥት መነሻው የ‹‹ፀረ- ሰላም›› ኃይሎች ሴራ ነው ብሏል ነዋሪዎች የአማራና የቅማንት ማኅበረሰቦች ግጭት ነው ብለውታል

Reporter issue-1631

Embed Size (px)

Citation preview

Page 1: Reporter issue-1631

|ገጽ 1 | ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

የረቡዕ እትም

ቅፅ 21 ቁጥር 1631 አዲስ አበባ ኢትዮጵያ | ጳጉሜን 6 ቀን 1987 ተመሠረተ |ዋጋ ብር 7.00

ታህሳስ 6 ቀን 2008

FREE PRESS FREE SPEECH FREE SPRIT | ነፃ ፕሬስ ነፃ ሐሳብ ነፃ መንፈስ

በኦሮሚያ ግጭት ሕይወት እየጠፋና ንብረት እየወደመ ነውበውድነህ ዘነበ

ኅዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም. በአዲስ አበባና በኦሮሚያ ልዩ ዞን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን ምክንያት የተነሳው ግጭት፣ ለሕይወትና ለንብረት መጥፋት ምክንያት ሆኗል:: ግጭቱንና አለመግባባቱን ለማብረድ የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ ባለሥልጣናት ሕዝቡን በማወያየት ሥራ ቢጠመዱም፣ ግጭቱ ግን ተባብሶ በመቀጠል ሕይወት እየቀጠፈ ነው::

በተለይ በምዕራብ ወለጋ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ፣ በምዕራብ ሸዋ በሚገኙ ከተሞች ለአብነትም ወሊሶ፣ ቶሌ፣ አመያ፣ ጨሊያ፣ ግንደ በረት፣ ጪቱ፣ ጉሊሶ፣ እናንጎና ጌዶ በተባሉ አካባቢዎች በተፈጠረው ግጭት ሕይወት እየጠፋና ንብረትም እየወደመ ይገኛል::

የኦሮሚያ ክልል ማረጋገጫ ባይሰጥም እስካሁን ከ30 በላይ ሕይወት መጥፋቱና ከ100 በላይ ሰዎች መቁሰላቸው ይነገራል:: መንግሥት ግን የተጠቀሰውን አኃዝ አይቀበልም:: ይልቁንም በተቃውሞው

የተሳተፉ አምስት ሰዎች መሞታቸውን ገልጾ፣ በየአካባቢው የሚገኙ የመንግሥት ተሿሚዎችና የፀጥታ ኃይሎች መገደላቸውን እየገለጸ ነው:: በንብረት በኩል በተለያዩ ተሽከርካሪዎች፣ መንግሥታዊ ተቋማት፣ የተሿሚዎች መኖርያ ቤቶች፣ የግል ኩባንያዎች ላይ ጉዳት ደርሷል::

ይህ ግጭት ተባብሶ የቀጠለው በማስተር ፕላኑ መነሻ ይሁን እንጂ ሲንከባለል በቆየ ብሶትና የመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ ባለሥልጣናት በአደባባይ በሚሰጡት ያልተገባ መግለጫ ሕዝብ በመበሳጨቱ

መሆኑን፣ የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) አመራር አባል አቶ በቀለ ገርባ ለሪፖርተር ገልጸዋል::

ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው የኦሮሚያ ክልል ምንጮች እንደሚሉት፣ ኅብረተሰቡ ለጥቃቅን አገልግሎቶች የሚጠየቀው ሕገወጥ ጉቦና በክልሉ የተንሰራፋው አድሎአዊ አሠራር የክልሉን ሕዝብ ሲያበሳጭ ቆይቷል::

በርካታ አመራሮችም በተለይ በልዩ ዞኑ በሕገወጥ መንገድ ቦታ ይዘዋል

የሚለው ሌላው ጉዳይ ሲሆን፣ ማስተር ፕላኑ በእርግጥ ተግባራዊ ከሆነ በሕገወጥ ያፈሩትን ሀብት ማጣት፣ ከዚህም ከባሰ መጋለጥ የሚያመጣባቸው በመሆኑ ሕዝቡንም ውስጥ ለውስጥ ሲያነሳሱ ቆይተዋል የሚል ሐሳብ እየተሰነዘረ ይገኛል::

ክልሉን የሚመራው የኦሕዴድ አባላት ለዚህ ችግር ተገቢውን ትኩረት ካለመስጠታቸውም ባሻገር፣ ሕዝቡ

መድረክ የሟቾች ቁጥር ከ30 በላይ ነው አለ

በነአምን አሸናፊ

ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን የተዘጋጀውን የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን በመቃወም በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ከተሞች በተፈጠሩ ግጭቶች ምክንያት የሟቾች ቁጥር ከ30 በላይ መድረሱን፣

የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዴሞክራሲያዊ አንድነት መድረክ (መድረክ) አስታወቀ::

የመድረክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ፣ ምክትል ፕሬዚዳንትና የውጭ ግንኙነት ኃላፊው ዶ/ር መረራ ጉዲናና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊው አቶ ጥላሁን እንደሻው ይህን ያስታወቁት፣ ማክሰኞ

ታኅሳስ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. በፓርቲው ጽሕፈት ቤት በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫ ነው::

‹‹ባለፉት ሁለት ሳምንታት የአዲስ አበባ ከተማን ከሕግ አግባብ ውጪ ማስፋፋት ጋር በተያያዘ በሕዝቡ ዘንድ ካደረው ሥጋት በመነሳት፣ የተቀሰቀሰውን

ሰላማዊ ሕዝባዊ ተቃውሞን በኃይል ለማስቆም የኢሕአዴግ መንግሥት በወሰደው ዕርምጃ በርካታ ተማሪዎችና ሌሎች ዜጎች መገደላቸውን መድረክ በእጅጉ ይኮንነዋል፤›› በማለት መድረክ በመግለጫው አስታውቋል::

ወደ ገጽ 8 ዞሯል ወደ ገጽ 8 ዞሯል

በጭልጋና በመተማ ወረዳዎች የተነሳው ግጭት ሞትን ጨምሮ ከፍተኛ ጉዳት አደረሰ

በሰለሞን ጐሹ

ከኅዳር 29 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ በሰሜን ጎንደር ዞን በሚገኙት በጭልጋና በመተማ ወረዳዎች በተቀሰቀሰው ግጭት የሰው ሕይወት መጥፋቱን፣ በአካልና በንብረት ላይ ጉዳት ማድረሱን የአማራ ክልል ገለጸ:: ግጭቱ በፈጠረው ሥጋት ዜጎች ከአካባቢያቸው እየተፈናቀሉ እንደሆነ ምንጮች ለሪፖርተር የገለጹ ቢሆንም፣ የክልሉ መንግሥት ለጉዳዩ የተሰጠው መፍትሔ አንፃራዊ ሰላም አምጥቷል ብሏል::

የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ኃላፊ አቶ ንጉሡ ጥላሁን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ድብቅ አጀንዳ ያላቸው አካላት በፈጠሩት ብጥብጥ በሰውና በንብረት ላይ ጉዳት የደረሰ ሲሆን፣ የክልሉ መንግሥት ኃላፊዎች ከወረዳዎቹ አመራሮች፣ ከአገር ሽማግሌዎችና ከኅብረተሰቡ ጋር በመመካከር በአንፃራዊነት ሰላም ለመመለስ ተችሏል::

ታኅሳስ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ጋዜጣዊ መግለጫ የሰጡት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው በበኩላቸው፣ በወረዳዎቹ ተከስቶ የነበረው አለመረጋጋት በቁጥጥር ሥር መዋሉን ገልጸው፣ በሕዝቡ መካከል ያለውን ሰላምና መረጋጋት በማናጋት ግጭቱ እንዲባባስ በሚያደርጉ ‹‹ፀረ ሰላም›› ኃይሎች ላይ

ሰማያዊ ፓርቲና ኤፌኮ ለፖለቲካ ትግል የጋራ ግብረ ኃይል ሊያቋቁሙ ነው

የመድረክ ምክትል ፕሬዚዳንትና የውጭ ግንኙነት ኃላፊው ዶ/ር መረራ ጉዲናና ፕሬዚዳንቱ ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ጋዜጣዊ መግለጫ ሲሰጡ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ፀረ ሽብር ግብረ ኃይል በፀጥታ ኃይሎች ላይ ጉዳት ደርሷል አለ የክልሉ መንግሥት ሕጋዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ አስጠነቀቀ

ወደ ገጽ 8 ዞሯል

የክልሉ መንግሥት መነሻው የ‹‹ፀረ-ሰላም›› ኃይሎች ሴራ ነው ብሏል

ነዋሪዎች የአማራና የቅማንት ማኅበረሰቦች ግጭት ነው ብለውታል

Page 2: Reporter issue-1631

ገጽ 2|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

በጳጉሜን 6 1987 ተጀመረ በሳምንት ሁለት ጊዜ የሚታተም አድራሻ፡- ከቦሌ መድኃኒዓለም ወደ ብራስ ሆስፒታል በሚወስደው መንገድ ከቦሌ ኢንተርናሽናል ሆቴል አጠገብ ስልክ 0910-885206/ 011-661 61 79/85/87 ፋክስ: 011-661 61 89

አድራሻ፡- ቦሌ ክፍለ ከተማ ቀበሌ 03 የቤት ቁጥር 2347 ፖስታ 7023 አ.አ ኢትዮጵያ

ማስታወቂያ ሽያጭና ስርጭት 0910 885206/ 011 6 61 61 79/ 85

[email protected] E-mail: [email protected]

Website: www.ethiopianreporter.com

በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር (ኤም.ሲ.ሲ) ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር

እየታተመ የሚወጣ ጋዜጣ

ፋክስ: 011-661 61 89

ዋና ግራፊክ ዲዛይነር፡ ይበቃል ጌታሁንከፍተኛ ግራፊክ ዲዛይነር ቴዎድሮስ ክብካብግራፊክ ዲዛይነሮች፡ ፀሐይ ታደሰ ፋሲካ ባልቻ ስሜነህ ሲሳይ ነፃነት ያዕቆብ ቤዛዬ ቴዎድሮስ ሳሙኤል ለገሰዋና ፎቶግራፈር ናሆም ተሰፋዬፎቶግራፈሮች፡ ታምራት ጌታቸው መስፍን ሰሎሞን

ካርቱኒስት፡ ኤልያስ አረዳ

ከፍተኛ ሪፖርተር፡ ደረጀ ጠገናውሪፖርተሮች፡ ምሕረተሥላሴ መኮንን ሻሂዳ ሁሴንማርኬቲንግ ማናጀር፡ እንዳልካቸው ይማምሴልስ፡ Hና Ó`T'w\¡ S<K<Ñ@�' ብሩክ ቸርነት፣ ራህዋ ገ/ኪዳንማስታወቂያ ፕሩፍሪደር፡ መሳይ ሰይፉ፤ ኤፍሬም ገ/መስቀል፣ መላኩ ገድፍኮምፒውተር ጽሑፍ፡ ብርቱካን አባተ፣ ሄለን ይታየው፣ ቤተልሔም ታደሰ፣ ቤዛዊት መኮንን፣ መስከረም ሽብሩ፣ ሰብለ ተፈራ ማስታወቂያ ፅሁፍ: እስከዳር ደጀኔ፣ መሠረት ወንድሙ፣ ራሔል ሻወል፣ የሺሀረግ ሀይሉሕትመት ክትትል፡ ተስፋዬ መንገሻ፣ የየሱስወርቅ ማሞ፣ ገዛኸኝ ማንደፍሮዌብ ሳይት፡ ቤዛዊት ተስፋዬ፣ ቢኒያም ሐይሉ

ዋና ሥራ አስኪያጅ፡ አማረ አረጋዊማኔጂንግ ኤዲተር፡ መላኩ ደምሴዋና አዘጋጅ፡ ዘካሪያስ ስንታየሁየካ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 የቤት ቁ. 217ከፍተኛ አዘጋጆች፡ ዳዊት ታዬ ሔኖክ ያሬድ ሰለሞን ጎሹአዘጋጆች፡ ምሕረት ሞገስረዳት አዘጋጆች፡ ታደሰ ገ/ማርያም

ምሕረት አስቻለው ታምሩ ጽጌ የማነ ናግሽ ዮሐንስ አንበርብር

ብርሃኑ ፈቃደ ውድነህ ዘነበ

ማስታ

ወቂያ

ርእሰ አንቀጽርእሰ አንቀጽ

ረቡዕ ታህሳስ 6 ቀን 2008

መንግሥት ውስጡን ይፈትሽ!ለአዲስ አበባና ለኦሮሚያ ልዩ ዞን በተዘጋጀው የተቀናጀ የጋራ ማስተር ፕላን ምክንያት በኦሮሚያ

ክልል የተለያዩ ሥፍራዎች የታዩት አመፆች፣ መንግሥት ውስጡን አብጠርጥሮ እንዲፈትሽ ያስገድዳሉ:: መንግሥት ውስጡን በሚገባ እንዲፈትሽ የሚገደደው በክልሉ ውስጥ በተከሰተው ሁከት ምክንያት የሚሰሙት ቁጣዎች፣ በአብዛኛው በመንግሥት ሹማምንት ላይ ያነጣጠሩ በመሆናቸው ነው:: መንግሥት በቃል አቀባዩ አማካይነት እንደገለጸው፣ ሁከት በተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች በየደረጃው ያሉ ሹማምንትና የፀጥታ ሠራተኞች የጥቃት ዒላማ ሆነዋል:: በችግሩ ዙሪያ ከሚነገሩ ዋነኛ ርዕሰ ጉዳዮች መካከል የመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ የፍትሕ መጓደልና ሙስና ዋነኞቹ ናቸው:: እነዚህ መንግሥት ውስጡን እንዲፈትሽ ያስገድዳሉ::

በግንቦት 2007 ዓ.ም. በተካሄደው ምርጫ ገዥው ፓርቲ ኢሕአዴግ ከአጋሮቹ ጋር መቶ በመቶ የፓርላማ መቀመጫዎችን በመቆጣጠር፣ በምርጫው በሕዝብ ድምፅ ይሁንታ ማግኘቱን አረጋግጧል:: በዚህም መሠረት ቀጣዮቹን አምስት ዓመታት የሚመራ መንግሥት መሥርቷል:: ይሁንና አፍታም ሳይቆይ የመልካም አስተዳደር ችግር፣ የፍትሕ ዕጦትና ሙስና ጊዜ የማይሰጡ ፈተናዎች እንደሆኑበት አስታውቋል:: ወዲያው ደግሞ ለዓመታት ያህል ተንጠልጥሎ የቆየውና የሰው ሕይወት ያለፈበት የማስተር ፕላን ጉዳይ ሌላ አመፅ ቀስቅሶ፣ ሕይወት እያለፈና ንብረት እየወደመ ነው:: በዚህ ወሳኝ ጊዜ ላይ ሆኖ ነው መንግሥት ራሱን መፈተሽ ያለበት:: ከሕግ የበላይነት፣ ከሰብዓዊ መብት አጠባበቅና ከዴሞክራሲ ያፈነገጡ አሠራሮችን ያርም::

የመንግሥት አካላት የሆኑት ሕግ አውጪው፣ ሕግ ተርጓሚውና አስፈጻሚው እንዴት እየተናበቡ ነው ሥራቸውን እየሠሩ ያሉት? የክትትልና የቁጥጥር ሥርዓቱ ምን ይመስላል? አስፈጻሚው አካል ከላይ እስከ ታች ያለው መዋቅሩ እንዴት እየሠራ ነው? ሕግ ተርጓሚው በትክክል ሥራውን እየሠራ ነው ወይ? ሕግ አውጪው (ፓርላማው) ኃላፊነቱን እየተወጣ ነው ወይ? በሕዝብና በእነዚህ አካላት መካከል ያለው ቅርርብ ምን ይመስላል? የሚሉትና የመሳሰሉት ጥያቄዎች ይነሳሉ:: አስፈጻሚው አካል በተደጋጋሚ እንዳመነው የመልካም አስተዳደር ዕጦት ሕዝብን እያስመረረ ነው:: በደላላ የሚመራው ሙስና አገር እያጠፋ ነው:: የፍትሕ መስተጓጎል ሕዝቡን ደም እንባ እያስለቀሰ ነው:: የእነዚህ ሁሉ ድምር ውጤት በመንግሥትና በሕዝብ መካከል ያለውን ግንኙነት አበላሽቶታል:: መቶ በመቶ የፓርላማ መቀመጫ የያዘ መንግሥት አሁን ወሳኝ የሆነ ምዕራፍ ላይ በመድረሱ ራሱን ይፈትሽ:: ያለምንም ርህራሔ ራሱን ይገምግም::

በተለያዩ አካባቢዎች የተቀሰቀሰው ሁከት የዜጎችን ሕይወት እየቀጠፈ ነው:: የአካል ጉዳት እያደረሰ ነው:: የንብረት ውድመትም እየታየበት ነው:: ይህ አመፅ በማስተር ፕላኑ ጉዳይ ላይ ተመሥርቶ ቢቀሰቀስም፣ አሁን አቅጣጫውን ቀይሯል:: አመፁን የሚመራ የተደራጀ ኃይል ወይም ፓርቲ በግልጽ አለመኖሩም ታይቷል:: ለዓመታት ሲንከባለሉ የመጡ ችግሮች ውጤትም ይመስላል:: በዚህም ምክንያት ጥያቄው የሕዝብ ነው ማለት ነው:: ምንም እንኳን ሌላ ዓላማ የሰነቁ ኃይሎች በማኅበራዊ ሚዲያ መሪ ሆነው ለመታየት እየሞከሩ ቢሆንም፣ መንግሥት በዚህ ጉዳይ ላይ መነጋገር ያለበት ከሕዝብ ጋር ብቻ ነው:: ሕዝቡን እንወክላለን ከሚሉ በሰላማዊ ትግል ውስጥ ካሉ የፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ነው:: በመሆኑም ከፓርቲዎቹም ሆነ ከሕዝቡ ጋር ሲነጋገር ውስጡን ፈትሾ መሆን አለበት:: ጠንካራ ግምገማ ማድረግ ይኖርበታል::

መንግሥት ከሕዝብ ጋር ሲነጋገር ራሱን ለትችትና ለወቀሳ ያዘጋጅ:: የነበሩትን ድክመቶች በትክክል አምኖ ሕዝቡ በግልጽ ምን እንደሚፈልግ ይረዳ:: በሕዝብ ድምፅ ተመርጫለሁ ያለ መንግሥት ከምንም ነገር በላይ ተጠሪነቱ ለሕዝብ ነው:: በመልካም አስተዳደር ዕጦት፣ በፍትሕ መጓደልና በሙስና የተመረረ ሕዝብ ጥቅሜንና ፍላጎቴን ይፃረራል በሚል ጉዳይ ላይ ተቃውሞ ሲያቀርብ፣ በሚገባ አዳምጦ ለመፍትሔ የሚረዳ አቋም ላይ መድረስ አለበት:: ሕዝብን ሲያስመርሩ የነበሩ ሹማምንት ራሳቸውን ከተጠያቂነት ነፃ ለማውጣት በሚያደርጉት ጥረት፣ ሕዝብና መንግሥት የበለጠ እንዳይቃቃሩና አላስፈላጊ መስዕዋትነት እንዳይከፈል ጥንቃቄ ይደረግ:: በመብት ጥያቄ ስም የኃይል ተግባር ውስጥ የገቡ ወገኖችንም ሕዝቡ እንዲያስቆማቸው ማድረግ የሚቻለው፣ ሕዝብና መንግሥት ሲቀራረቡ ነው::

አሁን የመንግሥት ዋነኛው ተግባር መሆን ያለበት ራሱን ፈትሾ ችግሮቹን ማወቅ ነው:: ችግሮቹ ደግሞ በተደጋጋሚ የሚገለጹት ሕዝብን የሚያማርሩ አጉል ተግባራት ናቸው:: በኦሮሚያ ክልል ውስጥ ለተነሳው ሁከት መነሻው ማስተር ፕላኑ ቢሆንም፣ ሕዝቡ በየደረጃው ባሉ ሹማምንት የደረሱበት የመብት ረገጣዎች የራሳቸው አሉታዊ ሚና አላቸው:: መንግሥት ይህንን የሹማምንት ጉዳይ ያለምንም ይሉኝታ ይገምግም:: አጥፊዎችን ለፍትሕ ያቅርብ:: በምትካቸው ለሕዝብ አገልጋይ የሆኑትን ይመድብ:: አሁን የቃላት ጋጋታ ሳይሆን የሚያስፈልገው ተግባራዊ ዕርምጃ ብቻ ነው:: በሕዝብ የሚቀልዱ ተገምግመው ይወገዱ::

መንግሥት ሁከቱ ከተቀሰቀሰባቸው አካባቢዎች ነዋሪዎች ጋር በሰላማዊ መንገድ በመምከር መረጋጋት ይፍጠር:: ሕዝቡ ወደ እርሻው፣ ንግዱና ወደ መሳሰሉት ተግባሮቹ በፍጥነት ይመለስ:: ተማሪዎች ወደ ትምህርት ገበታቸው ይመለሱ:: መደበኛው ሰላማዊ ሕይወት ይቀጥል:: በዚህ ሒደት ውስጥ የሕግ የበላይነት ከምንም ነገር በላይ ቅድሚያ ይሰጠው:: ዜጎች ከሰላማዊ የመብት ጥያቄ ይልቅ ወደ አመፅና ሁከት የሚያመሩት የሕግ የበላይነት ሳይከበር ሲቀር ነው:: በሙስና የሚከብሩ ሹማምንትና አጋፋሪዎቸው ሕግ ሲጥሱ፣ ሌላው ዜጋም ያንኑ መንገድ ይከተላል:: በመሆኑም ዜጎች በሕግ የበላይነት ተማምነው የመብቶቻቸው ተጠቃሚ እንዲሆኑ ይደረጉ:: በዚህ ረገድም መንግሥት ራሱን ያለ ይሉኝታ ይፈትሽ::

ሕዝብ በማናቸውም ባልተመቹት ጉዳዮች ላይ የመብት ጥያቄ የማቅረብ ሕገ መንግሥታዊ መብት አለው:: መንግሥትም ምላሽ የመስጠት ግዴታ አለበት:: በመንግሥት ውስጥ ሌላ መንግሥት የመሠረቱ የሚመስሉ ኃይሎች መንግሥትን ሕዝባዊነት ሲያሳጡ፣ ሕዝብ ከመንግሥት ጋር ይለያያል:: በዚህ ቀዳዳም ሌላ ፍላጎት ያላቸው ኃይሎች በመግባት አጋጣሚውን ለግጭት ይጠቀሙበታል:: በዚህም ምክንያት ሰላማዊው ድባብ ወደ ብጥብጥ ይቀየራል:: ይህ ደግሞ ታይቷል:: በመሆኑም መንግሥት ራሱን ለወቀሳ ያዘጋጅ:: የፖለቲካ ፓርቲዎችን፣ የመገናኛ ብዙኃንን፣ የሕዝቡንና የሌሎችን ትችቶች ይቀበል:: ችግሮቹን ያርም:: በተፈጠረው ችግር ላይ ግልጽ መረጃ ይስጥ:: ችግሮችን ማድበስበስ ይቁም:: አመፁ ተባብሶ ሰላምና መረጋጋትን እንዳያሳጣና ለሌሎች ጣልቃ ገብነት እንዳይገለጥ መንግሥት ከሕዝብ ጋር ይሠለፍ:: ሕዝብን ያዳምጥ:: ከኃይል ዕርምጃ ይቆጠብ:: የሕዝብን የልብ ትርታ ይስማ:: ውስጣዊውን ችግር ፀረ ሰላም ኃይሎች ያራግቡታል ቢባል እንኳ፣ መንግሥት በድፍረት ራሱን ፈትሾ ለመፍትሔ ይትጋ:: ከሕዝብ የሚፈለግበትን ይወጣ:: ለዚህም ውስጡን ደጋግሞ ይፈትሽ!

Page 3: Reporter issue-1631

|ገጽ 3

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

የቤት ግዢ ጨረታ ማስታወቂያጆሽዋ ሁለገብ ኃላፈነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር

ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ ቤት በጨረታ መግዛት ይፈልጋል

1. የቤቱ አይነት፡ እስከ 7 ፎቅ ግንባታ የሚፈቀድለት፣2. የቦታው ስፋት፡ ቦታው ከ 400 ካሬ ያላነሰ ፣3. የቦታው ሁኔታ፡ ለቢሮ አገልግሎት ሕንፃ መገንባት በሚመች ሁኔታ የሚገኝ፣4. ቦታው የሚገኝበት ልዩ ስፍራ፡ ካዛንቺስ፣ ባንቢስ፣ ኦሎምፒያ፣ ሰንጋተራ፣ ሜክሲኮ፣

ጎተራ፣ አራት ኪሎ፣መገናኛ፣ ቦሌ፣ መስቀል ፍላወር፣ አካባቢ ሆኖ በዋና መንገድ ላይ የሚገኝ ወይም ለመሃል ከተማ ቅርብ የሆነ፣

5. የቦታው ህጋዊነት፡ የይዞታ ባለቤትነት ካርታ ያለው፣ ለቅይጥ አገልግሎት ግንባታ ፕላን ስምምነት ያለው የወቅቱን የመሬት ግብር የከፈለ፣

6. ቤቱ በባንክ/ በአበዳሪ ድርጅቶች በብድር የተያዘ ከሆነ ዝርዝር የውል ሰነድ እና ቀሪ ክፍያውን የሚገልፅ ህጋዊ ሰነድ ማቅረብ የሚችል፣

7. ቤቱ የሊዝ ክፍያ ካለበት የሊዝ ውልና ቀሪ ክፍያ ሰነድ ማቅረብ የሚችል፣8. የሚፈለግበትን የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የታክስ ክሊራንስ የሚያቀርቡ፣ የፍርድ ቤት

ጥያቄ ክርክር የሌለበት፣ቤቱን በባለሞያ ስትራክቸራል እንዲሁም ቴክኒካላዊ ይዘቱ ለማስመርመር ፈቃደኛ የሆኑ፣

9. መጫረት የሚችሉት የቤቱ ባለቤቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ይሆናሉ፣10. ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ባንቢስ

አካባቢ ዝቋላ ኮምፕሌክስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ በመምጣት መውሰድ ይችላሉ፣

11. የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 (ብር ሰላሳ ሺ ብር ብቻ)::12. ተጫራቾች የሚሸጡትን ቤት አይነት እና ዋጋ በዝርዝር በታሸገ ኢንቨሎፕ የጨረታ

ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በ20 ቀን ባለው ጊዜ ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት በመስሪያ ቤቱ ለዚህ በተዘጋጀ ቦታ ማስገባት አለባቸው፣

13. ጨረታው ማክሰኞ ታህሳስ25/2008 ዓ.ምቀን በ6፡00 ተዘግቶ በዚያው እለት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ጨረታውን በገባበት ቦታ ይከፍታል:: በዚህ ወቅት ተጫራቾች ውይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ መገኘት ይችላሉ፣

14. ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 0565/66/67/71/72፣ ወይም ከአብዬት አደባባይ ወደ ኡራኤል በሚወስደው መንገድ ኖክ ፊት ለፊ ትዝቋላ ኮምፕሌክስ ላይ 2ኛ ፎቅ በድርጅቱ ቢሮ በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል::

በዮሐንስ አንበርብር

በግንባታ ላይ ከሚገኙት የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ውጪ፣ በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ውስጥ ለተያዙ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ማስፈጸሚያ የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ማጋጠሙን የዘርፉ የሥራ ኃላፊዎች ለፓርላማው አሳወቁ::

የፓርላማው የአካባቢና የተፈጥሮ ሀብት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ የውኃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስቴርና የተጠሪ መሥሪያ ቤቶችን የ2008 ዓ.ም. የሥራ ዕቅድና የመጀመርያው ሩብ ዓመት የሥራ አፈጻጸምን ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. በገመገመበት ወቅት ነው ይህ የተገለጸው::

የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በበጀት ዓመቱ በዕቅድ የያዛቸው የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች በምን ሁኔታ ላይ እንደሚገኙና ፕሮጀክቶቹ ሊገጥሟቸው ለሚችሉ ችግሮች ወይም ሥጋቶች ምን ያህል ዝግጅት እንደተደረገ ማብራሪያ የጠየቀው ቋሚ ኮሚቴው፣ በዕቅድ የተያዙት ፕሮጀክቶች በፋይናንስ እጥረት ምክንያት እስካሁን ወደ ተግባር አለመግባታቸው በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይልና በሚኒስቴሩ የሥራ ኃላፊዎች ገለጻ ተደርጓል::

ለዚህ በጀት ዓመት ወደ ተግባር እንዲገቡ በዕቅድ የተያዙት የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች ጨሞጋ ይዳ 278 ሜጋ ዋት፣ ገባ 214 ሜጋ ዋት፣ ሐለሌ ወራቤሳ 422 ሜጋ ዋት፣ አይሻ የንፋስ ኃይል ማመንጫ 300 ሜጋ ዋት የማመንጨት አቅም ያላቸው ፕሮጀክቶች ናቸው::

እነዚህ ፕሮጀክቶች እንዴት ወደ ትግበራ ሊገቡ እንደሚችሉ ለቀረበው ጥያቄ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ዋና ሥራ አስፈጻሚ ኢንጂነር አዜብ አስናቀ በሰጡት ምላሽ ከላይ ለተገለጹት ፕሮጀክቶች ብቻ ሳይሆን በአጠቃላይ ከውኃ፣ ከፀሐይ፣ ከጂኦተርማልና ከንፋስ መገኘት የሚችሉ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫዎችን ከነቦታቸው መለየታቸውን ገልጸው፣ ‹‹እንዴት እንገነባቸዋለን የሚለው ጥያቄ አለ:: ምክንያቱ ደግሞ የፋይናንስ እጥረት ነው፤›› ብለዋል::

በዚህ የተነሳም በዚህ ዓመት ተግባራዊ መደረግ የሚገባቸውን ፕሮጀክቶች በመለየት፣ አብዛኞቹ በውጭ ኢንቨስትመንት እንዲገነቡ መወሰናቸውን ገልጸዋል::

‹‹ይኼም ማለት የውጭ አልሚዎች

በዕቅድ ለተያዙ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች የፋይናንስ አቅርቦት ችግር ማጋጠሙ ለፓርላማው ተገለጸ

የአገር ውስጥ ባንኮችና የውጭ ኢንቨስተሮች በአማራጭነት ታይተዋል

ኢንጂነር አዜብ አስናቀ

በዮሐንስ አንበርብር

የኢትዮጵያ፣ የግብፅና የሱዳን የውኃና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች ባለፈው ዓርብና ቅዳሜ በሱዳን ባደረጉት ስብሰባ ኢትዮጵያ በግብፅ ለተነሱ ሥጋቶች ከሁለት ሳምንት በኋላ ምላሽ ይዛ ለመቅረብ ተስማማች::

ሦስቱ አገሮች ላለፉ ዘጠኝ ስብሰባዎች በጋራ የቴክኒክ ኮሚቴዎቻቸው አማካይነት ሲወያዩ የቆዩ ቢሆንም፣ የታላቁን የኢትዮጵያ የህዳሴ ግድብ እንዲያጠኑ በተመረጡ ሁለት ኩባንያዎች መካከል የተፈጠረውን አለመግባባት ለመቅረፍ

ጊዜ ፈጅቶባቸዋል::

ይህ አሳስቦኛል የምትለው ግብፅ ቀጣዩ ስብሰባ ከሦስቱም አገሮች በሚወከሉ ሁለት ሁለት ሚኒስትሮች አማካይነት ፖለቲካዊ ውይይት እንዲካሄድ በጠየቀችው መሠረት ነው ውይይቱ የተካሄደው::

በግብፅ በኩል በዋናነት ከተነሱት አጀንዳዎች መካከል የህዳሴው ግድብ ግንባታ ከውይይቱ ጋር ሲነፃፀር በፍጥነት እየተከናወነ በመሆኑ፣ ውይይቱ መስመር እስኪይዝ ድረስ ግንባታው እንዲቆም ጥያቄ አቅርባለች::

ኢትዮጵያ በግብፅ ሥጋቶች ላይ ምላሽ ይዛ ለመቅረብ ተስማማች

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

በውድነህ ዘነበ

ከንግድ ይልቅ ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲያዘነብሉ ግፊት ሲደረግባቸው የቆዩ ባለሀብቶች፣ በአሁኑ ወቅት እየተገነቡ ባሉ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ ቦታ የሚያገኙበትን መንገድ የሚያመቻች ኮሚቴ ተቋቋመ::

ኮሚቴው በኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ አቶ አህመድ አብተው የሚመራ ሲሆን፣ ንግድ ሚኒስቴር፣ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን፣ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአባልነት ተካተዋል::

ታኅሳስ 2 ቀን 2008 ዓ.ም. ከኤምኤች አማካሪ ድርጅት ዶ/ር መሰለ ኃይሌ ጋር መግለጫ የሰጡት

የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ገመቹ፣ ኮሚቴው የአገር ውስጥ ባለሀብቶች በኢንዱስትሪ ዞኖች ውስጥ ቦታ እንዲያገኙ ሁኔታዎችን እንደሚያመቻች ገልጸዋል::

‹‹የአገር ውስጥ ባለሀብቶች እንደፍላጎታቸው የፋብሪካ ሕንፃዎችን ተከራይተው፣ በለማ መሬት ላይ የራሳቸውን ግንባታ እንዲያከናውኑ ለማድረግ የፓርኮቹ ዲዛይን ተዘጋጅቷል፤›› ብለዋል::

መንግሥት በሁለተኛው የዕድገትና ትራንስፎርሜሽን ዕቅድ ዘመን አሥር ኢንዱስትሪ ፓርኮች ለመገንባት አቅዷል:: ከሚገነቡት ኢንዱስትሪ ፓርኮች ውስጥ በአዲስ አበባ ቦሌ ለሚ ቁጥር ሁለት 186 ሄክታር፣ ቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርክ 275 ሄክታር ይለማል::

በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ለመሰማራት ፍላጎት ላሳዩ ነጋዴዎች ቦታ የሚያዘጋጅ ኮሚቴ ተቋቋመ

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ወደ ገጽ 33 ዞሯል

Page 4: Reporter issue-1631

ገጽ 4|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

Page 5: Reporter issue-1631

|ገጽ 5

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

OFFRE D’EMPLOI : ASSISTANT(E) ADMINISTRATIF(VE) L’Alliance éthio-française d’Addis-Abeba recrute un(e) assistant(e) administratif(ve)

Poste à pourvoir immédiatement

Missions principales auprès du Directeur et de l’Administrateur :ADMINISTRATIF :• Rédaction de documents de différents types (rapports, notes, formulaires,

tableau Excel, lettres, …)• Secrétariat (prise de contact, organisation de réunion, accueil, traduction,

…)COMPTABILITÉ :• Préparer et vérifier différents documents comptables (salaires, rapports

financiers mensuels, . . .)• Saisie comptable.

Cette liste n’est pas exhaustive, l’employé(e) sera appelé(e) à accomplir d’autres taches en fonction des besoins de l’AEF.Profil recherché :Bon niveau, oral et écrit, en français, anglais et amharique.Parfaite maitrise de la suite Microsoft Office (Word, Excel, power point)Notions en comptabilitéConnaissance de l’application Quick Book Accounting

Qualités souhaitées :

Rigueur/sens de l’organisation, dynamisme, qualité relationnelle, flexibilité, disponibilité le soir, capacité à travailler en autonomie et en équipe.

Salaire : négotiable

Depot de candidature Les candidatures doivent être déposées impérativement avant le 6 janvier 2016 soit par mail ([email protected]) soit à l’Administrateur en personne. Toute candidature devra comprendre un curriculum vitae complet accompagné d’une lettre de motivation.

Invitation of Qualified Firms for Audit WorkThe Population Council Inc. is an international NGO working in three main areas: HIV and AIDS, reproductive health and poverty, gender and youth.

The Population Council would like to invite qualified and registered audit firms those are recognized by the Charities and Societies Agency to submit their proposals to be appointed as external auditor to undertake the audit of its accounts.

Eligibility criteria:

Any authorized audit firm who qualify to apply shall therefore fulfill the following minimum criteria for eligibility

1. Relevant experience for at least 4 years in the INGO sector2. Renewed trade license of the current year3. Who meets the qualification criteria by Charities and Societies Agency and currently

in the list4. VAT and Tin registration certificate5. Chartered/Certified Accountant Certificate (Certificate of professional competence)6. Who can commit contractual obligation for the next 3 (three) fiscal periods.

Procedures:Qualified candidate audit firm can submit in the following procedures

1. Submit financial and technical proposals separately in a sealed envelope to Population Council-Ethiopia Office within 10 working days starting from the next date of bid announcement as appeared in the news paper

2. Selection will be only based on the above criteria and who should submit competitive price with clear mode of payment. Any government tax should be included in the proposal

3. Only shortlisted candidates will be contacted for further discussion and negotiation

All Proposals should be submitted to: The Population Council Inc. Ethiopia Office from December 17 – December 30, 2015 between 8:00am – 5:00pm from the following address:

The Population Council Inc. Heritage Plaza Building 4th floor Near Brass Hospital, opposite the Tanzania Embassy on the Bole Medhanealem Road P.O. Box 25562 Code1000

Tel 0116631712/14/16 Addis Ababa

በዮሐንስ አንበርብር

በኢትዮጵያና በቱርክ መንግሥታት መካከል የተፈረመውን ለኤምባሲ፣ ለሚሲዮን መሪዎችና ለዲፕሎማቶች መኖሪያ ግንባታ የመሬት ልውውጥ ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበው አዋጅ ፓርላማውን አነጋገረ::

የስምምነቱ ማፅደቂያ ረቂቅ አዋጅ አባሪ እንደሚገልጸው ስምምነቱ የተፈረመው እ.ኤ.አ. በዲሴምበር 2010 ነው:: የስምምነቱ ዓላማም በኢትዮጵያና በቱርክ መካከል እያደገ የመጣውን የንግድ፣ የቱሪዝም፣ የኢንቨስትመንት፣ የቱሪዝምና የተለያዩ ፖለቲካዊና ማኅበራዊ

ትብብሮች የበለጠ ለማጠናከር ነው::

የስምምነቱ መሠረት የቱርክ መንግሥት 3,000 ካሬ ሜትር ከክፍያ ነፃ የሆነ መሬት በቱርክ አንካራ ለሚገኘው ለኢትዮጵያ ዲፕሎማቲክ ማኅበረሰብ የተከለለ ቦታና ለሚሲዮን፣ ለአምባሳደር መኖሪያ ቤት ግንባታ የሚውል መሬት የመስጠት ግዴታን ያስቀምጣል::

በአፀፋው ደግሞ የኢትዮጵያ መንግሥት 7,192.8 ካሬ ሜትር በአዲስ አበባ የሚገኝ ለሚሲዮን፣ አምባሳደርና ዲፕሎማቶች መኖሪያ ግንባታ የሚውል መሬት ለመስጠት ግዴታ መግባቱን በስምምነቱ ላይ ተጠቅሷል::

የኢትዮጵያ መንግሥት ከሚያቀርበው

7,192.8 ካሬ ሜትር ውስጥ፣ 4,192.8 ካሬ ሜትር የሚሆነው መሬት 3,200,000 ዶላር ሊዝ የሚከፈልበት መሆኑ ስምምነት ተደርጓል::

የግንባታ ቦታው የሚሰጠው በሰጥቶ መቀበል መርህ ሆኖ፣ ሁለቱም ወገኖች መሬቱን የሚጠቁሙበት የዲፕሎማቲክ ተልዕኳቸውን ለማሳካት ብቻ መሆኑን ስምምነቱ ይገልጻል::

እያንዳንዱ ወገን ፕሮጀክቱንና ግንባታውን መቼ እንደሚጀምር በግሉ መወሰን እንደሚችል በስምምነቱ የተገለጸ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ተፈጻሚ በሚሆንበት ወቅት እያንዳንዱ ወገን መሬቱን የሰጠውን አገር ሕግ ደንብና ቴክኒካዊ መሥፈርቶች

በኢትዮጵያና በቱርክ መካከል የተደረሰው ለዲፕሎማቶች መኖሪያ የመሬት ልውውጥ ስምምነት ፓርላማውን አነጋገረ

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የመንገድ ግንባታ ታሪክ ውስጥ የመጀመሪያ ነው የተባለው የዲዛይንና የጥገና ሥራውን አጠቃልሎ ለአንድ ኮንትራክተር የሚያሰጥ አዲስ የግንባታ አሠራር፣ 256 ኪሎ ሜትር ርዝመት ባለው የነቀምት-ቡሬ መንገድ ላይ ተግባራዊ ሊደረግ ነው::

ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ እንደሚያስረዳው የዲዛይን፣ የግንባታና የጥገና ሥራን አጠቃልሎ ለአንድ ኮንትራክተር ለመስጠት የሚያስችለው የነቀምት-ቡሬ መንገድ ፕሮጀክት ዓለም አቀፍ ጨረታ

ሒደትም በመጠናቀቅ ላይ ነው:: የባለሥልጣኑ የኮሙዩኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሳምሶን ወንድሙ ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ ለዚህ መንገድ ግንባታ ተወዳዳሪ ኮንትራክተሮች ያቀረቡት ዋጋና ሌሎች መወዳደሪያ መሥፈርቶች እየተገመገሙ ናቸው:: በቅርቡም ውጤቱ ይፋ ሆኖ ጨረታውን ከሚያሸንፉ ኮንትራክተሮች ጋር ስምምነት ይፈጸማል ተብሎ ይጠበቃል::

በአዲሱ አሠራር የነቀምት-ቡሬ መንገድን ለመገንባት በወጣው ዓለም አቀፍ ጨረታ ከስምንት በላይ የሚሆኑ የቻይና፣ የህንድ፣ የቱርክና የስፔን ኮንትራክተሮች ተፎካካሪ ሆነው ቀርበዋል::

256 ኪሎ ሜትሩ የመንገድ ፕሮጀክት

ለሦስት ተከፍሎ ለሦስት ኮንትራክተሮች የሚሰጥ መሆኑንም፣ ከኢትዮጵያ መንገዶች ባለሥልጣን የተገኘው መረጃ ያስረዳል:: የነቀምት-ቡሬ መንገድ ግንባታ በዚህ ዓመት ይጀምራል ተብሎ የሚጠበቅ መሆኑም ይኼው ከባለሥልጣኑ የተገኘው መረጃ ያመለክታል::

በአገሪቱ የመንገድ ግንባታ ልምድ አንድ ኮንትራክተር ግንባታውን ብቻ እንዲያከናውን፣ ዲዛይኑ ደግሞ በሌላ አማካሪ ድርጅት እንዲከናወን ይደረግ የነበረው ኮንትራት ለረጅም ጊዜ ሲሠራበት ቆይቷል:: ቆየት ብሎም በአንዳንድ ፕሮጀክቶች ላይ ደግሞ ዲዛይንና ግንባታውን በማጣመር እንዲሠራ እየተደረገ እንደነበርም ይታወሳል::

የዲዛይንና የጥገና ሥራን በአንድ ያጠቃለለ አዲስ የግንባታ አሠራር ተግባራዊ ሊሆን ነው

አዲሱ አሠራር ከስድስት ቢሊዮን ብር በላይ በሚፈጀው የነቀምት-ቡሬ መንገድ ላይ ይጀመራል

በብርሃኑ ፈቃደ

ዓመታዊው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት (ተመድ) የሰብዓዊ ልማት ሪፖርትን ለመላው ዓለም ከኢትዮጵያ ይፋ ለማድረግ በአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ፣ አገሮች ርካሽ ጉልበትን እንደ መልካም የኢንቨስትመንት ዕድል ሲያስተዋውቁ የጉልበት ብዝበዛ እንዳይፈጸም መጠንቀቅ እንዳለባቸው የፕሮግራሙ ኃላፊ አሳሰቡ::

በተመድ የልማት ፕሮግራም አድሚንስትሬተር ሔለን ክላርክ በአዲስ አበባ ተገኝተው ከጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ጋር በመሆን፣ እ.ኤ.አ. የ2015 የሰብዓዊ ልማት ሪፖርትን ይፋ አድርገዋል:: ሪፖርቱን በ25ኛ ዓመቱ መባቻ ላይ ‹‹ሥራ›› ላይ ያተኮረው የተመድ ልማት ፕሮግራም፣ እንደ ኢትዮጵያ ባሉ አገሮች የውጭ ኢንቨስትመንትን ለመሳብ በማለት ርካሽ ጉልበትን መስህብ ሲያደርጉት ይታያል ብሏል:: የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን ደግሞ በወር ከሃምሳ ዶላር ያልበለጠ ደመወዝ እየተከፈላቸው የሚሠሩ ሠራተኞች ያሉባት አገር በመሆኗ፣ ለኢንቨስትመንት ምቹ ከሚያደርጓት መካከል አንዱ እንደሆነ ይገልጻል::

በአንፃሩ የተመድ የሰብዓዊ ልማት ‹‹ሥራ ለሰብዓዊ ልማት›› በሚል ርዕስ ይፋ ባደረገው

የተመድ ልማት ፕሮግራም ኃላፊ ‹‹ርካሽ ጉልበት›› ብዝበዛ ማለት አይደለም ሲሉ አሳሰቡ

ወደ ገጽ 8 ዞሯልወደ ገጽ 8 ዞሯል

ወደ ገጽ 8 ዞሯል

Page 6: Reporter issue-1631

ገጽ 6|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

|ገጽ 7

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ኅዳር 29 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1629

ማስታ

ወቂያ

መሬት በላይ ማልማት የሚችል መሆኑን የገለጹት አቶ ያረጋል፣ እስከ 2007 በጀት ዓመት መጨረሻ ድረስ በከርሰ ምድር ውኃ ተጠቅመው በመስኖ ማልማት የተቻለው ግን 1,700 ሔክታር ብቻ እንደሆነ ጠቁመዋል::

በሰሜን ወሎ ዞን በሦስቱ ወረዳዎች መቆፈር ከነበረባቸው 450 ጉድጓዶች ውስጥ ግንባታቸው የተጠናቀቀው 82 ብቻ ናቸው:: ከእነዚህ ጉድጓዶች ውስጥ ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ወደ አርሶ አደሮቹ ማሳ ውኃ ሳይለቁ ተዘግተው ተቀምጠዋል:: መቆፈር የነበረባቸውን ያህል ጉድጓዶች ያለመቆፈራቸውም ፕሮጀክቱ ተይዞለት በነበረው ዕቅድ መሠረት ያልተከናወነ ስለመሆኑም ያመላክታል::

እንደ ቆቦው ሁሉ በደቡባዊ ትግራይ ዞን በተመሳሳይ መንገድ እንዲገነቡ በዕቅድ ተይዘው የነበሩ ጉድጓዶች ያለመቆፈራቸውን፣ ከተቆፈሩት ውስጥም ወደ ሥራ የገቡት የተወሰኑ መሆናቸው በአካባቢ ለታየው ድርቅ መባባስ ምክንያት መሆኑ ተነግሯል:: በደቡባዊ ትግራይ ዞን ተስፋ ከተጣለባቸውና ግንባታቸው ከተጠናቀቁ 125 ጉድጓዶች ውስጥ 36ቱ ብቻ ሥራ ላይ መዋላቸውንም የወረዳው ኃላፊዎች ይገልጻሉ:: የጉድጉዶቹ ወደ ሥራ አለመግባት ደግሞ በድርቅ ወቅት በቀላሉ አምርተው ድርቁን መቋቋም እንዳላስቻላቸው ይናገራሉ::

የአካባቢው ነዋሪ የሆኑት አቶ አያሌው እያሱ፣ ‹‹እነዚህ ጉድጓዶች ቢለቀቁ ኖሮ ዘንድሮ ለድርቅ ባልተጋለጥን ነበር፤›› በማለት ከፍተኛ ወጪ የወጣባቸው ጉድጓዶች ያለ ሥራ መቀመጣቸው ተገቢ እንዳልሆነ ተናግረዋል::

የትግራይ ደቡባዊ ዞን የግብርና ቢሮ ኃላፊ አቶ ገብረ እግዚአብሔር አረጋዊ እንደገለጹት ከሆነ ደግሞ፣ በራያ አላማጣ ወረዳ ከተገነቡት 84 ጉድጓዶች ሥራ ላይ የዋሉት 46 ናቸው:: ከእነዚህ ውስጥ ቀድሞ በራያና አዘቦ ደግሞ ከተገነቡት 125 ጉድጓዶች ውስጥ ሥራ የጀመሩት 35 ብቻ መሆናቸውንም አስታውሰዋል:: 90 የሚሆኑ ጉድጓዶችም ከጥቅም ውጪ ሆነዋል:: ጉድጓድ ተቀፍሮ ውኃው ወደ ማሳቸው የገባላቸውና በመስኖ የሚጠቀሙ አርሶ አደሮች ወቅታዊውን ድርቅ መቋቋም ሲችሉ፣ በቅርብ ርቀት የተቆፈሩት ጉድጓዶች ተዘግተው የተቀመጡባቸው አርሶ አደሮች ደግሞ ማምረት ባለመቻላቸው እጃቸውን ለዕርዳታ ዘርግተዋል::

እንደተዘነጋ የሚቆጠረው ይህ ፕሮጀክት በ2007 ዓ.ም. ከተከሰተው ድርቅ ጋር ተያይዞ ትኩረት

የተሰጠው ቢመስልም፣ አሁንም ጉድጓዶችን ከፍቶ ወደ ማሳ ውኃ እንዲያሰራጩ የተደረጉት ጥቂቶች ብቻ ናቸው::

ሙሉ ለሙሉ ግንባታቸው ባይጠናቀቅም በሰሜን ወሎ ዞን አዲስ ቀኝ ቀበሌ ውስጥ የሚገኝ የጉድጓድ ውኃን ወደ ማሳ በመልቀቅ ወደ 200 የሚጠጉ የአርሶ አደሮች ማሳ ውስጥ እንዲገባ መደረግ ተጀምሯል:: እንዲህ ማድረግ ከተቻለ ሌሎቹንም ጉድጓዶች ሥራ አስጀምሮ ድርቁን መከላከል ይቻል እንደነበር የተመለከቱ አርሶ አደሮች በሁኔታው ማዘናቸውን ገልጸዋል::

በአዲስ ቀኝ ቀበሌ የጉድጓድ ውኃው እንዲሳብ የተደረገው ጄኔሬተር ተገጥሞ ሲሆን፣ ከዚህ ጉድጓድም በሰከንድ 70 ሊትር ውኃ በማመንጨት ወደ ማሳዎቹ ሲገባ በጉድጓዱ ዙሪያ ማሳ ያላቸው ገበሬዎችን ተስፋ አለምልሟል::

በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት አስቸኳይ ውሳኔ ጄኔሬተር እንዲገባና አገልግሎት ሳይሰጥ የቆየውን የጉድጓድ ውኃ ሥራ ለማስጀመር ቢቻልም፣ በአካባቢው ካለው ፍላጎት አንፃር ዕርምጃው እዚህ ግባ የማይባል መሆኑን የሚናገሩ አሉ::

አቶ ያረጋል እንዳሉት ግን ተጨማሪ አራት ጉድጓዶችን ሥራ ለማስጀመር የአራት ጄኔሬተሮች ግዥ በመፈጸሙ በአካባቢው በድርቁ የተከሰተውን ችግር እንዲህ ባለው የመስኖ ሥራ ለመታደግ ጥረት እየተደረገ ነው:: ከእነዚህ ጉድጓዶችም በሁለትና በሦስት ወራት ውስጥ እስከ 4,500 ሔክታር ለማልማት ዕቅድ መያዙንም ገልጸዋል:: ይሁን እንጂ እስካሁን በጉድጓዶቹ ውኃ ተጠቅመው እያለሙ ያሉ አርሶ አደሮች ከፍተኛ ጠቀሜታ እያገኙ መሆኑን የተመለከቱ የአጎራባች ቀበሌ አርሶ አደሮች፣ እነሱም ጉድጓዶቻቸው ተከፍተው እንደ ጎረቤቶቻቸው ማልማት የሚሹ መሆኑን በመግለጽ አቤቱታቸው ምላሽ እንዲያገኝ እየተማፀኑ ነው:: በተወሰነ ደረጃም ቢሆን በጎረቤት ቀበሌ አምናና ዘንድሮ የተከፈቱት ጉድጓዶች የሚለቁትን ውኃ በመጠቀም በመስኖ ያለሙት አርሶ አደሮች፣ በዓመት ሦስት ጊዜ እያመረቱ በመሆናቸው ይህ ዕድል ‹‹ለሁላችንም መድረስ አለበት፤›› ይላሉ::

‹‹እኛ የዘራነው እህል ፍሬ አልባ ሲሆን፣ እነሱ ድርቁ አልዳበሳቸውም:: ነገር ግን ከከርሰ ምድር ውኃ በማውጣት ለመስኖ ሊውሉ ይችላሉ የተባሉ ጉድጓዶች ተዘግተው እኛ የበይ ተመልካች ሆነናል፤›› በማለት የጉድጓዶቹ አለመከፈት እንዳሳዘናቸው አንድ አርሶ አደር

ወደ ገጽ 22 ዞሯል

ሪፖርተር፡- የመረጃ ነፃነት ሕጉ ኅዳር 15 ቀን 2001 ዓ.ም. ከወጣ በኋላ ባሉት ዓመታት ምን ዓይነት ለውጦች ታይተዋል?

ዶ/ር ደረጀ፡- ሕጉ በ2001 ዓ.ም. የወጣ ቢሆንም የሕጉን አፈጻጸም የሚወስኑ ቅድመ ዝግጅቶች መደረግ ነበረባቸው:: ሕጉ ራሱ እስከ ሦስት ዓመት የሚደርስ የዝግጅት ጊዜን ይፈቅዳል:: ከሕጉ ጋር ተያይዘው የመጡ መርሆዎች በርካታ ረጅም ዘመን የወሰዱ አሠራሮችንና አስተሳሰቦችን መለወጥ ግድ የሚሉ ናቸው:: ስለዚህ ከ2004 ዓ.ም. በኋላ በነበሩት ጥቂት ዓመታት ይኼ ነው የሚባል ትርጉም ያለው ለውጥ መጠበቅ ተገቢ አይመስለኝም:: መጠነኛ የሆነ የለውጥ አዝማሚያ አሳይቷል::

ሪፖርተር፡- ሥር የሰደደው የሕዝቡና የመንግሥት አሠራር ባህል ሚስጥራዊነትን ያበረታታል:: ይህን ለመቀየር ሕጉ ምን ሚና ይኖረዋል?

ዶ/ር ደረጀ፡- አዋጁ ከመውጣቱም በፊት የመረጃ ነፃነት በሕገ መንግሥቱ የተቀመጠ መብት ነው:: ሕገ መንግሥቱ ተግባራዊ በሆነባቸው ሃያ ዓመታት አንዳች ነገር መኖር አለበት:: ከዜሮ የሚጀመር አይደለም:: ጥናቱ የሚያሳየው ይህንን መሠረታዊ የሆነ የእሴት ለውጥ የሚጠይቅ ሕግ ተፈጻሚ ለማድረግ እጅግ በጣም ብዙ ርቀት እንደሚቀር ነው:: የመረጃን ዋጋ ከመረዳት አንፃር ያለው ባህል ሕጉ ከሚያልመው እውነታ በብዙ ርቀት የሚገኝ ነው:: የተለየ ንቃት ያላቸው ጥቂት ተቋማት አሉ:: የሕጉ መሠረታዊ መነሻ በመንግሥታዊ ተቋማት ይዞታ የሚገኝ መረጃ የሕዝብ ነው፣ ተቋማቱ ባለአደራዎች ናቸው የሚል ነው:: በተጨባጭ በተቋማቱና

ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰር ናቸው:: በቅርቡ በመረጃ ነፃነት ሕጉ አፈጻጸም ላይ በሒልተን ሆቴል የተዘጋጀው የውይይት መድረክ ላይ ዶ/ር ደረጀ የመነሻ ጥናት አቅርበው ነበር:: በውይይቱ ላይ በቀረበው ጥናትና በተነሱ ጥያቄዎችና አስተያየቶች ላይ ሰለሞን ጎሹ አነጋግሯቸዋል::

‹‹የመንግሥት ሥልጣን ላይ ሕግን መሠረት ያደረገ ልጓም የሚያደርጉ ተቋማት መፍጠር ለኢትዮጵያ አሁንም ፈተና ነው››

ዶ/ር ደረጀ ዘለቀ፣ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሕግ ትምህርት ቤት ተባባሪ ፕሮፌሰርጉዳዩ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ዘንድ ያለው አመለካከት ግን የዚህ ቀጥተኛ ተቃራኒ ነው::

ሪፖርተር፡- በውይይቱ ተሳታፊዎች መንግሥት ሕጉ እንዲወጣ ከማድረግ ባሻገር፣ ተፈጻሚነቱን የመከታተል ቁርጠኝነት የለውም የሚል ወቀሳ ተሰንዝሯል:: ከሌሎች አገሮች አንፃር ሕጉን ሙሉ በሙሉ ተግባራዊ ለማድረግ የወሰደው የዝግጅት ጊዜ በዝቷል ማለት ይቻላል?

ዶ/ር ደረጀ፡- የመረጃ ነፃነት ሕግን ነጥሎ ማውጣት የቅርብ ጊዜ ጅምር ነው:: መሠረታዊው ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ዳብሮ ሥር የሰደደባቸው እውነተኛ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓቶች ውስጥ ለብዙ ዘመናት ይህንን ሕግ ማውጣት አስፈላጊ አልነበረም:: ነገር ግን ሕጉ ባለመውጣቱ መብቱ በመሠረታዊ ደረጃ የተገደበ አልነበረም:: በኢትዮጵያም ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብትንና ለዚህም አስፈላጊ የሆኑ ተዛማጅ መብቶችን እውን ለማድረግ የሚያስችል ምቹ ሁኔታ ተፈጥሮ ቢሆን ኖሮ፣ የዝግጅት ጊዜው ማጠርና መርዘም አያከራክረንም ነበር:: ምናልባትም ሕጉ መውጣቱ መንግሥታዊ ተቋማት የመረጃ አደረጃጀት ሥርዓታቸውንና ግንዛቤያቸውን በመለወጥ ረገድ አስገዳጅ ኃይል ያለው በመሆኑ ጥሩ ነው::

ሪፖርተር፡- ሕጉ በመንግሥት ወይም በገዥው ፓርቲ ፍላጎት ሳይሆን ሻል ባሉ ጥቂት ተራማጅ ግለሰቦች ግፊት ብቻ እንደወጣ አስተያየት ቀርቦ ነበር:: በዚህ ይስማማሉ?

ዶ/ር ደረጀ፡- አስተያየቱ ወሳኝ የሆነ የአገራችንን ማኅበረ ፖለቲካዊ ጉዳይ የሚያነሳ ነው:: መርሁ በሕገ መንግሥቱ ያለ ነው:: ባለፉት 20 ዓመታት ይህ ተፈጻሚ ሳይሆን ለምን እንደቀረ እንደ አንድ መላ ምት ሊወሰድ ይችላል::

Page 7: Reporter issue-1631

|ገጽ 7

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

ለትራንስፖርት አገልግሎት የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

ኢስት አፍሪካን ታይገር ብራንድስ ኃ/የተ/የግል ኩባንያ መነሻ አዲስ አበባ ከተለያዩ ቦታ ሆኖ መድረሻ ቢሾፍቱ ከከተማዉ መግቢያ ኖክ ማደያ ሳይደርስ ወደ ቀኝ ታጥፎ 2.5 ኪ.ሜ በመግባት፤ መነሻዉ ከቢሾፍቱ እና ዱከም የተለያዩ ቦታዎች ሆኖ መድረሻዉ ኢ.አ.ታ.ብ.አ ከመንገድ 2.5 ኪ.ሜ ገባ ብሎ ሰራተኞችን ማስገባትና ማስወጣት የሚችሉ ድርጅቶችም ሆነ ግለሰቦች በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል::

በዚህም መሰረት

- የዘመኑን የስራ ግብር የከፈሉና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ - ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ - ለመኪናዎቻቸዉና ለተሳፋሪዎች የደህንነት ኢንሹራንስ የገቡና ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ - በመስመር ላይ ያለ ተሽከርካሪ ቢበላሽ ወዲያዉኑ ሊተኩ የሚችሉ - ለሠራተኛዉ ምቹ የሆነ አቧራ የማያስገቡና በርና መስኮታቸዉ የሚዘጉና የሚከፈቱ ፅዳት ያላቸዉ ተሽከርካሪዎችን ሊያቀርቡ የሚችሉ

- ተጫራቾች ቢያንስ ሶስት የህዝብ ማመላለሻ አዉቶብስ ባለንብረት ለመሆኑ የሚያረጋግጥ ሊብሪ ሊያቀርብ የሚችል

- ተጫራቾች ከ25 እስከ 63 ተሳፋሪዎች ሊይዙ የሚችሉ ተሽከርካሪዎችን ማቅረብ የሚችል - ካምፓኒዉ የሚያወጣዉን የጋራ መመሪያ እና ስርዓት ማክበር የሚችል - ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10000 በ CPO ወይም በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ የሚችል - የጨረታ ሰነዱ ከታህሳስ 7 ቀን 2008 ዓ.ም እስከ ታህሳስ 11ቀን 2008 ዓ.ም በግንባር በመቅረብ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል መግዛት ይቻላል

- የጨረታ ሰነዱ ታህሳስ 12ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 3፡30 ተወካዮች እና ባለንብረቶች ባሉበት ይከፈታል

- በጨረታዉ የተሸነፍ ወገኖች ያስያዙት CPO ሆነ ጥሬ ገንዘብ ወዲያዉኑ ተመላሽ ይደረጋል

- የጨረታ ሰነዱን በዋናዉ ቢሮ ቀርቦ መግዛት ይቻላል - ኩባንያዉ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ:: - ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-15-29-03 ወይም 09 11 60 82 30 ደዉለዉ ማብራሪያ ማግኘት ይችላሉ

ኢስት አፍሪካን ታይገር ብራንድስ ኃ/የተ/የግ/ኩባንያ

Invitation for BidDrilling of five (5) Water Wells

Bid reference No: GTLI/HQ/224/2015

1. Global Team for Local Initiatives (GTLI), an international NGO working in South Omo Zone, SNNPR, invites interested contractors to carry out the drilling and installation of hand pumps of five (5) water wells in different kebeles of Dasenech Woredas of South Omo Zone, SNNPRS.

The overall assignment will be drilling, installation of hand pumps, pump test, head work and cattle trough constructions for five (5) water wells. The project sites are located in five kebeles, which are all accessible, within a range of 13-48 kms from Omorate town which is 840 km from Addis Ababa. The anticipated depths of the boreholes range from 65 to 96m. Details are provided in the bid document.

2. Eligible water well drilling and rehabilitation general contractors (GC) or WC of Grade 4 and above are invited to bid for the drilling & construction of boreholes for the project sites indicated above. The contractor is expected to supply one drilling rig & related machinery of the required specification for the work, deploy skilled & semi-skilled labours, and accomplish the activities as per the design, drawings and specification provided within Eight Weeks’ time, from the date of signing contract. Subcontracting out the drilling works is strictly forbidden.

3. Financing by: USAID 4. Eligible bidders are invited to take part in the bid upon submission of copies of all

relevant renewed licenses, VAT & tax payer’s registration certificate. 5. Bidding will be conducted through open local tender procedure.6. The bid document may be purchased from Global Team for Local Initiatives

(GTLI), Gollagul Building, Suite 1113, Addis Ababa, Ethiopia, 011.662.9937or Field Coordination Office, Turmi, Hamar Woreda, Tell.046 899 0640, with payment of non-refundable fee of Birr 100.00 during office hours.

7. All bids must be accompanied by a bid bond amounting 1% of the total bid amount including VAT, in the form of C.P.O. Bid bond in any other form shall not be acceptable.

8. All bids must be submitted one original marked “original” and one copy signed in the same way as the original and marked “copy” by stating the title, with wax-sealed envelope at or before 5:00 P.M.(afternoon) on Tuesday, 22nd December 2015.The technical and financial offer must be placed together in a sealed envelope.

9. Bids will be opened in the presence of bidders and/or their official representatives who wish to attend at Gollagul Building, Suite 1110, on Wednesday, 23rd December 2015 at 11:00 AM (morning).

10. Failure to comply with any of the conditions indicated above will result in automatic rejection.

11. The Organization reserves the right to accept or reject any or all bids.

Global Team for Local Initiatives (GTLI)

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ሕጉ ተግባራዊ የማይሆነው በእምነት ወይም በቁርጠኝነት እጦት ከሆነ በጣም አደገኛ ነው:: የማን እምነትና የማን መለኪያ የሚለውን ካነሳን ችግር ነው:: ዝም ብሎ እመኑኝ እኔ ቁርጠኛ ነኝ ማለት አይቻልም:: በሠለጠነ ሥርዓት ውስጥ እመኑኝ ዋስትና ሊሆን አይችልም:: ሁሉም ሊተማመኑበትና ሊገዙበት የሚችለው የሕግ ቃል ኪዳን አለ:: ሕጉ ከየትም ቢቀዳ ተፈጻሚነቱ ተግባራዊ የሚደረገው ሁሉም ላይ ነው:: ሕግ ማውጣት በራሱ ተፈጻሚነቱን ግን አያረጋግጥም:: የሕጉ ተፈጻሚነት የሚወሰነው ሕጉ ሊተገበር ባለበት ማኅበራዊና ፖለቲካዊ መድረክ ላይ ባለው ከባቢ ሁኔታ ነው:: በዚህ ሁኔታ ውስጥ የገዥው ፓርቲ ልሂቃን ያላቸው እምነትና ፍልስፍና ቁልፍ ነው:: በሕገ መንግሥቱ የሰፈረውም ሆነ በመረጃ ነፃነት ሕጉ የተካተቱት መሠረታዊ መርሆዎች ያለምንም ጥያቄ የሊበራል እሴቶች ናቸው:: የኮሙዩኒስት እሴቶች አይደሉም፣ የአምባገነን እሴቶች አይደሉም:: ስለዚህ የገዥው ፓርቲ ልሂቃን እነዚህን እሴቶች የማያምኑባቸው ከሆነ በጣም አስቸጋሪ ነው:: ለአንድ ርዕዮተ ዓለም ድጋፍ መስጠት ወይም ማጣጣል መብት ነው:: ነገር ግን በአገሪቱ የሕግ ማዕቀፍ ውስጥ ከገባ ብትወድም ባትወድም ለዚያ መገዛት አለብህ:: ባትገዛ ደግሞ ተጠያቂ የምትሆንበትን ሥርዓት መዘርጋት ግድ ነው:: ይህ በሌለበት ሁኔታ በሥልጣን ላይ ያሉት ሰዎች ልባቸው የማይወደው ሕግ ተፈጻሚ ይሆናል ብሎ ማሰብ እጅግ የዋህነት ነው::

ሪፖርተር፡- ሕገ መንግሥቱ በአንቀጽ 29(6) እና (7) ላይ ሐሳብን በነፃነት የመግለጽ መብት ላይ ገደብ የሚጣልበትን አካሄድ ደንግጓል:: በመረጃ ነፃነት ሕጉ ላይ የተዘረዘሩት ገደቦች ብዛትና ገደቦቹን ለመግለጽ የሚያሻሙና የሚያምታቱ፣ ግልጽነት የሚጎላቸው ቋንቋዎችን መጠቀሙ ክፍተት መፍጠሩም ይነገራል:: በዚህ ግምገማ ይስማማሉ?

ዶ/ር ደረጀ፡- መረጃ የማግኘት መብት ገደብ የማይጣልበት ፍፁም መብት አይደለም:: በሁሉም አገሮች ተሞክሮ የሚንፀባረቅ ነው:: መረጃ በሙሉ ለሕዝብ ተደራሽ መሆን አለበት የሚለው ገዥ መርህ ነው:: ስለዚህ መረጃ መከልከል ልዩ ሁኔታ ነው:: የክልከላ ምክንያቶቹን መሟላት የማረጋገጥ ኃላፊነት የመንግሥት ተቋማት ነው:: በዚህ መሠረት የሚሰጡ የክልከላ ውሳኔዎች አግባብነት የሚፈተሽበት የሕግ ማዕቀፍ መኖር አለበት:: በኢትዮጵያ ሕግ የተቀመጡ እንደ የግል ነፃነት ያለመደፈር መብት፣ የቢዝነስ ሚስጥሮች፣ ብሔራዊ ደኅንነት፣ የአገር መከላከያ፣ ዓለም

አቀፍ ግንኙነትና የመሳሰሉት የክልከላ ምክንያቶች በሁሉም አገር ያሉ ናቸው:: ችግሩ ያለው እነዚህ የክልከላ ምክንያቶች የሚተከሉበት ከባቢ ሁኔታ ላይ ነው:: መብቱን በፍፁም የሚጠላ በሚስጥራዊ አሠራር ውስጥ የኖረ ማኅበረሰብና ቢሮክራሲ ውስጥ ስትወስደው የክልከላ ምክንያት የሚፈልጉ ባለሥልጣናት ባሉበት ከባቢ ሁኔታ ካስገባኸው፣ የክልከላ ምክንያቷ አንዲትም ብትሆን ከመከልከል አይመለስም:: መሠረታዊው ነገር የክልከላ ምክንያቶቹ መብዛትና ማነስ አይደለም:: መለመን መረጃ የማግኘት ወሳኝ የአሠራር መንገድ በሆነበት ማኅበረሰብ ውስጥ፣ የክልከላ ምክንያቶች

ባይኖሩም እንኳን ተጠያቂነት በሌለበት ዓውድ እንቢ መባሉ አይቀርም:: ለዚህ አንዱ ማሳያ የሚሆነው ሕጉ የክልከላ ምክንያቶችን በጽሑፍ መስጠት ቢያስገድድም በጥናቱ ከተሳተፉት ውስጥ 99 በመቶ የሚሆኑት በቃል ነው አይቻልም የተባሉት:: ሳይብራሩ የተቀመጡ በጣም ጥቅል የሆኑ የክልከላ ምክንያቶችን በሌሎች ደንቦች፣ በአሠራር ማኑዋሎችና በመመርያዎች ማፍታታትና መዘርዘር ያስፈልጋል::

ሪፖርተር፡- የመረጃ ነፃነት ሕጉ እንደ የሚስጥር

ሕግ፣ የመረጃ ምደባና ሚስጥራዊነት ማብቂያ ሕግ፣ የመረጃ ዋጋ ተመን ሕግ፣ የመረጃ አፈትላኪዎች ጥበቃ ሕግ መውጣት ሙሉ በሙሉ ተፈጻሚ እንደሚያደርገው ታሳቢ ተደርጎ የወጣ ነው:: የእነዚህ ሕግ አለመውጣት በእናንተ ጥናትና በስብሰባው ተሳታፊዎች እንደ ተግዳሮት ተጠቅሷል:: የፈጠረው ክፍተት ምን ይመስላል?

ዶ/ር ደረጀ፡- የእነዚህ ሕጎች አስፈላጊነት ላይ ጥያቄ አይነሳም:: ነገር ግን በመብቱ አፈጻጸም ላይ የሚኖራቸው ሚና ከፍና ዝቅ ሊል የሚችለው በአጠቃላይ በአገር ውስጥ ባለው የሕግ የበላይነትና የሰብዓዊ መብቶች አከባበር ደረጃ ነው:: እርግጥ የሕጎቹ አለመውጣት ለመብቱ ተፈጻሚነት የራሱ የሆነ አደናቃፊነት ሚና አለው:: ነገር ግን ይኼን ጉዳይ የትኩረት አቅጣጫ ማድረግ ከእነዚህ ሕጎች አለመውጣት ውጪ የመብቱ ጥበቃ ይዞታ ደህና ነው የሚል የተሳሳተ ድምዳሜ ላይ ያደርሳል::

ሪፖርተር፡- የመረጃ ነፃነት ሕጉ ከመገናኛ ብዙኃን ሕግ ጋር መቀላቀሉን እንደ ችግር ያዩት ተሳታፊዎች ነበሩ:: የሚዲያ ተቋማትና ማንኛውም ግለሰብ መረጃ የሚያገኙበት አሠራር ተመሳሳይ መሆኑ በሌሎች አገሮች የተለመደ ነው?

ዶ/ር ደረጀ፡- ሕጉ ለሁሉም መረጃ ፈላጊዎች ነው የሚለው:: ነገር ግን በመርህ ደረጃ መረጃ ፈላጊዎችን ለሁለት ከፍለን ማየት አለብን:: በአንደ በኩል ለዕለት ተዕለት ኑሮውና ለግል ሕይወቱ እንደ ሜድካል ሪከርድ፣ የግብር መረጃ የሚፈልግ አለ:: በሌላ በኩል ለአጠቃላይ ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት ግንባታ፣ ለተጠያቂነት፣ ለሰብዓዊ መብት መከበርና ብልሹ አሠራሮችን ለመዋጋት ቁልፍ የሆነ ሚና የሚጫወተው ሚዲያ አለ:: ሁለቱ መረጃ የሚፈልጉበት ምክንያት የተለያየ ነው:: በግለሰብ በኩል መሻሻሎች አሉ:: ሚዲያውን በተመለከተ ግን የምርመራ ሥራ የሚሠሩና ተጠያቂነትንና የሕግ የበላይነትን የተመለከቱ ጥያቄዎች ይዞ የሚሠራው ሚዲያ ያለበት ሁኔታ እጅግ በጣም አሳዛኝ ነው:: ይኼ ደግሞ በአጠቃላይ እንደ ማኅበረሰብና አገር ከፍተኛ አደጋ ይደቅናል:: ነፃና ውጤታማ ሚዲያ በሌለበት ዴሞክራሲያዊ ማኅበረሰብን መገንባት አይቻልም::

ሪፖርተር፡- አንዳንዶች እንዲያውም ሕጉ ለጋዜጠኞች የዕለት ተዕለት ሥራ ተግባራዊ የሚሆን አይደለም ብለው ተከራክረዋል::

ዶ/ር ደረጀ፡- የመረጃ ነፃነት ሕጉ ከመገናኛ ብዙኃን ሕግ ጋር መቀላቀሉ አይደለም ይህን ችግር ያመጣው:: አንድ ላይም ሆነ ተነጣጥለው ቢወጡ ካልተፈጸመ ትርጉም የለውም:: መረጃ

የማግኘት መብት የሁሉም ዜጎች ነው:: እርግጥ መረጃ የማግኘትን መብት ከሚዲያ አንፃር ብቻ መመልከት የሕጉን አንድ ምዕላድ ገንጥሎ እንደመጣል ነው:: ሆኖም ከግለሰብ ይልቅ ሚዲያ መረጃ የታጠቀ ዜጋ ለመፍጠር ፍቱን ነው:: ይህ ዓይነት ዜጋ ሕገ መንግሥታዊ መርሆዎችን በማክበር ዴሞክራሲያዊ ማኅበረሰብን ለመፍጠር ቁልፍ ሚና አለው:: ከዚህ አንፃር ከሚዲያ ይልቅ በተናጠል ለግል ሕይወታቸው መረጃ እንዲያገኙ ማድረግን መደፍጠጥ ይሻላል:: የአዋጁን ዋና ዓላማ ካየን ሚዲያው ቅድሚያ የሚሰጠው ነው::

ሪፖርተር፡- የሕዝብ ግንኙነት ቢሮዎች በሕጉ ሲቋቋሙ ዋናው ዓላማ የመረጃ ፍሰቱን ማሳለጥ ቢሆንም፣ በተግባር መረጃ እንዳይሰጥ ዘብ እየቆመ ነው የሚል ቅሬታ ቀርቧል:: የቢሮውን ሚናና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎችን ሥራ እንዴት አዩት?

ዶ/ር ደረጀ፡- ይኼ ቅሬታ በአብዛኛው የሚቀርበው በሚዲያ ባለሙያዎች ነው:: የዕለት ተዕለት ሥራቸው ያገናኛቸዋል:: ነገር ግን በእኛ ጥናት የሕዝብ ግንኙነት ባለሙያዎች ስለመረጃ ነፃነት ሕጉ ያላቸው ግንዛቤ እጅግ ውስን መሆኑ ተመልክቷል:: መረጃ ከመስጠታቸው በፊት የኃላፊዎችን ፈቃድ ማግኘት እንዳለባቸው ያምናሉ:: መረጃ የመስጠትና ያለመስጠት ውሳኔ በተግባር የሚሰጠው በሥራ ኃላፊዎች እንጂ በሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዎች አይደለም:: ኃላፊዎቻቸው የማይደሰቱበትን ሥራ ቢሠሩ የሥራ ዋስትና እንዳላቸው እርግጠኛ አይደሉም:: ስለዚህ ለችግሩ እነሱን ብቻ መውቀስ ተገቢ አይመስለኝም:: የሥራ ኃላፊዎች እንደ ነገሥታት ሁሉን አዛዥ በሆኑበት ሁኔታ በአንድ ጥግ የተቀመጠ ምስኪን ሠራተኛ ሕጉ ላስቀመጠው መርህ ተገዥ እንዲሆን መጠበቅ ተገቢ አይደለም::

ሪፖርተር፡- የመረጃ ነፃነት ሕጉን የማስፈጸም ኃላፊነት የተሰጠው ለእንባ ጠባቂ ተቋም ነው:: ይህ ውሳኔ ተቋሙ አስቀድሞ ከነበረው አቅምና ልምድ አንፃር ቅሬታ ቀርቦበት ነበር:: ባለፉት ዓመታት ተቋሙ የሄደበት አቅጣጫ ይህን ያፋለሰ ነው ይላሉ?

ዶ/ር ደረጀ፡- ጥያቄው በተወሰነ ደረጃ እኔ ልመልሰው የምችል አይደለም:: የተወሰነ ሥራ እንደሠራ አምናለሁ:: ለተቋሙ ኃላፊነቱን የመስጠት ውሳኔው ፖለቲካው ውሳኔ እንደሆነ ተገልጿል:: ጥቅምና ጉዳቱ ምናልባትም የወደፊት የጥናት ነጥብ ሊሆን ይችላል:: በእኛ አገር ተጨባጭ ሁኔታ ሌሎች እንደ ፍርድ ቤት ያሉ አማራጭ ተቋማት ከእንባ ጠባቂ ተቋም የተሻሉ

የመረጃን ዋጋ ከመረዳት አንፃር ያለው ባህል ሕጉ ከሚያልመው እውነታ በብዙ ርቀት የሚገኝ ነው:: የተለየ ንቃት ያላቸው ጥቂት ተቋማት አሉ:: የሕጉ መሠረታዊ መነሻ በመንግሥታዊ ተቋማት ይዞታ የሚገኝ መረጃ የሕዝብ ነው፣ ተቋማቱ ባለአደራዎች ናቸው የሚል ነው:: በተጨባጭ በተቋማቱና ጉዳዩ በሚመለከታቸው ኃላፊዎች ዘንድ ያለው አመለካከት ግን የዚህ ቀጥተኛ ተቃራኒ ነው::

Page 8: Reporter issue-1631

ገጽ 8|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ከገጽ 1 የዞረከገጽ 1 የዞረ

ከገጽ 1 የዞረ በኦሮሚያ ግጭት...መድረክ የሟቾች...በጭልጋና በመተማ...

የሚያነሳቸውን ተገቢነት ያላቸው ጥያቄ ለመመለስ ተነሳሽነትም እያሳዩ አይደሉም በማለት የሚወቅሱ አሉ:: በእነዚህ ጉዳዮች የኦሕዴድ/ኢሕአዴግ ሥራ አስፈጻሚ አባልና የኦሕዴዱ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ ዳባ ደበሌ በተደጋጋሚ አስተያየት እንዲሰጡ ቢጠየቁም፣ እንደማይመቻቸው በመግለጽ አስተያየት ሳይሰጡ ቀርተዋል::

የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባ አቶ አባተ ሥጦታው ግን ማስተር ፕላኑ ለዚህ ግጭት ምክንያት እንደማይሆን ለሪፖርተር ገልጸዋል:: አቶ አባተ ግጭቱን ድብቅ ዓላማ ያላቸው አካላት በማስተር ፕላኑ ስም ቀስቅሰውታል ብለው ያምናሉ::

ማክሰኞ ታኅሳስ 5 ቀን 2008 ዓ.ም. ምሽት የፀረ ሽብር ግብረ ኃይል ባወጣው መግለጫ፣ ከፊት ለፊት ማስተር ፕላኑን በመቃወም ከጀርባ ደግሞ ከሽብርተኛ ኃይሎች ጋር በማበር የተሠለፉ መኖራቸውን ገልጿል::

ግብረ ኃይሉ እንዳለው፣ ውጭ ካለው የሽብር ኃይል ጋር ቀጥተኛና ቀጥተኛ ያልሆነ ግንኙነት በመፍጠር የነውጡና የረብሻው አድማስ ወደ ከተሞችና ወደተለያዩ የመንግሥትና የግል ተቋማት እንዲሰፋፋ ተደርጓል:: በዚህም በርካታ የመንግሥት፣ የግል ባለሀብቶችና የደሃ አርሶ አደሮች ንብረትና ሀብት ወድሟል ያለው ግብረ ኃይሉ፣ የኅብረተሰቡን ሰላምና ደኅንነት ለመጠበቅ በተሰማሩ የፌዴራልና የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ አባላት፣ እንዲሁም በመከላከያ ኃይል አባላት ላይ የሞትና የአካል ጉዳት ደርሷል ብሏል:: ሕገ መንግሥታዊ ሥርዓቱንና የሕዝቡን ሰላም ለማስጠበቅ በሽብርና በአመፅ ኃይሉ ላይ ሕጋዊና ተመጣጣኝ ዕርምጃው ተጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል::

በገጠርም ሆነ በከተማ የሚኖሩ አሁን ያለውን ነባራዊ ሁኔታ በመረዳት በትምህርት ተቋማትም ሆነ ከትምህርት ተቋማት ውጪ የሚገኙ ልጆቻቸውንና መላ ቤተሰባቸውን፣ የሰው ሕይወት እንዳይጠፋና ንብረት እንዳይወድም፣ ዘረፋ እንዳይስፋፋ፣ የሽብር አመፅ አቀጣጣዮች ሰለባ እንዳይሆኑ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ አሳስቧል::

በተመሳሳይ የኦሮሚያ ክልል በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ ባወጣው የመንግሥት አቋም፣ በክልሉ የተለያዩ ዞኖችና ወረዳዎች ማረሚያ ቤቶችን በመስበር፣ የሕግ ታራሚዎችን በመልቀቅ፣ የፖሊስ ጽሕፈት ቤቶችን፣ የልማት ድርጅቶችን፣ የአርሶ አደር ምርቶችን፣ የግል መኖሪያ ቤቶችን በማቃጠልና በማውደም በጦር መሣሪያ የታገዘ ጥፋት፣ የጥፋት ኃይሎች ያላቸው ወገኖች በመፈጸም ላይ ናቸው ብሏል:: እነዚህ ኃይሎችም ከድርጊታቸው ይቆጠቡ በማለት አስጠንቅቋል::

‹‹እነዚህ የጥፋት ኃይሎች አብሮ የመኖር፣ የመቻቻልና የዴሞክራሲያዊ ብሔርተኝነት ተምሳሌት የሆነውን የኦሮሞ ሕዝብ ከሌሎች ብሔር ብሔረሰቦች ወንድሞቹ ጋር የጎሪጥ እንዲተያይ፣ እንዲሁም በእምነቶች መካከል ግጭት እንዲፈጠር ለማድረግ ከድርጊታቸው ጎን የቆመን ኃይሉ ሁሉ አሠልፈው ወደ ሕገወጥ ተግባር ተሸጋግረዋል፤›› በማለት የክልሉ መንግሥት ገልጿል::

በመሆኑም መንግሥት የእነዚህን የጥፋት ኃይሎች ዴሞክራሲያዊ ሥርዓቱን የመናድ ተግባር ለማስቆምና የሕግ የበላይነትን ለማረጋገጥ፣ በሕገ መንግሥቱ የተጣለበትን ግዴታ መሠረት በማድረግ በድርጊቱ ዋና ዋና ተዋናዮች ላይ ሕጋዊ ዕርምጃ እንደሚወስድ አስጠንቅቋል::

በአሁኑ ጊዜ በኦሮሚያ ክልል ውስጥ እየታየ ያለው ሁከት ከማስተር ፕላን በዘለለ ሌላ አቅጣጫ እየያዘ መሆኑን ታዛቢዎች ይናገራሉ:: ሀብቱ አድማሱን ሊያሰፋ እንደሚችልም ሥጋታቸውን ይገልጻሉ::

‹‹መንግሥት መሠረታዊውን የጥናት ሐሳብ ለሕዝቡ አቅርቦ የሕዝቡ ስሜት ምንድነው የሚለውን ፈትሾ እንጂ ወደ ዝርዝር ጥናት የሚገባው፣ ዝም ብሎ የጉልበተኛ ሥራ መሥራት ተገቢ አይደለም፤›› ሲሉ የመድረክ ፕሬዚዳንት ፕሮፌሰር በየነ ገልጸዋል::

ባለፉት ሁለት ሳምንታት በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች በተፈጠረው ረብሻ ሕይወታቸውን አጥተዋል በማለት መድረክ በመግለጫው የዘረዘራቸው 30 ግለሰቦች ሲሆኑ፣ የሟቾችን ዝርዝር ስምና የሞቱባቸውን ከተሞች አስታውቋል::

በዚህ መሠረት በምዕራብ ወለጋ ጉልሶ ወረዳ፣ በምዕራብ ሐረርጌ በደኖ ወረዳ፣ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ ቶሌ ወረዳ፣ አዳበርጋ ወረዳ ሙገር፣ ምዕራብ ሸዋ ጨሊያ ወረዳ ባብቻ ከተማ፣ ምዕራብ ሸዋ ጨሊያ ወረዳ ጌዶ ከተማ፣ ምዕራብ ወለጋ ኢናንጎ ወረዳ፣ ሆሮ ጉድሮ ፊንጫ፣ ወሊሶ ከተማ፣ አመያ ከተማ፣ ወንጪ ከተማ፣ ግንደበረት ወረዳና ግንጪ ወረዳ ግለሰቦች የሞቱባቸው ሥፍራዎች እንደሆኑ መድረክ አስታውቋል::

የሚካሄዱት እንቅስቃሴዎች ሰላማዊ ከሆኑ ይህን ያህል ሰዎች እንዴት ይሞታሉ? በአንዳንድ አካባቢዎች ግጭቶች እየታዩና ከቁጥጥር ውጪ በመሆናቸው ይህ ከምን የመነጨ ነው? ለሚሉ ጥያዎች፣ ‹‹ይህንን ንብረት እናወድማለን ጥፋት እናደርሳለን ብሎ የተነሳ እንቅስቃሴ አይደለም:: ሕገ መንግሥታዊ መብታችን ተጣሰ በሚል መነሻ እንደሆነ ሊዘነጋ አይገባውም:: አንድ የተናደደ ወጣት ጠጠር ሊወረውር ይችላል:: ይህ ተስፋ ከመቁረጥ የሚመነጭ ነው:: ሥርዓቱ ሕዝቡን ወደ ተስፋ መቁረጥ እያሻገረው በመሆኑ የተከሰተ ነው፤›› በማለት ፕሮፌስር በየነ ምላሽ ሰጥተዋል::

በቅርቡ የተከሰተውን ችግር ያፈነዳው የማስተር ፕላኑ ጉዳይ ነው በማለት አስተያየት የሰጡት ዶ/ር መረራ፣ ‹‹ነገር ግን በተጨማሪም ሕዝቡ በአመራሩ የመሰልቸት፣ በተለይ የወጣቶች ተስፋ ማጣትና የመሳሰሉት ነገሮች ናቸው ይህን የፈጠሩት፤›› በማለት

አክለው ገልጸዋል:: የችግሮቹን ሁኔታ አጥንቶ መፍትሔ ማዘጋጀት

አስቸኳይ ሥራ መሆን አለበት ያሉት ዶ/ር መረራ፣ ሁለት መፍትሔዎችን በአማራጭነት አቅርበዋል:: እነዚህም ጊዜያዊና ዘለቄታዊ የሚሉ ናቸው::

ጊዜያዊ መፍትሔው ‹‹ወጣ የተባለውን አዋጅ መሻር ነው:: አዋጅ ደግሞ የሚሻረው በአዋጅ ነው፤›› በማለት በቅርቡ በጨፌ ኦሮሚያ የወጣውን የከተሞች ማሻሻያ አዋጅ እንዲሻር የጠየቁ ሲሆን፣ ዘላቂ መፍትሔው ብለው ያቀረቡት ደግሞ፣ ‹‹ኢሕአዴግ በቃኝ የኢትዮጵያን ሕዝብ መምራት አልቻልኩም ብሎ ከሥልጣን መውረድና ምርጫ ማካሄድ ነው:: ይህን ማድረግ አልፈልግም የሚል ከሆነ ደግሞ ቢያንስ ጥምር መንግሥት አቋቁሞ ከዚያ በኋላ ምርጫ እንዲካሄድ ማድረግ ነው፤›› ሲሉ ዶ/ር መረራ ተናግረዋል::

የተለያዩ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የመድረክ አባል የሆነው የኦሮሞ ፌዴራሊስት ኮንግረስ (ኦፌኮ) የተለያዩ መግለጫዎችን በማውጣት በጉዳዩ ላይ ያላቸውን አቋም ሲገልጹ ከመቆየታቸው አንፃር፣ መድረክ መግለጫ ለማውጣት አልዘገየም ወይ ተብሎ ከሪፖርተር ለቀረበ ጥያቄ፣ ‹‹መድረክ ዘገየ አልዘገየ የሚለው ጉዳይ ይህን ያህል ብዙ ቦታ ልንሰጠው የሚገባ አይመስለኝም:: ይህም ቢሆን ግን መድረክ ምንም አላለም ማለት አይደለም:: በሕዝብ ግንኙነት በኩል መረጃዎች ሲሰጥ ነበር፤›› በማለት ፕሮፌሰር በየነ ምላሽ ሰጥተዋል::

ይህ በዚህ እንዳለ ሰማያዊ ፓርቲና ኤፌኮ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ላይ ደረሱ:: ሁለቱ ፓርቲዎች ስምምነት ላይ የደረሱት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የጋራ መግለጫ ለመስጠት እንደሆነ ለማወቅ ተችሏል:: የሁለቱ ፓርቲዎች አመራሮች ባደረጉት ስምምነት፣ በጋራ መግለጫ ከመስጠትም በላይ የጋራ ግብረ ኃይል በማቋቋም የፖለቲካ ትግል እንደሚያደርጉ አስታውቀዋል::

መንግሥት አስፈላጊውን ዕርምጃ ይወስዳል ብለዋል::ነዋሪነታቸውን በጭልጋና በመተማ ያደረጉ

የሪፖርተር ምንጮች ግን በአካባቢው ውጥረቱ አሁንም እንዳለ ገልጸው፣ የበርካታ ሰዎች ሕይወት እንደጠፋ፣ በአካልና በንብረት ላይም ጉዳት እየደረሰ እንደሆነ አመልክተዋል:: በዚህም የተነሳ ሴቶችና ሕፃናትን ወደ ሌሎች አካባቢዎች በተለይ ወደ ደምቢያ ወረዳ እየሸሹ መሆኑንም ጠቁመዋል:: በአማራና በቅማንት ሕዝቦች መካከል ያለው ግጭት እንደቀጠለ አክለዋል:: አቶ ንጉሡ በግጭቱ የሰው ሕይወት መጥፋቱን የገለጹ ቢሆንም፣ ምን ያህል ሰው ሕይወቱን እንዳጣ ግን መረጃ እንዳልደረሳቸው ገልጸዋል:: ይሁንና ግጭቱ የሕዝብ ጥያቄ እንዳልሆነ ተከራክረዋል:: ‹‹እንደሚወራው ማንነት ላይ በተሰጠው ምላሽ የተነሳ ግጭት አይደለም:: የቅማንት ሕዝብ የማንነት ጥያቄ ሕገ መንግሥቱም ቢሆን የሚደግፈው በመሆኑ፣ ክልሉም አምኖበት ዕውቅና ሰጥቷል:: ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድርም ተወስኖ የአስተዳደር እርከን ደረጃውን ለመወሰን ሥራዎች እየተሠሩ ነው:: ይህን ሰበብ አድርገው ግጭት ያስነሱት ሌላ አጀንዳ ያላቸው አካላት ናቸው፤›› ብለዋል::

የግጭቱ መነሻ የቅማንት ብሔረሰብ የማንነት ጥያቄ እንደሆነ የሚገልጹ አካላት ደግሞ፣ ጉዳዩ ሲንከባለል ለበርካታ ዓመታት መቆየቱን ያመለክታሉ:: አቶ ውብሸት ሙላት ‹‹አንቀጽ 39›› መጽሐፋቸው ላይ ቅማንት የራሱ የሆነ የጋራ የትውልድ አመጣጥ አፈ ታሪክ ያለው፣ እንደ አንዳንድ ሰዎች ምስክርነት ከጭልጋ፣ ከላይ አርማጭሆና ከጎንደር ከተማ ተያያዥነት ባለው አካባቢና በሌሎች የሰሜን ጎንደር ወረዳዎች የሚኖር፣ የራሱ የሆነ ባህልና ልማዳዊ ሥርዓቶችም ያለው ማኅበረሰብ እንደሆነ ገልጸዋል:: አቶ ውብሸት በተጨማሪም በተራዘመው የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነታቸው እየከሰመና እየተዋጠ ቢሄድም፣ የራሳቸው እምነትና ባህልም እንደነበራቸው አመልክተዋል::

ቅማንት ጥያቄውን ለአማራ ክልል መጀመሪያ ሲያቀርብ በኢፌዴሪ ሕገ መንግሥት አንቀጽ 39(5) ላይ የተቀመጠውን የተለየ ማንነት መሥፈርት እንደማያሟላ ገልጾ ክልሉ ጥያቄውን ውድቅ አድርጎት ነበር:: የማኅበረሰቡ ተወካዮች ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ይግባኝ አቅርበው፣ ምክር ቤቱም ባቋቋመው ኮሚቴ አማካይነት ጥናት ለማድረግ የማኅበረሰቡ አባላት በሚኖሩባቸው ቦታዎች በመንቀሳቀስ ላይ እያለ የክልሉ መንግሥት በራሱ ተነሳሽነት ችግሩን ለመፍታት ኮሚቴ አቋቁሞ ኅብረተሰቡን በማነጋገር ለጉዳዩ እልባት ለመስጠት ሥራ መጀመሩን በመግለጹ፣ ጥናቱ መቋረጡን ከፌዴሬሽን ምክር ቤት የተገኘው መረጃ ይጠቁማል::

ከዚህ በኋላ ክልሉ ጉዳዩን መርምሮ የክልሉ ምክር ቤት 14ኛ መደበኛ ጉባዔውን መጋቢት 3 ቀን 2007 ዓ.ም. ሲያከናውን፣ ማኅበረሰቡ ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር ወስኗል:: ይሁንና የማኅበረሰቡ አካላት ውሳኔው ከፊል መፍትሔ ነው ሲሉ ቅሬታ አቅርበዋል:: ምክር ቤቱ የቅማንት ማኅበረሰብ ራሱን ችሎ በሚኖርባቸው የጭልጋና የላይ አርማጭሆ ወረዳዎች በሚገኙ 42 ቀበሌዎች ማዕከል አድርጎ ራሱን በራሱ እንደሚያስተዳድር መወሰኑ ይታወሳል:: የቅማንት ማኅበረሰብ በአይከል፣ በመተማ፣ በቋራ፣ በወገራ፣ በደምቢያና በጐንደር ዙሪያ በተበታተነ ሁኔታ ይገኛል የሚሉት የማኅበረሰቡ አባላት ግን፣ ውሳኔው የተሟላ አይደለም በማለት የቅማንት ሕዝብ የሚገኝባቸውን ቀበሌዎች ሙሉ በሙሉ በቅማንት አስተዳደር ሥር እንዲሆኑ ለማድረግ፣ የአስተዳደር ደረጃውን በዞን ደረጃ ለማድረግ እንደሚታገሉ መግለጻቸው ይታወሳል::

በዚሁ መሠረት ጉዳዩን በይግባኝ ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ያቀረቡ ሲሆን፣ ጉዳዩን የመረመረው ምክር ቤትም ውሳኔውን ሰኔ 17 ቀን 2007 ዓ.ም. ሰጥቷል:: ምክር ቤቱ የማኅበረሰቡ ተወካዮች የክልሉ መንግሥት የሰጠው ውሳኔ ሁሉንም ቀበሌዎች ያላከተተና የተሸራረፈ በመሆኑ ቅሬታ ማቅረባቸውን ያስታወሰው ውሳኔ፣ ክልሉ ቅማንት ራሱን በራሱ እንዲያስተዳድር የሰጠውን ውሳኔ እንዳፀደቀው ገልጿል:: ‹‹የክልሉ መንግሥት በጀመረው አግባብ እንዲፈታ የሚል መደምደሚያ ላይ ደርሷል፤›› ይላል::

እንደ ሪፖርተር ምንጮች ገለጻ፣ በጭልጋና በመተማ የተነሳው ግጭት ቅማንቶች በውሳኔው ደስተኛ ባለመሆናቸው፣ አማራዎች ደግሞ ቅማንቶች የተለየ ማንነት አላቸው ብለው የሚያምኑ ባለመሆናቸው ምክንያት ነው:: የክልሉ መንግሥት ግን እነዚህን ጉዳዮች ሰበብ በማድረግ ግጭት እንዲፈጠር የፈለጉ አካላት የፈጠሩት ችግር እንጂ፣ ሕዝቡ እንዲህ ዓይነት አለመግባባት የለውም ሲል አስተባብሏል:: ‹‹ፀረ ሰላም ኃይሎችም በአማራና በቅማንት ሕዝቦች ዘንድ የሐሰት ፕሮፓጋንዳ በመንዛት ለዘመናት በመፈቃቀርና በመረዳዳት ሲኖር የነበረውን ሕዝብ ለማጋጨት የሚያደርጉትን ፀረ ሰላም እንቅስቃሴ ያቁሙ፤›› ሲሉ አቶ ገዱ አስጠንቅቀዋል::

አዲሱ አሠራር ግን ከዚህ በተለየ ዲዛይኑን፣ ግንባታውንና ከመንገዱ ግንባታ መጠናቀቅ በኋላም የጥገና ሥራን የሚያካትት ነው:: ይህ አሠራር ሦስቱንም ሥራዎች አጣምሮ ለመሥራት አሸናፊ የሚሆነው ኮንትራክተር ኃላፊነት የሚወስድበት ይሆናል:: የነቀምት-ቡሬ መንገድ ፕሮጀክት አጠቃላይ ግንባታን ለማከናወን አሸናፊ የሚሆኑ ኮንትራክተሮች፣ መንገዱን ካስረከቡ በኋላ ለአምስት ዓመታት የጥገና ሥራ ያከናውናሉ::

ዲዛይን፣ ግንባታና የጥገና ሥራን አጣምሮ

ለአንድ ኮንትራክተር እንዲሰጥ የሚያስችለው አሠራር ለአገሪቱ እንግዳ መሆኑን የጠቆሙት አቶ ሳምሶን፣ ወደዚህ አሠራር መገባቱ የአገሪቱን የመንገድ ግንባታ ክንውን ከፍ ወዳለ ምዕራፍ መሸጋገሩን ያሳያል ብለዋል:: ቀልጣፋ አሠራርን ይፈጥራል ሲሉም አክለዋል:: የነቀምት-ቡሬ መንገድ ግንባታ ፕሮጀክት ከተጀመረ በኋላም ይህ አሠራር በሌሎች በተመረጡ የመንገድ ፕሮጀክቶች ላይ ተግባራዊ ይደረጋል ተብሎም ይጠበቃል::

የዲዛይንና የጥገና... ከገጽ 5 የዞረ

የማክበር ግዴታ እንዳለበት በስምምነቱ ሰፍሯል::

በሁለቱ ወገኖች መካከል አለመግባባት ቢፈጠር በግልግል ዳኝነት የሚፈታ መሆኑን ስምምነቱ ይገልጻል:: ስምምነት የገቡት አገሮች ዋና መዲናቸውን ቢቀይሩ ስምምነት ለገባው አገር ካሳና ምትክ ቦታ የማቅረብ ግዴታ እንዳለባቸው ያስረዳል::

ኢትዮጵያ በቱርክ የምትፈልገው ቦታ 3,000 ካሬ ሜትር ከሆነና መርሁም ሰጥቶ መቀበል ከሆነ፣ ኢትዮጵያም መስጠት የሚገባት 3,000 ካሬ ሜትር ብቻ መሆን እንዳለበት፣ አለበለዚያ እንደዚህ ዓይነት ስምምነት በኖረ ቁጥር ገንዘብ ላለው መሬት ሲሸጥ ሊቀጥል ነው ወይ? በማለት አንድ የምክር ቤቱ አባል ጥያቄያቸው በቋሚ

ኮሚቴ እንዲታይ ጠይቀዋል::

ሌሎች አባላት ደግሞ የሊዝ አዋጁ መሬት በጨረታ በሊዝ እንደሚያዝ፣ እንዲሁም በምደባ መንግሥት ሊዝ የሚከፈልበት መሬት ሊያቀርብ እንደሚችል ደንግጐ ሳለ፣ ፓርላማው የሊዝ ዋጋ ያለበትን ስምምነት ሊያፀድቅ እንደማይገባና ይህ ምክር ቤት የሊዝ ዋጋ ሊወስን እንደማይችል ገልጸዋል::

በመሆኑም የሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ ጉዳዩን በዝርዝር እንዲመለከተው ጠይቀዋል:: የቀረበው የስምምነት ማፅደቂያ አዋጅም በአንድ ድምፀ ተአቅቦ ለውጭ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴና ለከተማ ልማትና ኮንስትራክሽን ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ለዝርዝር ዕይታ ተመርቷል::

በኢትዮጵያና በቱርክ... ከገጽ 5 የዞረ

ሪፖርት ለሰው ልጅ ተስማሚ የኑሮ ከባቢ ሁኔታ ለመፍጠር የሚያስችል ሥራ የደመወዝ ክፍያ እንዲከፈል የሚያሳስበው የተመድ የልማት ፕሮግራም፣ በቀን ከሁለት ዶላር በታች የሚያገኙ ሰዎች ከ830 ሚሊዮን በላይ እንደሆኑ፣ 200 ሚሊዮን ሰዎች (74 ሚሊዮን ወጣቶችን ጨምሮ) ሥራ አጥ እንደሆኑና 21 ሚሊዮን ሰዎች በመላው ዓለም በግዳጅ ጉልበታቸው እየተበዘበዘ እንደሚሠሩ በሪፖርቱ ጠቁሟል::

ሔለን ክላርክ ከሪፖርተር ለቀረበላቸው ጥያቄ በሰጡት ማብራሪያ፣ እንደ ኢትዮጵያ ያሉ አገሮች ለልማት ካላቸው ፍላጎትና ዓላማ በመነሳት፣ ሀብታቸውን በመጠቀም ለማደግ የሚያደርጉት እንቅስቃሴ የሰዎችን ጤና የማያውክ የሥራ ዕድልና የመሥሪያ ቦታ መፍጠር እንደሚጠበቅባቸው አሳስበዋል::

‹‹ይህ ሲባል ግን ለሰዎች ሕይወት ሥጋት በሚያሳድሩ የሥራ መስኮች ላይ እንዲሠሩ የማያስገድዱ ዝቅተኛ ደረጃዎች መከበር የለባቸውም ማለት አይደለም፤›› ያሉት ሔለን ክላርክ፣ በዓለም ላይ እንደ ግንባታ ዘርፍ

ያሉ ለሰዎች ሕይወት መጥፋት አስተዋጽኦ በሚያደርጉ ዘርፎችና በሌሎችም መስኮች በምንም ዓይነት መጣስ የማገባቸው የደኅንነትና የሥራ ላይ አደጋ መከላከያ ሥርዓቶች መተግበር እንዳለባቸው አሳስበዋል::

በአንፃሩ በኢትዮጵያ በተከታታይ ጊዜያት የሰብዓዊ ልማት የሚለኩባቸው እንደ የትምህርት መስፋፋት፣ የእናቶችና ሕፃናት ጤና፣ የዕድሜ ጣሪያ፣ የንፁህ ውኃ አቅርቦት፣ የመሠረተ ልማት መስፋፋቶች አገሪቱን ደረጃ እያሻሻሉ መምጣታቸው ቢገለጽም፣ ከሌሎች ተመሳሳይ ደረጃ ላይ ካሉ የአፍሪካ አገሮች አኳያ የኢትዮጵያ ለውጥ ብዙ የሚቀረው ሆኗል::

ከሰሐራ በታች በሚገኙ የአፍሪካ አገሮች ዘንድ እ.ኤ.አ. ከ2000 ጀምሮ የታዩት ዕድገቶች ፈጣን ሆነው ተመዝግበዋል:: ከሌሎች የዓለም ክፍሎች ይልቅ ከሰሐራ በታች የአፍሪካ ዓመታዊ የሰብዓዊ ልማት ዕድገት የ1.7 በመቶ ዕድገት በማስመዝገብ ቀዳሚ ሆኗል:: ቦትስዋና፣ ኬፕቨርዴ፣ ኮንጎ፣ ኢኳቶሪያል ጊኒ፣ ጋቦን፣ ጋና፣ ሞሪሺየስ፣ ናሚቢያ፣ ሳኦ ቶሜ ኤንድ ፕሪንቺፒ እንዲሁም

የተመድ ልማት... ከገጽ 5 የዞረዛምቢያ በአፍሪካ ከፍተኛ የሰብዓዊ ልማት ዕድገት ያስመዘገቡ አገሮች ተብለዋል:: ኢትዮጵያ ከእዚህ ዝርዝር ውስጥ የለችበትም:: ይህም ሆኖ በዓለም ካሉ ሌሎች ቀጣናዎች ይልቅ ከሰሐራ በታች የአፍሪካ አገሮች አሁንም ዝቅተኛውን የሰብዓዊ ልማት መመዘኛ ያሟሉ ሆነዋል::

ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ባደረጉት ንግግር፣ ኢትዮጵያ በየዓመቱ በሰብዓዊ ልማት መስክ የ3.3 በመቶ ዕድገት እያስመዘገበች መምጣቷንና የሰዎች የዕድሜ ጣሪያም በአሁኑ ወቅት 70 ዓመት መድረሱን፣ ድህነትም በግማሽ መቀነስ መቻሉን ጠቅሰዋል:: ምንም እንኳ የሥራ ዕድል ማግኘት ጠቃሚ ቢሆንም ዘላቂ የሥራ ዕድሎችን በማግኘት ሰዎች ከራሳቸው አልፈው ቤተሰቦቻቸውን የሚረዱበት ዕድል መፈጠር እንሚያስፈልግም ጠቅላይ ሚኒስትሩ አስረድተዋል::

ባለፉት 25 ዓመታት በተመድ የልማት ፕሮግራም አጥኚዎች እየተዘጋጀ ይፋ ሲደረግ የቆየው ዓመታዊ የሰብዓዊ ልማት ሪፖርት፣ በሩብ ክፍለ ዘመኑ ሁለት ቢሊዮን ሰዎች ከዝቅተኛ የሰብዓዊ ልማት ደረጃ መላቀቅ እንደቻሉ አስፍሯል::

Page 9: Reporter issue-1631

|ገጽ 9

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያማስታወቂያ

- ክቡር ሚኒስትር ምነው አረፈዱ?

- ብለሽ ብለሽ እኔን መቆጣጠር አማረሽ?

- አይ ልቆጣጠርዎት ፈልጌ እንኳን

አይደለም::

- ታዲያ ምን ፈልገሽ ነው?

- እንግዶች ነበሩዎት ብዬ ነው::

- የምን እንግዳ?

- የውጭ ኢንቨስተሮች::

- ቀጠሮ ነበራቸው?

- ቀጠሮ እንኳን አልነበራቸውም::

- ታዲያ ምን ፈልገው መጡ?

- አይ አገራቸው ሊሄዱ ስለሆነ ነው::

- እና እኔ ቪዛ ሰጪ ነኝ አሏቸው?

- የለም ስጦታ ይዘው መጥተው ነው::

- የምን ስጦታ?

- የገና ስጦታ::

- ገና ደረሰ እንዴ?

- የፈረንጆች ገና ደርሷል::

- እና እኔ ምን አገባኝ?

- አልገባኝም ክቡር ሚኒስትር::

- እኔ የኒዮሊበራሎችን ገና ምን ቆርጦኝ

ነው የማከብረው?

- ያው በዚህ በዓል ስጦታ የመስጠት

ባህል ስላላቸው ነው::

- ነገርኩሽ እኮ እኔ የኒዮሊብራሎችን

ባህል አላከብርም::

- ስለዚህ ስጦታው ይመለስ?

- እ…

- ስጦታውን ልመልስላቸው ወይ?

- ለመሆኑ ምንድነው ያመጡት?

- ወይን ነው::

- የምን አገር ወይን?

- የፈረንሣይ ወይን ነው::

- እኮ እኔ የኒዮሊብራሎችን ወይን

ልጠጣ?

- ምን አለበት?

- እኔ ኪራይ ሰብሳቢ አይደለሁማ::

- የአገራችን ቢሆን ይጠጡት ነበር?

- አዎና::

- ለምን?

- የአገራችን ልማታዊ ወይን ነዋ::

- ለማንኛውም ኬክም አምጥተዋል::

- እሱንም አልፈልግም::

- ለምን ክቡር ሚኒስትር?

- ነገርኩሽ እኮ እኔ የኒዮሊብራሎችን ኬክ

አልበላም::

- እሱም የኪራይ ሰብሳቢዎች ነው?

- አዎና::

- ልማታዊው ታዲያ ምንድነው?

- ድፎ ዳቦ ነዋ::

- ባለሥልጣን ግን ስጦታ መቀበል

ይችላል?

- ዋናው ስጦታው አይደለም::

- ታዲያ ምኑ ነው?

- ሰጪው ማን ነው? የሚለው ነው

ጥያቄው::

- እንዴት ክቡር ሚኒስትር?

- ሰጪው ልማታዊ ነው ወይስ ኪራይ

ሰብሳቢ የሚለው ነው ነጥቡ::

- ስለዚህ ልማታዊና ኪራይ ሰብሳቢ

ስጦታም አለ ነው የሚሉኝ?

- በሚገባ::

- ስለዚህ ኬክና ወይን የኪራይ ሰብሳቢ

ስጦታዎች ናቸው?

- እህሳ::

- እኔ የምለው ቤት፣ መኪናና ቼክ

የመሳሰሉት ስጦታዎች ምን ዓይነት

ስጦታዎች ናቸው?

- ልማታዊ ስጦታዎች::

[የክቡር ሚኒስትሩ ወዳጅ ዳያስፖራ ደወለላቸው]

- እንዴት ነህ ልማታዊው ዳያስፖራ?

- እንዴት ነዎት ክቡር ሚኒስትር?

- እኔማ እየለማሁ ነው::

- በስንት ፐርሰንት እየለሙ ነው?

- የእኔ እንኳን ከአሥር ፐርሰንትም

ሳይበልጥ አልቀረም::

- ኧረ አሥር ፐርሰንት ሲያንስብዎት

ነው::

- ያው ከአገሪቷ በላይ ማደጌ ጥያቄ

እንዳያስነሳብኝ ነው::

- እንደዚህ ዓይነት ጥያቄ ቢነሳብዎትም

ችግር የለውም::

- እንዴት የለውም?

- ጥያቄው ልማታዊ ነዋ::

- ልማታዊ ዳያስፖራ ይሉሃል እንዲህ

ነው::

- ክቡር ሚኒስትር አገሪቷ ሰላም ናት

ግን?

- ምን ትሆናለች ብለህ ነው?

- አይ አንዳንድ ብጥብጦች አሉ ሲባል

ሰምቼ ነው::

- ኧረ በጣም ሰላም ነን::

- ሁሉም ነገር ሰላም ነው?

- ይኸው እኔ እንግዲህ ቢሮዬ ነኝ፣

ሕዝቡም መንገድ ላይ በሰላም

እየተንቀሳቀሰ ነው፣ መኪኖችም

በሰላም እየተጓዙ ነው፣ በአጠቃላይ

ሁሉም ሰላም ነው::

- ሰላም ከሆነ ደስ ይላል::

- እንዲያውም አሁን በመስኮቴ ምን

እያየሁ እንደሆነ ታውቃለህ?

- ምን እያዩ ነው?

- ነጭ እርግብ::

- አይ ክቡር ሚኒስትር እኔም

አረጋግጫለሁ::

- ምን አረጋገጥክ?

- አገሪቷ ሰላም መሆኗን::

- እሱ ነው የምልህ እኮ::

- ታዲያ የእንግሊዝ መንግሥት ያወጣው

ምንድነው?

- ምን አወጣ?

- ትራቭል አለርት::

- ምንድነው እሱ?

- ያው ወደ ኢትዮጵያ ዜጐቻቸው

እንዳይጓዙ የሚል መግለጫ ነው::

- ለምንድነው እንዳይጓዙ ያሉት?

- ብጥብጥ ስላለ::

- ወሬኞች በላቸው:: እኔ እኮ የሚገርመኝ

አንድ ነገር ነው::

- ምንድነው የሚገርምዎት?

- ሰላም ሲኖር ወደ ኢትዮጵያ ሂዱ

ብለው ለምን መግለጫ አያወጡም?

- በጣም የሚያስገርም ነው ክቡር

ሚኒስትር::

- ለማንኛውም የማደርገውን እኔ

አውቃለሁ::

- ምን ሊያደርጉ ነው ክቡር ሚኒስትር?

- ተመጣጣኝ የሆነ ዕርምጃ እኛም

እንወስዳለን::

- ምን ዓይነት ዕርምጃ?

- ትራቭል አለርት እናወጣለን::

- የምን ትራቭል አለርት?

- ዜጐቻችን ወደ ምዕራቡ ዓለም

እንዳይጓዙ ነዋ::

- ለምን ክቡር ሚኒስትር?

- እዛ ባለው ብጥብጥ እንዳይጐዱ::

- ይሻላል?

- ተረቱ እንደዛ ነዋ የሚለው::

- ምን ይላል?

- እሾህን በሾህ::

[ክቡር ሚኒስትሩ ወዳጃቸው ሚኒስትር ጋ ደወሉ]

- ሰማኸልኝ አይደለ ያወጡትን

መግለጫ?

- የምን መግለጫ ክቡር ሚኒስትር?

- እነዚህ ኒዮሊብራሎች ያወጡት

መግለጫ ነዋ::

- ምን አሉ ደግሞ?

- ኢትዮጵያ ውስጥ ብጥብጥ ስላለ

ወደዛ እንዳትሄዱ ብለው ዜጐቻቸውን

ከለከሏቸው::

- በቃ አንድ ነገር ኮሽ ሲል ለማራገብ

ማን ብሏቸው?

- አንዳንዴ ደግ መሆን ግን ጥሩ

አይደለም ልበል?

- እንዴት ክቡር ሚኒስትር?

- እኛ ፈረንሣይ እንደዚያ ስትታመስ

አንድ ነገር ብለናል?

- በጭራሽ ክቡር ሚኒስትር::

- እንዲያውም ለአየር ንብረት ለውጡ

ስብሰባ ሄደናል አይደል እንዴ?

- በሚገባ እንጂ ክቡር ሚኒስትር::

- ስለዚህ ለዚህ ተመጣጣኝ የሆነ ምላሽ

መስጠት አለብን::

- ለነገሩ እኛ ተመጣጣኝ ሳይሆን ከፍ ያለ

ምላሽ በመስጠት ነው የምንታወቀው::

- ስለዚህ ተመጣጣኝ ሳይሆን ላቅ ያለ

ምላሽ እንስጥ ነው የምትለኝ?

- እህሳ ክቡር ሚኒስትር::

- በምን እንጀምር?

- ያው የእኛ ዜጐች በአብዛኛው

የሚወጡት በድንበር ነው::

- ስለዚህ እነሱ ‘Vigilant’ ሁኑ እንዳሉት

ሁሉ እኛም ዜጐቻችን ድንበር ሲሻገሩ

እንደ ቆቅ ‘Vigilant’ ሁሉ ማለት

አለብን::

- ያው ‘Crowd’ ያለበትን ቦታ ‘Avoid’

አድርጉ ብለዋል::

- ስለዚህ የእኛም ዜጐች ድንበር

ሲያቋርጡ በቡድን ሳይሆን ነጠላ ነጠላ

እየሆኑ ማቋረጥ አለባቸው ማለት

አለብን::

- ለእንግሊዞቹስ ምን ዓይነት ምላሽ

እንስጥ?

- አሁን የእነሱ አገር የጐርፍ ችግር አለ

አይደል?

- አዎን ክቡር ሚኒስትር::

- ስለዚህ ለዜጐቻችን ሕይወት ጐርፉ

ስለሚያሠጋ እንዳይጓዙ መግለጫ

እናውጣ::

- እምቢ ብለው የሚሄዱ ካሉስ?

- ቢያንስ ታንኳ ይዘው እንዲሄዱ

እንንገራቸው::

- እ…

- ያልቻሉት ደግሞ ላይፍ ሴቨር ይዘው

ይሂዱ ማለት አለብን::

- ግን የእኛ ዜጐች ወደዛ ባይጓዙ እነሱ

ምን ይጐዳሉ?

- በአፍጢሙ ሲወድቅ ይመለከታሉ::

- ምኑ?

- ኢኮኖሚያቸው::

[ክቡር ሚኒስትሩ ከሰዓት በኋላ ቢሮ ከገቡ በኋላ

አማካሪያቸው አርፍዶ ሲገባ አገኙት]

- ምን ሆነህ ነው ያረፈድከው?

- ክቡር ሚኒስትር በአገሪቱ ችግር ነው

ያረፈድኩት::

- አገሪቷ እየተመነደገች ባለችበት

ወቅት የምን የማርፈድ ችግር ነው

የምታወራው?

- አገር አቀፍ ችግር ነው ልልዎት ፈልጌ

ነው::

- ከፀረ ልማት ኃይሎች ጋር እያበርክልኝ

ነዋ::

- አልገባዎትም ክቡር ሚኒስትር::

- ምኑ ነው ያልገባኝ?

- ለነገርዎ እርስዎ ቤትዎም ጀነሬተር

አለ፤ ቢሮዎም ጀነሬተር አለ::

- ስለእሱ ማውራት ትተህ ባቡር እኮ

የተገጠመው እንዲህ ዓይነት የማርፈድ

ሰበብ ላለመስማት ነው::

- ባቡሩ እኮ ነው ችግሩ::

- ጭራሽ ባቡሩ ነው ችግሩ ትለኛለህ?

- አዎን ኤሌክትሪክ ተቋርጦ መሀል ላይ

ቆመ::

- ምን?

- አዎን፣ ከዛም ታክሲ ማግኘት

ስላልቻልኩ በእግሬ ነው የመጣሁት::

- እና ባቡሩ ቆሟል እያልከኝ ነው?

- ኤሌክትሪክ ከሌለ ታዲያ በምን

ይሠራል?

- ለምን በከሰል አይሠራም?

- በምን ከሰል?

- አገር ምድሪቷ ከሰል አይደለች እንዴ?

- ክቡር ሚኒስትር ባቡር የሚሠራበት

ከሰል ግን ይለያል::

- ምን ዓይነት ከሰል ነው?

- የድንጋይ ከሰል ነው::

- እኮ ይኼን ሁሉ ድንጋይ ማክሰል ነዋ::

- የቱን ድንጋይ?

- በየመንገዱ የፈጠጠውን ድንጋይ ነዋ::

- ነገሩ በደንብ የገባዎት አልመሰለኝም

ክቡር ሚኒስትር::

- ምኑ ነው ያልገባኝ?

- ከሰል ተጠቅመን ባቡሩን ማንቀሳቀስ

አንችልማ::

- ለምን አንችልም?

- አየሩን ይበክለዋላ::

- ነዳጅስ መጠቀም አንችልም?

- እሱን ደግሞ ዋጋውን አንችለውም::

- እንዲያውም ሐሳብ መጣልኝ::

- የምን ሐሳብ?

- ለወጣቱ አዲስ ሥራ መፍጠር አለብን::

- እሱማ የሁልጊዜ ዕቅዳችን ነው::

- ስለዚህ በወጣት ክንፍ ውስጥ አዲስ

ክንፍ መመሥረት አለብን::

- ምን ዓይነት ክንፍ?

- የባቡር ገፊ ክንፍ!

[ክቡር ሚኒስትሩ አረፋፍደው ቢሮ ሲገቡ ጸሐፊያቸውን አገኟት]

Page 10: Reporter issue-1631

ገጽ 10|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

Invitation for Audit Firms for the Audit of 2015 Financial Accounts

Dan Church Aid (DCA) is legally registered International NGO (Ministry of Justice Charities and Societies Agency certificate # 1083; engaged in development and humanitarian assistance to poor rural people in Ethiopia in Partnership with Ethiopian NGOs and Civil Society Organizations.

Dan Church Aid would like to engage an Authorized and Certified Audit Firm to undertake the audit of its Office Running Books of Accounts. The organization uses modified cash basis computerized accounting with ERP software system and the financial period runs from January through December each year.

Audit Requirement

As per the standing guideline and requirement of Charity and Society of the Federal Democratic of Ethiopia, we would like to invite interested and qualified Grade “B” Audit firms by submitting the following documents.

• Experience and Qualification of Auditors to be involved in the audit.

• The audit firm’s profile and renewed license for the current FY 2008 E.C.

• Description of Audit Approach,• Estimated time to accomplish the audit work• Audit Fee.

The volume of the Audit work can be assessed by visiting our office (8;00AM; – 5;00 PM) Monday-Friday. Interested applicants shall collect terms of reference from Dan church aid office starting from 16thof December 2015to 25th of December 2015 ( from 8;00 AM – 5:00 PM)

Audit firms should submit their financial and technical proposals in a separate two envelopes (technical and financial separately)with sealedand stamped envelope on or before 25th of December 2015before close of the business (5;00 PM.)

DanChurchAid Ethiopia.KirkosSubCity, Kebele 02,

House No 174, Ethio China Road, in front of Tebaber Berta House.

Tel. 0115-514047Addis Ababa

DAN CHURCH AID

Consultant - Senior AdvisorSo-cial Development

Location: Addis Ababa, Ethiopia Local Hire

The World Bank is seeking a Senior Advisor Social Development to work on coordinating, implementing or providing oversight of all interventions which relate to the implementation of the new linkages with other sec-tors and related programs (with a focus on Social, Health, Nutrition and WASH) within Productive Safety Net Programme-4 (PSNP-4) on behalf of the Donor Working Group (DWG) and to serve as the Donor Coordination Team (DCT) focal point on these issues.

Key responsibilities

•Provide strategic oversight and technical inputs to the work plan and meetings of the Nutrition Task force, as well as the Social Development Technical Committee including serving as the secretary for the Nutri-tion and Social Development Task Forces (in conjunction with the DCT Programme Analyst)

•Work with the Task forces, the MOH and the MOA to facilitate the in-clusion of the PSNP in the updated National Nutrition Program and its implementation, and regularly monitored using nutrition outcome indica-tors

• Improve knowledge management of nutrition and nutrition sensitive in-terventions of Public Works program implementers at the federal level through the facilitation of discussions on public works– BCC and linking CBN with PSNP with NRMD /MoA as well as the provisions for pregnant and lactating women.

•Assist the Government in increasing the visibility of PSNP4’s anticipat-ed nutrition sensitive interventions with all stakeholders and engage in creating partnerships with Nutrition Partners (including NGOs)

•Support the social development taskforce in monitoring the implemen-tation of the gender action plan and, the preparatory activities to roll out the Social Accountability approach in the PSNP expanded pilot wore-das.

•Support the development of a capacity building agenda for, nutrition, gender, social accountability mechanisms, sanitation, hygiene and health linkages within the PSNP.

Selection criteria

•Education: Minimum of MSC degree in Rural Development, Economics, Nutrition, Development ; Population Sciences; Local Economic Devel-opment, Rural Finance, Rural Livelihoods or any relevant discipline.

•Experience: at least 10 years of direct relevant work experience with international organizations ;

•Sound working knowledge of the public sector in Ethiopia. •Excellent verbal and written communication skills in the English lan-

guage •Demonstrated analytical clarity, problem solving skills, with ability to bal-

ance programme objectives and client needs•Task/project/programme management skill •Strong communication skill in presenting, discussing, and resolving dif-

ficult issues, both orally and in writing and excellent listening skills•Ability to deal sensitively with multi-cultural environment•Ability to function effectively in multidisciplinary teams with a matrix

management environment •Ability to build strong networks and engage with both technical and

high-level government and donor officials•Knowledge of Ethiopia’s national development plan, aide effectiveness

issues, the PSNP and its partnership structures

Applications: For the full position description and complete selection criteria and re-quired competencies, qualified candidates are requested to submit an ap-plication to the e-mail [email protected]. The World Bank is com-mitted to achieving diversity of gender, nationality, culture and educational background. Individuals with disabilities are equally encouraged to apply. Closing date for receipt of applications is December 23, 2015. Only quali-fied candidates will be contacted.

Page 11: Reporter issue-1631

|ገጽ 11

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

Page 12: Reporter issue-1631

ገጽ 12|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

በዳዊት ታዬ

በኢትዮጵያ የባንክ ኢንዱስትሪ ውስጥ ከሌሎች ባንኮች በተለየ የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት ለማጎልበት የተመሠረተው እናት ባንክ፣ ባለአክሲዮኖች የባንካቸውን ካፒታል ለማሳደግና ከዓመታዊ ትርፋቸው አምስት በመቶ የሚሆነውን ሴት ተበዳሪዎች ለሚያስፈልጋቸው ብድር ማስያዥያ እንዲውል ወሰኑ:: ባንኩ ባለፈው ቅዳሜ ባካሄደው ጠቅላላ ጉባዔ የባንኩን ካፒታል ለማሳደግ የወሰነው በቅርቡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የባንኮች ካፒታል ሁለት ቢሊዮን ብር መድረስ ይኖርበታል የሚለውን መመርያ ተግባራዊ ለማድረግ ነው::

እናት ባንክ እስካሁን የተመዘገበ ካፒታሉ 500 ማሊዮን ብር ሲሆን፣ ይህንን ካፒታል ወደ ሁለት ቢሊዮን ብር ለማሳደግ ደግሞ ተጨማሪ አክሲዮኖች እንዲሸጡ ተወስኗል::

ካፒታሉን ወደ ሁለት ቢሊዮን ብር ለማድረስ የተደረሰውን ስምምነት ወደ ተግባር ለመለወጥና ምን ያህል አክሲዮኖች ለገበያ ይቅረቡ የሚለውን ሥራ፣ ቦርዱ እንዲያስፈጽም ጠቅላላ ጉባዔው ውክልና ሰጥቷል::

የባንኩን ካፒታል ማሳደግ ላይ ከተላለፈው ውሳኔ ቀደም ብሎ የባንኩ 2007 በጀት ዓመት አፈጻጸም ይፋ ተደርጓል:: የ2007 በጀት ዓመቱ የሥራ ክንውን ውጤትን የሚያሳዩት አኃዛዊ መረጃዎችም ባንኩ ከቀደመው በጀት ዓመት በተለያዩ አገልግሎት ዘርፎቹ ዕድገት ማሳየቱን ነው::

ባንኩ ከፍተኛ እመርታ አስመዝግቦባቸዋል

ከተባሉት ክንውኖቹ መካከል አንዱ ዓመታዊ የትርፍ መጠኑ ከቀደመው በጀት ዓመት ከ80 በመቶ በላይ ማደጉ ነው::

የባንኩ ፕሬዚዳንት አቶ ወንድወሰን ተሾመ እንደገለጹት፣ በ2006 በጀት ዓመት ከታክስና ከመጠባበቂያ በፊት አግኝቶ የነበረው ትርፍ 38.5 ሚሊዮን ብር ነበር:: በ2007 በጀት ዓመት ግን ይህ የትርፍ መጠን ወደ 71.2 ሚሊዮን ብር አድጓል:: ባንኮች ከፍተኛ የሚባል ውድድር የሚያደርጉበትና ለህልውናቸው መሠረት ነው ተብሎ በሚታመነው የተቀማጭ ገንዘብ ማሰባሰብ ረገድም፣ የእናት ባንክ ጥሩ ውጤት አስመዝግቧል ሲሉ የባንኩ የሥራ ኃላፊዎች ገልጸዋል::

በቀደመው የበጀት ዓመት 1.09 ቢሊዮን ብር የነበረውን ተቀማጭ ገንዘብ መጠኑንም ወደ 1.7 ቢሊዮን ብር አድርሻለሁ ብሏል:: ዓመታዊ ጠቅላላ ገቢውም በ2006 በጀት ዓመት ከነበረበት ከ98 ሚሊዮን ብር ከእጥፍ በላይ በማሳደግ 198 ሚሊዮን ብር ሊደርስ መቻሉንም አስታውቋል::

በተለይ ባንኩ የሰጠው ብድር ከፍተኛ የሚባል ዕድገት የታየበት ሲሆን፣ በ2006 መጨረሻ ላይ 1.08 ቢሊዮን ብር የነበረው የብድር መጠን በ2007 መጨረሻ ላይ 1.7 ቢሊዮን ብር ደርሷል::

በበጀት ዓመቱ የተሰጠው አጠቃላይ የብድር መጠን ስብጥር ሲታይም ለኮንስትራክሽን ዘርፍ የተሰጠው ብድር ብልጫውን ይዟል:: በበጀት ዓመቱ ከተሰጠው 1.13 ቢሊዮን ብር አዲስ ብድር ውስጥ 299 ሚሊዮን ብር ለኮንስትራክሽን ዘርፍ ተሰጥቷል:: ከኮንስትራክሽን ዘርፍ ቀጥሎ ከፍተኛ ብድር የተሰጣቸው ዘርፎች የወጪና የገቢ ንግዶች ናቸው:: እንደ ባንኩ መረጃ ለገቢ ንግድ 289.7 ሚሊዮን ብር፣ ለወጪ ንግድ ደግሞ

225.3 ሚሊዮን ብር ተሰጥቷል::

የባንኩ አስቀማጮች ቁጥር ከ17,314 በላይ ሊደርስ ችሏል:: እንደ ባንኩ መረጃ የባንኩ አስቀማጮች ቁጥር በ136 በመቶ አድጓል:: የሴት አስቀማጮችም ቁጥር ከቀደመው ዓመት 138 በመቶ አድጓል::

ባንኩ የዳይሬክተሮች ቦርድ ሊቀመንበር ወይዘሮ መአዛ አሸናፊ እንዳመለከቱት ደግሞ፣ ከባንኩ አስቀማጮች ውስጥ 10,317 ወይም 60 በመቶው ሴቶች ናቸው:: ከተመሠረተበት ዓላማ አንፃር ሴት አስቀማጮችን ማበራከት መቻሉም ተገልጿል::

ባንኩ በ2007 በጀት ዓመት መልካም አፈጻጸም አሳይቷል የተባለው ሌላው ክንውን፣ የባንኩ ጠቅላላ ሀብት ከ1.4 ቢሊዮን ብር ወደ 2.2 ቢሊዮን ብር ማድረሱ ነው:: የሴቶችን ኢኮኖሚያዊ ተጠቃሚነት የማጎልበትን ቀዳሚ ዓላማው አድርጎ የተነሳው እናት ባንክ ዕድገት እያሳየና የተመሠረተበትን ዓላማ ከማሳካቱ ረገድ ውጤት እያስመዘገበ መሆኑ ቢገለጽም፣ አሁንም በሚፈለገው ደረጃ ላይ አለመድረሱ ይጠቀሳል::

በተለይ በባንኩ የሴት ተበዳሪዎችን ቁጥር ለማሳደግ የተለያዩ አሠራሮችን የቀየሰ ቢሆንም፣ አሁንም አብላጫውን ብድር እየሰጠ ያለው ለወንዶች ወይም ወንዶች ለሚመሩዋቸው ኩባንያዎች ነው::

ባንኩ በበጀት ዓመቱ ለ111 ሴት ተበዳሪዎች ብድር ሰጥቷል:: 111 ተበዳሪዎች የወሰዱት ብድር መጠን 293.01 ሚሊዮን ብር ነው:: ይህም በበጀት ዓመቱ ከተሰጠው ብድር ውስጥ 25.6 በመቶ ነው:: በቀደመው ዓመት ሴቶች ወስደው

የነበረው ብድር 162.08 ሚሊዮን ብር እንደነበር ለማወቅ ተችሏል::

በዚህ ረገድ አሁንም ክፍተት እንዳለ የገለጹት የባንኩ ኃላፊዎች፣ ባንኩ የሴት ተበዳሪዎችን የማሳደግ ሥራውን ይቀጥላል ብለዋል:: ሴት ተበዳሪዎችን ለማብዛት በተለይ ማስያዣ በማጣት ብድር ማግኘት የማይችሉ ሴቶችን ለማገዝ የሚያስችሉ ፕሮጀክቶችን ቀርጾ እየተገበረ ነው:: ሌሎች የሚያስቀምጡትን ገንዘብ ሴት ተበዳሪዎች ዋስትና እንዲያገኙ በማድረግ የሚሰጠውን የብድር አገልግሎት አጠናክሮ እንደሚቀጥል ባንኩ አስታውሷል::

በቀዳማይ እመቤት ሮማን ተስፋዬ ባስቀመጡት 100 ሺሕ ብር ሴት ተበዳሪዎች ዋስትና አግኝተው ብድር በመስጠት የተጀመረው አገልግሎት 250 የሚደርሱ ሴቶች ተጠቃሚ ለማድረግ እየተሠራ ነው::

ሦስት ሺሕ የሚሆኑ ሴቶች በተመሳሳይ መንገድ ሌሎች በሚያስቀምጡት ገንዘብ በመያዣነት ተጠቅመው ብድር ለማግኘት እንዲችሉ የሚያስችል ሥልጠና ይሰጣል ተብሏል:: ባንኩ ይህንን አሠራር ለማስፋትም ለሴቶች ለሚበደሩት ብድር ማስያዣ እንዲሆን ከ2007 በጀት ዓመት ትርፍ ላይ አምስት በመቶ ወይም ሁለት ሚሊዮን ብር እንዲሰጥ ወስኗል::

ባንኩ በ2006 በጀት ዓመትም በተመሳሳይ መንገድ 1.05 ሚሊዮን ብር መመደቡ ይታወሳል:: እናት ባንክ በአሁኑ ጊዜ ከ12 ሺሕ በላይ ባለአክሲዮኖች ያሉት ሲሆን፣ ከጠቅላላ ባለአክሲዮኖቹ ውስጥ 66 በመቶ የሚሆኑት ሴቶች ናቸው::

የእናት ባንክ ካፒታል እንዲያድግ ተወሰነከዓመታዊ ትርፍ አምስት በመቶውን ለሴቶች የብድር ማስያዣ ለማዋል ስምምነት ተደረሰ

የእናት ባንክ የዳይሬክተሮች ቦርድ አባላት

በታደሰ ገብረማርያም

የቢሾፍቱ ልኳንዳ ነጋዴዎች በታክስ ዕዳ ለስድስት ወራት ታሽገው ከቆዩ በኋላ በቅርቡ መከፈታቸውንና ሥራ መጀመራቸውን ገለጹ:: መንግሥት ወደ ኋላ ውዝፍና ያልተከፈለ የታክስ ዕዳ ያላግባብ ተጠይቀናል የሚል ጥያቄ ሲያቀርቡ እንደነበርና መንግሥትም ዕዳው ሊከፈለኝ ይገባል በሚል ተፋጠው እንደነበር ይታወሳል::

ኮሎኔል ነጋ ቢራቱ የቢሾፍቱ ከተማ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር የቦርድ ሰብሳቢ፣ ‹‹በከተማው ከ2002 ዓ.ም. በፊት የተቋቋሙ ወደ 36 የሚጠጉ ልኳንዳ ቤቶች ወደኋላ ተመልሶ በተጠየቀ የግብር ዕዳ ሳቢያ ለስድስት ወራት ያህል ታሽገው

ቆይተው ነበር:: ነገር ግን የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት ኅዳር 17 ቀን 2008 ዓ.ም. የግብር ዕዳ እንዲነሳ በማድረግ የታሸጉ ልኳንዳ ቤቶች ተከፍተው አገልግሎት መስጠት እንዲጀምሩ ወስኗል፤›› ብለዋል::

ልኳንዳ ቤቶች ለስድስት ወራት ያህል ተዘግተው በመቆየታቸው እስከ አንድ ሺሕ የሚሆኑ ሠራተኞች የተበተኑ ሲሆን፣ መንግሥትም በዚሁ ሳቢያ እስከ 60 ሚሊዮን ብር አካባቢ አጥቷል:: የክልሉ መንግሥት ልኳንዳ ቤቶቹ እንዲከፈቱ ያደረገው ማኅበሩ ለረዥም ጊዜ ያቀረበውን አቤቱታ ከግምት ውስጥ በማስገባት፣ ችግሩን በጥልቀትና በጥናት ከገመገመና ከተመለከተ በኋላ ነው::

አሁን ያለውን የገቢ ሥርዓት መልክ በማስያዝ

ሁሉም አባላት ግብር መክፈል የዜግነት ግዴታና ክብር መሆኑን ማወቅ እንደሚኖርባቸው፤ በሕገወጥ መንገድ ለመበልፀግ ከሚሯሯጡ ኪራይ ሰብሳቢዎችና ደላላዎች ጋርም መተባበር እንደሌለባቸው በገቢዎች ባለሥልጣን የአዳማ ከተማ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ሥራ አስኪያጅ አቶ ዲበራ ፋፉ አሳስበዋል:: ነፃ የንግድ መርህ በመከተል ገበያን ማረጋጋት፣ የሸማቾችን መብት የጥበቃ ሕግን ማክበር፣ የገበያ ንረትን በመግታት በተመጣጠነ የዋጋ አቅርቦት ዜጎች የሚጠቀሙበትን መንገድ ማመቻቸት የነጋዴው ትልቁ ትኩረት ሊሆን እንደሚገባ ሥራ አስኪያጁ ገልጸዋል::

አቶ ዲበራ ‹‹የልኳንዳ ነጋዴዎች የ2005 እና የ2006 በጀት ዓመት ግብር በአዲሱ መመርያ መሠረት እንዲከፍሉ ተደርጎ ነበር:: ይህ ዓይነቱ

አከፋፈል ከነጋዴዎቹ አቅም በላይ ሆኖ በመገኘቱ አዲሱን በመተው በ1996 ዓ.ም. በወጣውና በነባሩ ወይም በቀድሞው መመርያ መሠረት እንዲከፍሉ፣ አዲስ መመርያ ግን ከ2008 በጀት ዓመት ጀምሮ ሥራ ላይ እንዲውል የኦሮሚያ ክልል መንግሥትና የክልሉ ገቢዎች ባለሥልጣን ወስኗል፤›› ብለዋል::

ከእንግዲህ ወዲህ ግን ነጋዴዎቹ በሽያጭ መመዝገቢያ ማሽን ብቻ ሽያጭ ማከናወን እንደሚገባና፣ ይህንንም በየወሩ ለግብር አስገቢው መሥሪያ ቤት ማሳወቅና መካፈል እንደሚጠበቅባቸው ኃላፊው ተናግረዋል:: የመንግሥትና የግል ገቢያቸውም ሳይቀላቀል ለየብቻ እንዲይዙ፣ ዓመታዊውንም ግብር ከሐምሌ 1 ቀን እስከ ጥቅምት 30 ቀን ድረስ በማሳወቅ

ለስድስት ወራት ታሽገው የከረሙት የቢሾፍቱ ልኳንዳ ቤቶች ሥራ ጀመሩ

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/መስፍ

ን ሰሎ

ሞን

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

Page 13: Reporter issue-1631

|ገጽ 13

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

በዳዊት ታዬ

ሥራ ከጀመረ ሰባተኛ ዓመቱን የያዘው ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በ2007 በጀት ዓመት አገኘዋለሁ ብሎ ካቀደው በላይ ትርፍ ማስመዝገቡን ገለጸ::

ባንኩ ባለፈው እሑድ ባካሄደው የባለአክሲየኖች ጠቅላላ ጉባዔ እንዳስታወቀው፣ በበጀት ዓመቱ እደርስበታለሁ ብሎ በዕቅድ ይዞ የነበረው ከታክስ በፊት 175.4 ሚሊዮን ብር ለማትረፍ ቢሆንም፣ አፈጻጸሙ ግን ከዕቅዱ 3.7 በመቶ ብልጫ በማሳየት 181.8 ሚሊዮን ብር አትርፏል::

በበጀት ዓመቱ ያገኘው ትርፍ ከቀዳሚው በጀት ዓመት ጋር በንጽጽር ሲቀመጥ 74.2 ሚሊዮን ብር ወይም 69 በመቶ ብልጫ እንዳለው አመልክቷል:: ባንኩ በቀደመው በጀት ዓመት ከታክስ በፊት አስመዘግቦት የነበረው ትርፍ 107.6 ሚሊዮን ብር እንደነበር ይታወሳል::

የበጀት ዓመቱ የተጣራ ትርፍ ደግሞ 134.5 ሚሊዮን ብር በመሆኑ፣ ሕጋዊ መጠባበቂያው 84.7 ሚሊዮን ብር ተቀንሶ ባለአክሲዮኖች እንዲከፋፈሉ ወስኗል::

ባንኩ በበጀት ዓመቱ ያገኘው የእያንዳንዱ አክሲዮን ድርሻም 286.6 ብር ሲሆን፣ አምና 227.7 ብር እንደነበር ተገልጿል::

ከ17ቱ የግል ባንኮች ጋር በመወዳደር ሊኖረኝ ይገባል ያለው የገበያ ድርሻም ከጠበኩት በላይ ሆኗል ያለው ቡና ባንክ፣ በ2007 በጀት ዓመት አቅዶት የነበረው የ2.5 በመቶ የገበያ ድርሻን ወደ 2.96 በመቶ ማሳደግ ችሏል::

ባንኩ ተቀማጭ የገንዘብ መጠኑን 3.26 ቢሊዮን ብር ለማድረስ ቢያቅድም፣ 3.5 ቢሊዮን ብር ማድረስ መቻሉን አመልክቷል:: ባንኩ የ2006 በጀት ዓመት መጨረሻ ላይ የነበረው ተቀማጭ ገንዘብ መጠን 2.15 ቢሊዮን ብር ነበር::

ባንኩ በበጀት ዓመቱ የሰጠው አዲስ ብድር

ደግሞ 1.45 ቢሊዮን ብር እንደሆነ አመልክቷል:: ይህም ባንኩ እሰጠዋለሁ ብሎ አቅዶት ከነበረው የብድር መጠን ጋር ሲነጻጸር በ196.3 ሚሊዮን ብር ብልጫ አለው:: ባንኩ ከሰጠው አጠቃላይ ብድር ውስጥ ብልጫ ያለውን የተሰጠው ለአገር ውስጥ ንግድና አገልግሎት ዘርፍ ነው:: ለአገር ውስጥ ንግድና አገልግሎት የሰጠው ብድር ከጠቅላላው ብድር 26.4 በመቶውን የያዘ ሲሆን፣ በበጀት ዓመቱ ለዘርፉ 645 ሚሊዮን ብር ብድር ሰጥቷል:: የትራንስፖርትና መገናኛ ዘርፍ 493 ሚሊዮን ብር እንዲሁም ለቤቶች ግንባታ 400 ሚሊዮን ብር ሰጥቷል:: የባንኩ የተበላሸ የብድር መጠን ደግሞ ሦስት በመቶ መድረሱም ተገልጿል::

የባንኩ አጠቃላይ ሀብት በ1.49 ቢሊዮን ብር በመጨመር 4.5 ቢሊዮን ብር ስለመድረሱም በሪፖርቱ ተገልጿል:: በ2007 በጀት ዓመት የባንኩ ጠቅላላ ሀብት መድረስ አለበት ተብሎ የተቀመጠው ዕቅድ 4.4 ቢሊዮን ብር ነበር::

በአንፃሩ ግን የአንዳንድ ዕቅዶቹ አፈጻጸም

ከታሰበው በታች ስለመሆናቸው ዓመታዊ ሪፖርቱ ያመላክታል:: ለምሳሌ የባንኩ ከወለድ ነክ ያልሆኑ ገቢዎቹ ከታሰበው በታች ሆነዋል:: በበጀት ዓመቱ ባንኩ ወለድ ነክ ካልሆኑ ገቢዎች አገኛለሁ ብሎ ያሰበው 221.5 ሚሊዮን ብር ሲሆን፣ በተጨባጭ ያገኘው ግን 173.8 ሚሊዮን ብር ሆኗል:: ይህም 21.6 በመቶ ወይም የ47.7 ሚሊዮን ብር ልዩነት አሳይቷል::

በውጭ ምንዛሪ ግኝት ረገድም በተመሳሳይ ባቀደው ልክ አላገኘም:: በበጀት ዓመቱ ይገኛል የተባለው የውጭ ምንዛሪ ግኝት 91.1 ሚሊዮን ዶላር ሲሆን፣ ሊያገኝ የቻለው ግን 80.1 ሚሊዮን ዶላር ብቻ ነው::

ይህም አገኘዋለሁ ካለው ዕቅድ ጋር ሲነጻጸር የ10.9 ሚሊዮን ዶላር ልዩነት አሳይቷል:: ይህ የውጭ ምንዛሪ ግኝት ግን ከቀደመው በጀት ዓመት ጋር ሲተያይ በ27.2 ሚሊዮን ዶላር ብልጫ አለው:: ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ በአሁኑ ወቅት 80 ቅርንጫፎች አሉት::

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ ከዕቅዱ በላይ ማትረፉን ገለጸ

በብርሃኑ ፈቃደ

የአዲስ አበባ ነጋዴዎች ወርኃ ጥቅምትን የሚገልጹበት ጠባይ ከቅዝቃዜው ጋር አቻ ይገጥማል:: በጥቅምት ወር አየሩ ብቻም ሳይሆን ንግድም ይቀዘቅዛል ይላሉ:: አንድም ለአዲሱ ዓመት ሲባል ሸማቹ በልዩ ልዩ ፍጆታዎች ገንዘቡን ጥቅም ላይ በመዋሉ ምክንያት የጥቅምት ወር ገበያ ይቀዘቅዛል::

አንድም ነጋዴው በአብዛኛው ግብር የሚከፍለው በጥቅምት ወር በመሆኑ ገንዘብ የሚባል ነገር ከነጋዴ ተጠራርጎ ወደ መንግሥት ካዝና የሚገባበት ወቅት ስለሆነ አሁንም ለገበያ መቀዛቀዝ ጥቅምት ወር ከዓመቱ ወራቶች ሁሉ ይጠቀሳል:: ነገሩ ከዚህም ይግፋ ከተባለ ለገበያው መፍዘዝ ሌላም ምክንያት ይቀርባል:: የገበሬው ምርት በጥቅምት ወር ስለማይደርስ ገበያ ላይ የሚገላበጥ ገንዘብም እህልም እንደልብ አይገኝም ይባላል::

ይሁንና የጥቅምት ወር አልፎ ህዳር ሲጋመስ፣ አሻግሮ ታኅሳስን በተስፋ የሚጠብቀው ነጋዴ እንደምንም መደብሩን ሞልቶ፣ ያለውን አብቃቅቶ ለበዓል ገበያ ዝግጅት ይጀምራል:: እርግጥ በኢትዮጵያ የትኛውም በዓል ለሸመታ የተመቸ፣ የደራና የሞቀ ገበያ እንዳለው ይታመናል:: መጪው ገናም ለዚህ አይታማም:: ገናውም ሲያልፍ ‹‹ለጥምቀት ያልሆነ ቀሚስ ይበጣጠስ›› የተባለለት በዓለ ጥምቀት ከበራፍ ደርሷል::

በአዲስ አበባና በሌሎች ከተሞች እየተስፋፋ የመጣው የገበያና የግብይት ሥርዓት ለአገሬውም ለውጭውም ሰው ተስማሚ የገበያ ማዕከላት ሲከፈቱለት ማየት እየተመለደ መጥቷል:: ደንበል ሲቲ ሴንተር፣ ኤድና ሞል፣ ጌቱ ኮሜርሺያል እያለ የቀጠለው የዘመናዊ ሕንፃዎች የግብይት ማዕከልነት አሁን አሁን እነ ዘፍመሽን አምጥቷል:: ካለፈው ዓመት ኅዳር ወር ጀምሮ ደግሞ ሞርኒንግ ሰን ሞል የተባለውንና በቦሌ፣ ከኤድና ሞል ጀርባ የተንሰራፋውን አዲስ ሕንፃ ለዚሁ አስተዋውቋል::

ምንም እንኳ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ግብይትን ለማቀላጠፍ የሚያስችሉ፣ ለመዝናኛነት የሚመቹ ሕንፃዎች እየተለመዱ የመጡት ከአሥር ዓመት ወዲህ እንደሆነ ይነገራል:: በአንፃሩ ከጎረቤት ኬንያ እስከ ደቡብ አፍሪካ በትልልቅና ሰፋፊ ሕንጻዎች ውስጥ በርካታ ግብይት የሚካሄድባቸው ማዕከላት እንደልብ ይገኛሉ:: ሕንፃው 140 መኪኖችን ለማቆም የሚያስችል ከምድር ቤት በታች ሁለት ፎቅ ያለው ሲሆን፣ በ2400 ካሬ ሜትር ቦታ ላይ ያረፈና ለተለያዩ የንግድ አገልግሎቶች የንግድ ማዕከል ይሁነኝ ተብሎ የተሠራ መሆኑን የገበያው ማዕከል ኃላፊዎች ይገልጻሉ::

አዲስ አበባ በውጭ የበዓል ድባብ ከምትደምቅባቸው ወቅቶች አንዱ የሆነው የገና

በዓል ነው:: ገና በኢትዮጵያ በዓመት ሁለት ጊዜ መከበር ከጀመረ ሰነባብቷል:: በፈረንጆቹ አቆጣጠር በሚከበረው፣ በአገርኛ የሚዘወተረው የገና በዓል ወቅት የቤት ውስጥ ማስዋቢያዎች፣ የገና ዛፎች፣ ብልጭልጭ መብራቶችና ሌሎችም ጌጣጌጦች ሕንፃዎችን የሚያደምቁበት ይህ በዓል በሞርኒንግ ስታርም ለየት ያለ ዝግጅት ተደርጎለታል:: ሰሎሜ አሰፋ የሞርኒንግ ስታር ሞል የደንበኞች አገልግሎት ኃላፊ ናቸው:: በገበያ ማዕከሉ ዝግጅት ከተደረገባቸው መካከል ሁለቱን ይናገራሉ::

ወደ ሕንፃው ሲገባ ከምድር እስከ ሁለተኛ ፎቅ ድረስ የሚረዝም 12 ሜትር ቁመት ያለው ትልቅ የገና ዛፍ አሸብርቆ ቆሟል:: አናቱ ላይ እየሱስ የተወለደበትን ቦታ ለሰብዓ ሰገል እያመላካተ የመራቸውን ኮከብ የሚያመስል ኮከብ የተሰካበት የገናው ዛፍ ሁለት መልክ ይዟል:: የውጮቹን ገና ከኢትዮጵያዊ የገና በዓል አከባበር ይዘት ጋር አዳምሮ የቆመው ዛፍ፣ ከበታቹ ጎጆ ቤትና የጌታን ግርግም የሚያሳዩ ምስሎች የተካተቱበት ነው:: በስፋቱም ስድስት ሜትር ወገቡ ይዞራል::

እንደ ሰሎሜ ማብራሪያ የገበያ ማዕከሉ ለጎበኝዎች አዲስ ነገር ይዞ ብቅ ብሏል:: በቀን እስከ 200 ለሚደርሱ የገበያው ማዕል ጎብኝዎች የቤተሰብ ፎቶ በነፃ አንስቶና አጥቦ የመስጠት ሥነ ሥርዓት ከመጪው ቅዳሜ፣ ታኅሳስ 9 ቀን 2008 ዓ.ም. እስከ በዓሉ መቋጫ ድረስ እንደሚቆይ ተገልጿል::

እንደ ሰሎሜ ማብራሪያ የገበያ ማዕከሉ ሌላም ሥነ ሥርዓት ይዞ ብቅ ብሏል:: ለግብይትም ሆነ ለመዝናናትም ወደ ሕንፃው የሚመጡ ሰዎች፣ ፈቃዳቸው ቢሆን ለበጎ አድራጎት ድርጅቶች የሚሰጥ ማንኛውንም ስጦታ የሚሰጡበት ሥነ ሥርዓት ተሰናድቷል::

ሕንፃው አምስት ፎቅና ሁለት ከምድር በታች ያሉ የመኪና ማቆሚያዎችን ጨምሮ ቢገነባም፣ ወደፊት ወደላይ የመቀጠል ፍላጎት እንዳለ የሕንፃው ባለንብረቶች ይገልጻሉ:: ከምድር ቤት እስከ ሦስተኛ ፎቅ ያሉት ቤቶች ለቢሮ አገልግሎት ውለዋል::የገበያ ማዕከል ለቢሮ ግልጋሎት የሚውል ከሆነ ምኑን የገበያ ቦታ ሆነ ብለው የሚከራከሩ ባለሙያዎች አሉ::

የሞርኒግ ስታር አስተዳደር ግን ሕንፃዎች የገበያ ማዕከልነታቸው አሁን ካለው በላይም እየተለመደ ሲመጣና ከዚህም በላይ ሲለመድ፣ ጥያቄው ቢነሳ ተቀባይነት እንደሚኖረው ይገልጻሉ:: ከዚህም ሌላ ለገበያ ማዕከልነት ሳይታሰቡ የሚሠሩ ሕንፃዎች ድንገት ሲያመቻቸው ከተሠሩበት ዓላማ ውጭ የገበያ ማዕከልና ሆቴል ወዘተ. በሚደረጉበት አገር፣ ከመነሻው ጀምሮ ለሆቴልና ለገበያ ማዕከልነት አስቦ መሥራትም እየተለመደ መጥቷል:: ሞርኒንግ ስታር ለመጪዎቹ ሃያና ሰላሳ ዓመታት በዚህ ዘርፍ አገልግሎት ለመስጠት ታስቦ መገንባቱም ተነግሯል::

ገናን ከወዲሁ ማክበር የጀመሩ ገበያዎች

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

ሁለት የሕንፃ ወለሎችን የሚረዝም የገና ዛፍ የተተከለበት ሞርኒንግ ሰን የገበያ ማዕከል

Page 14: Reporter issue-1631

ገጽ 14|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

z ¡ Wü ማስታ

ወቂያ

BID ANNOUNCEMENT

Dan Church Aid (DCA) is legally registered international NGO (Ministry of Justice Charities and Societies Agency certificate # 1083; engaged in development and humanitarian assistance to poor rural people in Ethiopia in Partnership with Ethiopian NGOs and Civil Society Organizations.

In order to closely follow up and monitor the implementation of the actual development /relief project works funded by DCA which are found in Amhara specifically South/ North Wollo ,Oromia, specifically North, Bale, Gambella and Borena. DCA highly depends on the providers of efficient and effective logistics services.

To this effect, DCA Ethiopia is seeking for competent travel agent for car rental service which fulfills our logistics needs as per the detailed listed below.

Field Vehicle with qualified and hospitable drivers:- Vehicle must be insured and copy of the renewed insurance

certificate should be attached and delivered whenever the car is available for rent.

Plate code must be a 3-xxxx

Vehicle Model should be of Toyota Land cruiser 105

Vehicle Model for occasional use TOYOTA Land cruiser V8

Minibus high roof plate no-3-XXX

Coster bus plate no 3-xxx

Production year should be of latest from 2000G.C

Price per day without fuel

mode of payment

Fuel cost will be covered by DCA on reimbursement basis i.e. the car will be ready with full tank and DCA will return full tank.

The company should attach a letter of recommendation from at least five similar organizations (INGO) by stating the area and duration of service provided.

Summary table for number of company owned vehicle with model, condition Ownership certificate and production year.

Summary table for number of third party Vehicle with copy of authorization letter, condition of the vehicle, model and Production year.

Renewed trade license for FY 2008, TAX identification certificate, VAT identification certificate

Your sealed quote should be submitted to our office on or before 23 December 2015 before close of the business (5:00PM)

If you need any further clarifications, please contact our Administrator by the address stated here below.

DanChurchAid Ethiopia.Kirkos Sub City, Kebele 02,

House No 174, Ethio China Road, in front of Tebaber Berta House.Tel. 0115-514047Addis Ababa

እነሆ መንገድ። ከፒያሳ ወደ አዲሱ ገበያ ልንጓዝ ነው። መንገድ ማጣሪያ እንጂ መቋጫ የለውም ይላሉ ጎዳናውያን ተራማጆች። የአረማመድ ቄንጥ ከነጫማ ቁጥራችን ተብጠርጥሮ በሚበረበሩት በዚህ ጎዳና፣ ተጓዥና አጓጓዥ ብዙ ይባባላሉ። “ታያታለህ እንዴት እንደለበሰች? አሁን ቢጫ ኮት በጥቁር ሱሪ ይደረጋል?” ይላል ከተሠለፍነው መሀል አንዱ። በሩቅ አውቶሞቢሏን በንቃት እየዘወረች መዓት የወረደባት የምትመስል ቀዘባን እየጠቆመ። “ኮቱንስ ይሁን፣ ሱሪዋን እንዴት ከዚህ ሆነህ ልታየው ቻልክ?” ይላል ወዳጁ። “ቀላል ነው። እንደኔ ተደራጅተህ ቡቲክ ስትከፍት ይገልጥለሃል፤” ይላል ያኛው። “እ? ደግሞ ቡቲክ ለመገለጥ ዕውቀትም ተደራጁ አሉ እንዴ?” ሳምሶናይት ያንጠለጠለ ጎልማሳ ጠየቀ። “አቤት? ማናቸው እነሱ?” ዓይኑ ከዚያች ባለቢጫ ኮት ወጣት አልነቀል ያለው ጠየቀ። ጎልማሳው በኮባ እንደተጠቀለለ ያልበሰለ ሊጥ መልሱ በጥያቄ ተሸፍኖ ተመለሰለት መሰል ዝም አለ። “ሰው በቃ በተውላጠ ስም እነሱ እኛ እያለ ማነካካቱን ‘ሙድ’ አረገው አይደል?” ይለኛል ከኋላዬ የተሠለፈ ቀጭን ጎልተው የሚንከባለሉ ዓይኖች ያሉት ወጣት።

ትከሻዬን ሰብቄ የመሀል ሰፋሪ መልስ ስመልስለት ደግሞ፣ “ቆይ ለምን አንደኛውን መሀል ገብቶ አስቁሟት ‘ሊፍት’ አይጠይቃትም?” ይለኛል። ያ የቅርብ ሩቅ አዳሪው ሰምቶት ኖሮ፣ “ማን በሠራው መንገድ ነው ማን መሀል ገብቶ የሚገጨው?” ብሎ ዞረበት። ከጀርባዬ የቆመው ደፋር “አየህ? ወይ ማጥመድ አይችሉ ወይ መጥለፍ አይሳካላቸው ዝም ብለው ዳር ቆመው ቄንጥ ሲያወጡ ሰው ይመስላሉ፤” ብሎ ጎሸመኝ። “እኮ እነማ?” ብሎ ያኛው ሲያፈጥ፣ “ስለማን ነው የምናወራው? ስለኛና ስለነሱ ነዋ፤” ብሎት ደረቱን ነፋ። ባለሳምሶናይቱ ጎልማሳ ዘወር ብሎ “አቤት! አቤት! ተናግሮ ሞቷል እባክህ። እዚህ ቆሎ የማይደፋ ቅኔ ዘረፍን እያሉ ሰላማችንን የሚያደፈረሱብንን ምናለበት ቢያጣሩልን፤” አለ። ሁላችንም እንዳሻን የገጠመ ያልገጠመውን ሁሉ ገጣጥማችሁ ትርጉም ካልሰጣችሁ በምንልበት ጊዜ አጣሪ ‘ኮሚሽን’ ቢቋቋም ማን ሊተርፍ ነው? እንዲያው እኮ!

ተሳፍረናል። ያ ከጀርባዬ ተሠልፎ ጆሮዬ ሥር ሲተነፍስብኝ የነበረው ደፋር መሀል መቀመጫ ላይ ከአንዲት ወይዘሮ ጋር ተሰይሟል። ወይዘሮዋ ደርባባነታቸው ልዩ፣ አለባበሳቸው ደግሞ ማራኪ ጥንቅቅ ያሉ ሴት ናቸው። “እማማ እባክዎ ይኼን ግርማ እንዲያየው ይዘውት እንዳይወርዱ አደራ፤” ይላል ወጣቱ። “ምን ላድርገው ታዲያ? ልስቀልልህ?” ይሉታል እያሾፉ። ተጫዋች ናቸው። “የለም ይፍቀዱልኝና ፎቶ ላንሳው፤” ዓይን አውጣው ፊት ሲሰጠው ያቀረበው ጥያቄ ነው። “እንዴ? እናንተ ልጆች የፎቶ አብዮት ነው የያዛችሁት የልማት? መንግሥት ልሙ አልሙ እያለ ይደርቃል። እናንተ ቴክኖሎጂ አገዘን ብላችሁ ቀጭ ቋ ያለችውን ሁሉ እንደ ፓፓራዚ በፎቶ ምች ስታሳድዱ መዋል ሆኗል ሥራችሁ።

ምን ይሻላችኋል?” ከናፍራቸውን አጣመው ጥርሳቸውን ብልጭ እያደረጉ ያዩታል። “ምን ይሻለናል እማማ። ይኼም እኮ ሥራ ፈጠራ ነው። ሥራ እስክናገኝ ሥራ መፈለግ ነው ሥራችን፤” ወጣቱ ሲናገር ይፈጥናል። “በል ሁለተኛ . . . ሁለተኛ ጊዜ እንኳን ብለኸኛል ይሁን፣ ሦስተኛ እማማ ብትለኝ እኔ ነኝ በጥፊ ጥሩ ፎቶ የማነሳህ፤” አሉት ኮስተር ብለው። “እሺ እማማ…” አለና አረፈው። “ድገማትና ታያለህ። የዘመኑ ወጣቶች የተፈቀደላችሁን ቃል በኃላፊነት ከመጠቀም ይልቅ፣ ያልተፈቀደላችሁን መደጋገም ትወዳላችሁ። የፈጃችሁን እሳት እንደመራቅ መልሳችሁ ትጠጉታላችሁ። ይብላኝላችሁ…፤” ብለው ትከሻቸው ላይ ጣል ያደረጉትን ባለፈርጥ ሻርፕ ማስተካከል ያዙ። “እኔ ምለው ግን …” አለ። “አንተ ምትለው?” ቀና ብለው አያዩትም። “እርስዎ በዚህ ዕድሜዎ እንዲህ ጥንቅቅ ብለው ሲለብሱ፣ የእኔ ትውልድ መላ ቅጡ የጠፋው አለባብስ ፋሽን ብሎ የተያያዘው ምን ነክቶት ነው?” ከማለቱ፣ “ነገረኛ! ‘የፖለቲካ ተፅዕኖ ነው’ እንድልህ ነው? አንዲያው መልሱ ጠፍቶህ ነዋ የጠየቅከኝ። በል ቶሎ አንሳኝ አሁን፤” ብለው ለፎቶ ተዘጋጁ። ቀጭ አደረጋቸው። እኒህ ‘ዋዘኛ’ ስልኮች እኮ ሰውን ሁሉ በሄደበት ዋዛ አስመሰሉት እናንተ!

ያንቀጫቀጫቸውን ፎቶዎች ሲያሳያቸው ወይዘሮዋ፣ ‘ይኼን ደልተው ይኼን በብሉቱዝ ላክልኝ’ እያሉ ሳሉ ወያላው “ሒሳብ” ብሎ ከፊታቸው ቆመ። “እስኪ መጀመርያ ከፊት የተቀመጡትን ተቀበል። ጉልበታችሁ መሀልና ዳር የተቀመጥነው ላይ ብቻ ነው?” አሉት ሽቅብ እያዩት። “የለም እርስዎ ተጨማሪ ክፍያ ስለሚከፍሉ ቅድሚያ ከዚህ ነው የምጀምረው፤” አለ ወያላው የምሩን። “እኮ ለምን? ማን ሾሞህ ነው ደግሞ አንተን ተጨማሪ እሴት ታክስ ከሌላው ነጥለህ እኔን ብቻ የምታስከፍለኝ? እናንተ ዘንድሮ እኮ ሿሚና ሻሪውን ማወቅ አቃተን፤” ወይዘሮዋ ተነሳባቸው። “የለም ይኼ ሹመት ምናምን አይደለም። ደግሞ ተጨማሪ እሴት ታክስ ክፈሉ አልወጣኝም። ያለፈቃድ ታክሲያችን ውስጥ ፎቶ ስለተነሱ ከታሪፉ ጋር አሥር ብር ይከፍላሉ…፤” ከማለቱ ተሳፋሪዎች በሳቅ አውካኩ።

ሁላችንም ቀልድ መስሎን ነበር። ወያላው ግን አምሯል። “እንዴ! ምን ለማለት ነው አንተ?” ሦስተኛው ረድፍ ላይ አጠገቤ የተሰየመው ባለሳምሶናይቱ ጎልማሳ ለወይዘሮዋ ተደረበ። “ምናልባት ፎቶው ለሽብር ተግባር እንዳይውል ሠግቶ ይሆናል፤” አለ መጨረሻ ወንበር የተቀመጠው ያ . . . አለባበስ ሲተች የነበረው ወጣት። “ሥራው ገንዘብ መቀበል እንጂ መርማሪነት ነው ታዲያ?” ብሎ ጎልማሳው ወደ ወጣቱ ሲዞር፣ “እንዲያ ካልክ ‘ሳታማሃኝ ብላ’ን ጋብዘው፤” አለው። ከብዙ ጭቅጭቅ በኋላ ወያላው ድርቅ ብሎ የጠየቀው አሥር ብር ባይከፈለውም ታሪፉን ግን ወሰደ። ወይዘሮዋ፣ “ዋ ጊዜ ብለን ብለን በገዛ ካሜራችን ትዝታን በዋጋ የምንሸምትበት ጊዜ ላይ ደረስን?” ሲሉ ጎልማሳው፣ “ይተውት በቃ በዚሁ ይለፍ። በዚህ ዓይነት እኮ የዜግነትም ክፈሉ ይመጣ ይሆናል፤” ቢል ሁሉም በጩኸት አፍጦ አየው። ይሆናል ብሎ ገመተ እንጂ መቼ ሆነ ወጣው? ለወሬና ለነገር ያለን ችኮላ እኮ!

ጉዟችን ቀጥሏል። ከሾፌሩ ጀርባ የተቀመጡ ሁለት ሴቶች ሲያወሩ ቀሪዎቻችን አዳማጮች ነን። “ገና ለገና አሜሪካ ቪዛ ተመታልኝ ብላ እንዲህ ፀባዩዋ ይቀየር?” ትላልች ወደ መስኮቱ ጥግ የተቀመጠችው። “አትገርምሽም? ብርቅ ነው እንዴ አሜሪካ መሄድ? ባንሄድም ዕድሜ ለሆሊውድና ለሲኤንኤን የማናውቀው ነገር የለም፤” ትላለች ጫፍ ላይ የተቀመጠችው። “ውይ ሰው! ሰው ግን . . .” ስታማትብ ቆየችና “ሳገኝ ከምከዳ አምላኬ ሆይ መጀመርያውኑም አትስጠኝ፤” ብላ አጉል ቃል ገባች። ይኼን ጊዜ ጎልማሳው ወደ ጆሮዬ ጠጋ ብሎ፣ “ምንድነው የምትለው ልጅቷ? ቪዛ አግኝቶ ይቅርና በባዶ መስሎኝ ሰው የይሁዳን መንገድ የተናነቀው። አይደለም እንዴ?” ይለኛል።

“አንቺ ግን . . . ” ሴቶቹ ጨዋታቸው ቀጥሏል። “እ?” ትላለች ሰሚዋ። “እንዲች ብለሽ ቅሬታችሽን ማሳየት የለብሽም። እንዲያውም እያደር እንዲነዳት ሽሮና በርበሬ. . . እ . . . አንድ ኪሎ ቅቤ ምናምን ቋጥረሽ መስጠት አለብሽ፤” ስትባል፣ ተመካሪዋ እሳት ለብሳ እሳት ጎርሳ፣ “ማ እኔ ለእሷ! ከ15 ሚሊየን በላይ የሚሆን ወገኔ መራቡን እያወቅኩ ነው ገና ለገና አሜሪካ ልሄድ ነው ብላ ቀባሪ አልፈልግም ላለች ጉረኛ ሽሮና በርበሬ የምቋጥረው? ወየው የኑሮ ውድነቱን ተቋቁሜ ለራሴ መቋጠር በቻልኩ፤” ብላ ሐሳብ ገባት። “ምን ቸገረሽ? አንቺም እኮ ያ አሜሪካዊ ነው ያልሽው ልጅ ላግባሽ ብሎ ቢፈርምልሽና ብትሄጂ፣ አገሩን እስክተለምጂ ከእሷ ውጪ ምንም ሰው የለሽም፤” ስትላት ወዳጁዋ ቦግ ቦግ ስትል የነበረቸው ባለማህተብ “እሱስ ልክ ነሽ …” ማለት ጀመረች። ትርፍና ኪሳራን እያሰሉ በሚኖርበት በዚህ የራስ ወዳድነት ዘመን እንኳን እሷ ስንቱ የተጨበጨበለት ሲሸነፍ አላየንም? አዬ ሰው መሆን!

ወደ መዳረሻችን ተቃርበናል። ወይዘሮዋ በነገር እየተብሰለሰሉ፣ ቆስቁሶ ባለዕዳ አድርጓአቸው የነበረው ወጣት ድምፁን አጥፍቶ፣ ጎልማሳው ከቀበሌ እስከ ፓርላማ የሚታዘበውን እያወራ፣ እነዚያ ወጣት ጓደኛማቾች ማስጫን ስለሚፈልጉት የመኪና ሞዴል እየተወያዩ፣ ካጠገባቸው ደግሞ በዝምታ የተዋጡት ባልና ሚስት እንዳቀረቀሩ መጨረሻችን ቀረበ። ጋቢና ከተቀመጡት አንዱ የአርሴናል ደጋፊ ነኝ እያለ አጠገቡ ከተቀመጠው የቼልሲ ደጋፊ ጋር ደርቢ ገጥሟል። “እናንተ ምን አለባችሁ? እኛ እዚህ በጠራራ ፀሐይ በረባ ባረባው እንጋጣለን፣ እናንተ ህልውናችሁን እንኳ ዕውቅና ለማይቸሩ ተራጋጮች ታሸበሽባላችሁ፤” አሉ ወይዘሮዋ። “ምን እናድርግ? ‘ለራሳችሁ አልቅሱ’ ተብሎ ተጽፏል፤” ይላቸዋል ከጎናቸው የተቀመጠው። “ታዲያ ማርገጃ መሬት ጠፋ? ምን ሩቅ ያስኬዳችኋል?” ወይዘሮዋ ከፍቷቸዋል። “ስለመሬት ነክ ጉዳይ ባይወራ ደስ ይለኛል፤” ይለኛል ጎልማሳው። “ዳይፐር’ አልቆበታል እኮ ማሙሽ?” ትላለች ደግሞ ከኋላ ሚስት ለባሏ። ባል “ምናለበት ብትገዥለት? ከትናንት ወዲያ የሰጠሁሽን ገንዘብ ምን አደረግሽው?” ብሎ ያፈጣል።

“አይደብረውም እንዴ ሰውዬው? በሰው መሃል ‘ሼም’ ያስይዛታል እንዴ?” ይባባላሉ ከሾፌሩ ጀርባ የተሰየሙት ሴቶችት። የባልና ሚስቱን ንትርክ ከወይዘሮዋ ጎን የተቀመጠው ሲያዳምቅ፣ “ኳስ እኮ ነጋ ጠባ የሚደጋገም ፕሮፓጋንዳ የለው፣ ፖለቲካ ተኮር ዘገባ አያውቅ፣ የራሱን ድምፅ ለማሰማት ሲል የሰው ድምፅ አያፍን:: በቃ ምን ልበልዎ ኳስ ኳስ ነው። ደግሞ የአውሮፓ ኳስ? ልዩ . . .” ሳይጨርስ ወይዘሮዋ፣ “የአገርህስ?” ብለው ዞሩበት። ይኼኔ ወያላው “መጨረሻ” ብሎ በሩን ከፈተ። “የአገርህስ ነው እኮ የምልህ?” ወይዘሮዋ አጥብቀው ይጠይቃሉ። “ነገርኩዎ እኮ!” ወጣቱ ተወዛገበ። ተሳፋሪዎች አንድ በአንድ መውረድ ጀመሩ። ኑሮ ፖለቲካ፣ መዝናኛው ፖለቲካ፣ ማዘኛው ፖለቲካ፣ ኳሱ ፖለቲካ በሆነባት ምድር እግር እርሙን በልቶ መርገጡን ቀጠለ። ችግሩን መዘርዘር ቢቀጥል ማቆሚያ ያለው አይመስልም ነበር:: ስንቱ ተነግሮ ይዘለቃል? መልካም ጉዞ!

ስንቱ ተነግሮ ይዘለቃል?

Page 15: Reporter issue-1631

|ገጽ 15

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ል ና ገ ር

ወደ ገጽ 32 ዞሯል

ከጥቂት ሳምንታት በፊት መልካም አስተዳደርን አስመልክቶ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት ያካሄዱትን ውይይት በቴሌቪዥን ተከታትየው ነበር:: ውይይቱ በባህሪው “ኢሕአዴግአዊ” ስላልነበር አስገርሞኛል:: ኢሕአዴግ ለሕዝብ ይፋ በማይሆኑ የውስጥ ድርጅታዊ ውይይቶች ላይ እንዲህ ዓይነት የሞቀ ውይይት የማድረግ የቆየ ባህል ያለው ድርጅት ቢሆንም፣ ለሕዝብ በይፋ በሚቀርቡ ውይይቶች ላይ ግን እንዲህ ዓይነት ግልጽነትና ድፍረት ማሳየት ባህሉ አይደለም::

ኢሕአዴግ በራሱ መንገድ የሚያስጠናቸው ጥናቶችም ብዙውን ጊዜ ግልጽነት፣ ድፍረትና ሀቀኝነት የሚጐድላቸው ቢሆኑም፣ በሰሞኑ የውይይት መድረክ ላይ የጥናት ውጤቶችን ያቀረቡት ተቋማት ግን በሚያስገርም ሁኔታ ሙሉ ነፃነትና ድፍረት ታይቶባቸዋል::

በውይይት መድረኩ ላይ በመልካም አስተዳደር ችግርነት የተጠቀሱት ነጥቦች ሙሉ በሙሉ በሚባል መጠን ላለፉት በርካታ ዓመታት በተቃዋሚ ፓርቲዎች፣ በግል መገናኛ ብዙኃንና በአገሪቱ ዜጐች በተደጋጋሚ ሲቀርቡ የነበሩ ትችቶች ቢሆኑም፣ እነዚህ ትችቶች በገዥው ፓርቲ በኩል የ “ጠላት ወሬ” ተደርገው ሲጣጣሉ የነበሩ ናቸው::

ኢሕአዴግ ከእንዲህ ዓይነቱ የሌሎችን ሐሳብና ትችት በጅምላ የማጣጣል በሽታው እስከወዲያኛው መፈወስ ያለበት ድርጅት ቢሆንም፣ የሰሞኑ የመልካም አስተዳደር ውይይት ግን ሊያስመሰግነው የሚገባና “ይልመድብህ” የሚያሰኝ ተግባር ነው:: በእርግጥ ይህ ዓይነቱ ውይይት በዚህ ሳይወሰን በሌሎች መሠረታዊ የዴሞክራሲና የሰብዓዊ መብት ጥያቄዎችም ላይ ቀጥሎ ማየትን ከልባችን እንመኛለን::

ኢሕአዴግ ያለ አመሉና ባህሉ በመልካም አስተዳደር ጉዳይ ላይ ለምን በዚህ መጠን በግልጽነት ለመወያየት ደፈረ? የሚለው ጥያቄ ለብዙዎች እንቆቅልሽ ሆኖ ሰንብቷል:: አንዳንዶች ውይይቱን እንዲሁ “አሉ” ለመባል የተካሄደ የይስሙላ ውይይት አድርገው አይተውታል:: በእኔ አመለካከት ግን ይህ ውይይት የታይታ ሳይሆን የምር ነው::

የመልካም አስተዳደር ችግር ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተቃለለ ከመምጣት ይልቅ ይበልጥ እየተባባሰ በመምጣት፣ በአሁኑ ወቅት ለሥርዓቱ ህልውና ተጨባጭ አደጋ እየሆነ በመምጣቱ ምክንያት ነው ኢሕአዴግ በአጀንዳው ዙሪያ በዚህ መጠን ውይይት ለማድረግና መፍትሔ ለማፈላለግ

“ዘመቻ መልካም አስተዳደር”የተሸነፍነውና የምንሸነፈው ጦርነት

በዳዊት በጋሻው

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር እንደምን አሉ? ሥራ ሰላም እንደሆነ ግምቴ ነው። እንኳን አንድን አገር በተለይም ከ90 ሚሊዮን ሕዝብ በላይ ያላትን ጥንታዊት አገር መምራት ይቅርና አንድን ቤተሰብ ያለ ችግር መምራት ከባድ እንደሆነ ይታወቃል። ይሁን እንጂ እርስዎ ይኼንን እየሠሩ ስለሆነ የኢትዮጵያ ሕዝብና መንግሥት ብሎም ታሪክ በመዝገቡ ላይ ማስፈሩ አይቀሬ ነው። እኔ በዕድሜም በዕውቀትም እርስዎ ዘንድ ለመድረስ ከፊቴ ብዙ የሚጠብቀኝ ብሆንም፣ አሁን ባለሁበት ደረጃ ግን አንዳንድ ነገሮችን ከእኔ ዕይታ አንፃር መጠቆም መጥፎ መስሎ ስላልታየኝ ልጽፍልዎት ተሰናዳሁ። ብዕሬንም እነሆ እላለሁ:: ጊዜ ባይኖርዎት እንኳን እንደምንም ብለው እንዲያነቡት እማፀናለሁ።

ኢትዮጵያ ቀድሞ ከነበረችበት በብዙ መልኩ ተቀይራለች:: በወሬ ሳይሆን በበርካታ መመዘኛዎች። ለዚህም የሚታዩና ምስክር መሆን የሚችሉ መንገዶች፣ ሕንፃዎች፣ ኢንዱስትሪዎች፣ ግድቦች፣ ወዘተ ሊጠቀሱ ይችላሉ። ይሁን እንጂ የሰው ልጅ ፍላጎት ተሟልቷል ማለት በጣም ይከብዳል:: እንኳን እንደኛ ላለ በምሥራቅ አፍሪካ ለሚገኝ ታዳጊ አገር።

አገራችን የምትፈልግበት ደረጃ ማድረስ ቀላል

ነገር አይደለም። ይልቁንም ብዙ ውጣ ውረዶች ያሉትና ብዙ ፈተናዎች የሚበዙበት ነው:: ቢሆንም ይኼንን ማድረግ ደግሞ የሞት የሽረት ጉዳይ መሆን እንዳለበት መንግሥት አምኗል:: ወደ ሥራም ገብቷል። ይሁን እንጂ የመንግሥትን እጅ የሚጎትቱ ምናልባትም ሊያስቆሙ የሚገዳደሩ ጉዳዮች ስለመኖራቸው ማስረጃዎችን ማስቀመጥ ከባድ አይሆንም። ለነዚህ ዕድገትን የሚፈታተኑ ሁኔታዎችን በአምበልነት የሚመራቸው ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት ሲሆን፣ የመልካም አስተዳደር ዕጦች ደግሞ አሠልጣኛቸው ነው።

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር

እርስዎ በጣም የተማሩ ምናልባትም ከዓለም የተማሩ መሪዎች ተርታ መሠለፍዎን አውቃለሁ:: በእዚህም እኔ ዕድለኛ ነን ባይ ነኝ:: ምክንያቱም የተማረ መሪ ካልተማረ ስለመሻሉ ምንም ጥርጥር የለውም። እናም ባሳለፍናቸው ሳምንታት አነጋጋሪ ሆኖ የቆየው መልካም አስተዳደርንና ኪራይ ሰብሳቢነትን በተመለከተ የተናገሩት ነገር አለ። በዚያን ወቅት ለመላው ሕዝብ ያስተላለፉት መልዕክት ያለ ጥርጥር ምርጥ ስለመሆኑ በተለያዩ መንገዶች በተለይም በማኅበራዊ ሚዲያ ማረጋገጥ ችያለሁ። እዚያው ላይ በሕዝብ አስተያየት ተግባርስ የሚል ጥያቄ ተነስቷል። እናም ይኼንን መነሻ በማድረግ ያለኝ ሐሳብ ይቀጥላል::

አገር የምትለማውና የምትጠፋው በግለሰብ ብቻ ባይሆንም፣ ግለሰቦች ግን በዚያ ውስጥ ሚናቸው ትልቅ ነው። የቀድሞው የኢፌዲሪ ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ ‹‹ድርጅቶች ከግለሰቦች አይበልጡም፣ ነገር ግን በድርጅቶች ውስጥ የግለሰቦች ሚና ዜሮ ነው አይባልም፤›› እንዳሉት ነው። በመሆኑም እርስዎ አገሪቷን በበላይነት ይምሯት እንጂ የብዙ አካላት ሚና አብሮዎት ነው። ስለሆነም አሁን ይህችን አገር በጣም ለማበልፀግ ያሉንን መልካም ዕድሎችና አስቻጋሪ ሁኔታዎች በራሴ ዕይታ እንደሚከተለው አዘረዝራለሁ።

መልካም ዕድሎች

1. የገጽታ ግንባታ ሥራ ውጤታማ መሆን

ኢትዮጵያ ከ25 እና ከ30 ዓመታት በፊት የነበራት ገጽታ ያለ ምንም ማብራርያ የድህነት፣ የእርስ በእርስ ግጭት፣ የድርቅና የሌሎች መጥፎ ነገሮች ሁሉ ነበር። ይኼ የጥንት ታሪክ ሳይሆን የቅርብ ማስረጃ ነው። የዓለም ሕዝብ በዘፈን ዕርዳታ ያሰባሰበልን ሕዝቦች ነበርን። አሁን ድህነትና ድርቅ የለም ባይባልም መሥራት የምንችል መሆናችንን፣ እኛ ከሌላ የምንፈልግ ብቻ ሳንሆን ሌላውም ከእኛ የሚፈልገው ነገር እንዳለ በመጠኑም ቢሆን አሳይተናል። ዓለም ኢትዮጵያ እንዴት ማደግ አለባት ሳይሆን፣ እንዴት አደገች እያለ ተሞክሮ የሚቀስምበት ደረጃ ላይ ደርሰናል

ማለት እንችላለን። በርካታ አገሮች ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት አዋጪ መሆኑን ያመኑበትም ያረጋገጡበትም ጊዜ አሁን ነው። ለዚህ ማስረጃ ማቅረብ ካስፈለገኝ የቻይናና የጃፓን መሪዎች እ.ኤ.አ. በ2014 በአንድ ሳምንት ልዩነት ውስጥ አዲስ አበባ በመምጣት፣ ከኢትዮጵያ ጋር መሥራት አለብን ብለዋል። የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ባራክ ሁሴን ኦባማ አዲስ አበባ በመምጣት ጉብኝት አድርገዋል። እኛ በሚገባ ከተመለከትነው እነዚህና ሌሎች ሁኔታዎች አገራችን ገጽታዋ የተገነባና ወደፊት ብሩህ ጊዜ የሚታያት መሆኗን ያሳያሉ።

2. ታላቁ የህዳሴ ግድብ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት ግንባታ

ከዓለም አሥር ታላላቅ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ ፕሮጀክቶች አንዱ፣ እንዲሁም ከአፍሪካ ቁጥር አንድ የኃይል ማመንጫ ፕሮጀክት በምሥራቅ አፍሪካ በኢትዮጵያ መገኘቱ ታላቅ የምሥራች ነው። ይኼ ፕሮጀክት በቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር መለስ ዜናዊ የመሠረት ድንጋይ የተጣለ ታላቅ ቅርስ ሲሆን፣ ግንባታው የሚጠናቀቀው እርስዎ (ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ) የአገሪቷ መሪ በሆኑበት ዘመን መሆኑ፣ በራሱ በግልዎም በአገር ደረጃም የሚያኮራዎት ነው። እናም ይኼ ፕሮጀክት ሲጠናቀቅ የሚኖረን የኃይል ፍጆታ

ይድረስ ለጠቅላይ ሚኒስትርየወጣቱ መልዕክት

የተገደደው:: በእርግጥም በአንድ አገር የአንድ ሥርዓት መዳከምና መበስበስ ዓይነተኛ ምልክት በአሁኑ ወቅት በአገራችን እየተከሰተ ያለው ዓይነት ቅጥ ያጣ የመልካም አስተዳደር ችግር በመሆኑ፣ ኢሕአዴግ ይኼንን አደጋ ተገንዝቦ መፍትሔ ለማፈላለግ መሞከሩ ከራሱ የሥልጣን ህልውናም ሆነ ከአገሪቱ ደኅንነት አንፃር ተገቢ ዕርምጃ ነው::

ነገር ግን በችግሩ ዙሪያ ግልጽ ውይይት ለማድረግና መፍትሔ ለመፈለግ መሞከሩ በራሱ የሚደነቅ ተግባር ቢሆንም፣ ውይይቱን እንደተከታተልኩት ከሆነ ግን ኢሕአዴግ እስካሁን ድረስ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ለማስወገድ ባካሄዳቸው ዘመቻዎች ሁሉ ተሸናፊ የሆነውን ያህል ወደፊትም ሊያካሂድ ባሰበው ዘመቻ ተሸናፊ እንደሚሆን የሚያሳይ አንድ በቂ ምክንያት አለ:: ይኼውም የመንግሥት ባለሥልጣናቱ ርዕሰ ጉዳዩን አስመልክቶ ባካሄዱት ውይይት የችግሩን ዓይነት፣ የችግሩን ስፋትና ጥልቀት፣ የችግሩን ፈጻሚዎችና ተጠቂዎች በተመለከተ ሰፊና ዝርዝር ውይይት ያካሄዱ ቢሆንም ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ለማስገኘት የሚያስችለውን ዋናውን ጥያቄ ግን ሳያነሱትና ሳይወያዩበት ቀርተዋል:: ያ መሠረታዊ ጥያቄ “ለምንድነው በመልካም አስተዳደር ረገድ ሥርዓቱ በዚህ ዓይነት ስፋትና ጥልቀት ችግር ውስጥ የገባው?“ የሚለው ጥያቄ ነው:: ምክንያቱም “ችግሩ ከጅምሩ ለምን ተከሰተ?” የሚለውን መሠረታዊ ጥያቄ አንስተን

የችግሩን መሠረታዊ ምንጭ ከሥር ከመሠረቱ ካልተረዳነው በስተቀር፣ የቱንም ያህል ስለችግሩ ስፋትና ጥልቀት ወይም ስለችግሩ ፈጣሪዎችና ስለተጠቂዎቹ ማንነት ስናወራ ብንውል ወደ መፍትሔው ሊወስደን አይችልም::

በመንግሥት ባለሥልጣናቱ ውይይትም ሆነ ያን ውይይት ተከትሎ በተለያዩ መድረኮች ሲካሄዱ ባየናቸው ውይይቶች ይኼ መሠረታዊ ጥያቄ ሲነሳ አልሰማንም:: ኢሕአዴግ ሥልጣን ከያዘበት ጊዜ ጀምሮ (ማለትም ለአንድ ትውልድ ዘመን) የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመፍታት ያስችላሉ የተባሉ ለቁጥር የሚያታክቱ የመዋቅር ማሻሻያ ዘመቻዎች ተካሂደዋል:: በውይይቱ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም እንዳሉት መንግሥት የመዋቅር ማሻሻያ ትምህርት ለመቅሰም ከአውሮፓ እስከ እስያ ያልረገጠው አገር የለም:: ቢያንስ አቶ መለስ “ድርጅታችን በስብሷል” በማለት የተሃድሶ ዘመቻ ከአወጁበት ከ1993 ዓ.ም ጀምሮ ለተከታታይ 14 ዓመታት ኢሕአዴግ በመልካም አስተዳደር ችግሮች ዙሪያ አታካች ግምገማና ዘመቻ አካሂዷል::

በእነዚህ ሁሉ ዓመታት የተካሄደው ዘመቻ መፍትሔ ሊያመጣ ያልቻለው የችግሩ ስፋትና ጥልቀት፣ ወይም የችግሩ ፈጻሚዎችና ተጠቂዎች ሳይታወቁ ስለቀሩ ሳይሆን ችግሩን ለመፍታት የተካሄዱት ዘመቻዎች ከችግሩ መሠረታዊ ምንጭ ጋር ፍፁም ያልተዛመዱ በመሆናቸው ነው:: ካለፈው ስህተት በአግባቡ መማር ስላልተቻለ አሁንም እየተደገመ ያለው ያው ያለፈው ዓይነት ዘመቻ ነው:: በእኔ በኩል “የችግሩ መሠረታዊ ምንጭ ምንድነው?” ለሚለው ጥያቄ የራሴን መልስ ለመስጠት ከመሞከሬ በፊት፣ በቅድሚያ አንድ ተዛማጅ ጥያቄ እዚህ ላይ አንስቼ ልለፍ::

ይህ ጥያቄም ለምንድነው ኢሕአዴግ የመልካም አስተዳደርን ትርጉም በቁንፅል የቢሮክራሲ ውጣ ውረድ ጉዳይ አድርጐ የሚያየው? የሚል ነው:: ምክንያቱም የኢሕአዴግ አንዱ ችግር መልካም አስተዳደር ፈርጀ ብዙና በአጠቃላይ በመንግሥትና በሕዝብ መካከል ያለውን ግንኙነት የሚመለከት ጽንሰ ሐሳብ ሆኖ እያለ ኢሕአዴግ ግን የአገልግሎት አሰጣጥ (Service Delivery) ጉዳይ አድርጎ ይተረጉመዋል:: ነገር ግን በተለያዩ ዓለም አቀፍ ድርጅቶችና በርዕሰ ጉዳዩ ላይ የተደረጉ የተለያዩ የጥናት ውጤቶች የሰጡትን ትርጉም ስናይ፣ መልካም አስተዳደር መንግሥት ወይም መንግሥታዊ ተቋማት የዜጐችን ሁለንተናዊ መብት ማለትም ሰብዓዊ፣

ወደ ገጽ 33 ዞሯል

ዞሮ ዞሮ በአሁኑ ወቅት ለኢሕአዴግ ከፊቱ የቀረቡለት የውሳኔ ምርጫዎች ሁለት ናቸው:: በካንሰር የተለከፉ አካላቱን ቆርጦ ጥሎ ህልውናውን ማራዘም፣ አሊያም በካንሰር ከተለከፋ አካላቱ ጋር አብሮ መኖርና የህልውናውን ዕድሜ ማሳጠር ነው:: በእርግጥ ተቆርጦ የሚጣለው አካል ከማይቆረጠው የገዘፈ ከሆነ የህልውናው አደጋ በዚህኛውም አማራጭ ሊከሰት ይችላል::

“ “በልደቱ አያሌው

Page 16: Reporter issue-1631

ገጽ 16|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

አዲሱ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ጆን ማጉፉሊ ሥልጣነ መንበሩን ከተረከቡ በኋላ

ፕሬዚዳንቱ የታንዛኒያን የነፃነት ቀን በአካባቢ ፅዳት እንዲከበር በማድረግ ራሳቸው ተሳታፊ ሆነዋል

ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ ቃለ መሀላ ሲፈጽሙ

ከቀድሞው ፕሬዚዳንት ጃካያ ኪኪዌቲ ጋር

በፕሬዚዳንቱ በዓለ ሲመት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝን ጨምሮ የአፍሪካ መሪዎች ተገኝተዋል

ታንዛኒያን ለሁለት ተከታታይ የሥልጣን ዘመን የመሩት ፕሬዚዳንት ጃካያ ኪኩዌቴ የሥልጣን ዘመናቸውን ጨርሰው ኃላፊነታቸውን ለተተኪው ጆን ፖምቤ ማጉፉሊ በምርጫ ካስረከቡ ከ50 ቀናት በላይ ተቆጠሩ:: ‹‹ቡልዶዘር›› በሚል ቅጽል ስም የሚታወቁት የ56 ዓመቱ አዲሱ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ፣ ለአገራቸው ብቻ ሳይሆን ለአፍሪካ መሪዎችም ትምህርት የሚሆን ተግባር ይዘው ብቅ ማታቸውን የተለያዩ ሚዲያዎች ዘግበዋል:: ሕዝቡ የሚከፍለውን ታክስ ለሕዝቡ ቀጥታ ልማት ማዋልን ቀዳሚ ተግባራቸው እንዳደረጉ የተነገረላቸው ፕሬዚዳንቱ፣ በሕዝቡ ገንዘብ የየትኛውም የመንግሥት ባለሥልጣን የግል ፍላጎት እንደማይሟላ፣ አገሪቷን ለአላስፈላጊ ወጪ የሚዳርጓት በዓላት እንደማይከበሩና ለፕሬዚዳንት በዓለ ሲመት ተብሎ የሚወጣ ብዙ ገንዘብ እንደማይኖር ቃል የገቡትን ተግባራዊ አድርገዋል::

አብዛኞቹ የአፍሪካ መሪዎች በተለይም ከሰሃራ በታች የሚገኙትና በሙስናና በድህነት የተዘፈቁት፣ በችግር ወቅትም ቢሆን ሕዝባዊ በዓላትን ከማክበርም ሆነ በተለያዩ የመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚገኙ ባለሥልጣናትን ለልምድ ልውውጥ እያሉ አውሮፓ፣ እስያና አሜሪካ ከመላክ አይቆጠቡም:: ባለሥልጣናት በተለያዩ የአገራቸው ክፍሎች የሚገኙ ዜጐች ያሉበትን የኑሮ ደረጃ በየጊዜው እየጎበኙ ችግሮቻቸውን ከመፍታት ይልቅ፣ በስብሰባ ስም በትላልቅ ሆቴሎች ሲደግሱ የውሎ አበላቸውን የአንዱን ቀን እንደ ሁለትና ከዚያም በላይ ቀናት እያሰቡ፣ የሕዝቡን የታክስ ገንዘብ ሲቀራመቱ ማየት ለአፍሪካውያን አዲስ አይደለም::

አፍሪካ ብዙኃኑ የሚራቡባት፣ የሚታመሙባት፣ በድህነት የሚማቅቁባትና ፍትሕ የሚያጡባት ስትሆን፣ ሥልጣንና ሀብት ያለው ደግሞ የሚፈነጥዝባት ናት:: በሙስና መበልፀግ፣ በብሔር መቧደን፣ ሥልጣንን ያላግባብ መጠቀም፣ ፍትሕን መንፈግ፣ የታክስ ከፋዩን ገንዘብ ኢፍትሐዊ በሆነ መንገድ መዝረፍ ከሕግ አውጪው እስከ ታች ያሉ የአፍሪካ ባለሥልጣናት ተግባር ነው:: ንፁኃን የሉም ማለት ባይቻልም ጎልቶ የሚታየው ከላይ እስከ ታች የሚገኙ ባለሥልጣናት በጥቅምና በብሔር መተሳሰር ነው::

እያንዳንዳቸው የአፍሪካ አገሮች የተለያዩ ብሔሮች ባለቤቶች መሆናቸው፣ የአንድ ወይም የሁለት ብሔሮች የሥልጣን የበላይነት በየአገሮቹ መኖር፣ እንዲሁም ምርጫ በመጣና ችግር በተፈጠረ ቁጥር እንደ አንድ አገር ሳይሆን እንደ ብሔር ማሰባቸው አፍሪካውያን ካሉበት ድህነት እንዳይወጡ፣ የዲሞክራሲ ሥርዓታቸው ግንባታ በየምክንያቱ እንዲሽመደመድ ምክንያት መሆኑ ይነገራል::

አዲሱ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ ግን ለዚህ የሚበገሩ አይመስሉም:: ራሳቸውን ለሕዝባቸው አሳልፈው የሰጡ፣ ለአፍሪካ መሪዎችም ከሙስናና ከተንደላቀቀ ኑሮ ወጣ ብሎ ለሕዝብ ራስን አሳልፎ መስጠት እንደሚቻል ያሳዩ መሆናቸውን ሮይተርስ ዘግቧል:: አገሪቷ ከ120 በላይ ብሔሮች ያሏት ቢሆንም፣ በምርጫ ወቅት ብሔርተኝነት አልተንፀባረቀም:: ይህም ለሰላማዊ የሥልጣን ሽግግር ሚና ተጫውቷል ተብሏል::

ከጥቅምት 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ ሥልጣን የያዙት ፕሬዚዳንቱ፣ በምረጡኝ ቅስቀሳ ወቅት ‹‹ድህነት ማለት ምን እንደሆነ አውቃለሁ፣ የእናንተ አገልጋይ እንድሆን ፍቀዱልኝ፤›› በሚለው የምርጫ ዘመቻቸው ይታወቃሉ:: ከምርጫ በኋላም ጊዜ ሳያባክኑ የአገልጋይነት ተግባራቸውን አሳይተዋል:: ሕዝቡን ለድህነት በዳረገው ሙስና ላይም መነሳታቸው ተሰምቷል::

ሥልጣን ከያዙ ማግሥት ጀምሮ ታች ዝቅ ብሎ በመሥራት ጭምር ለሕዝባቸው ምን ያህል ቅርብና አርዓያ ሊሆኑ እንደሚችሉ ያሳዩ ሲሆን፣ የመንግሥት ባለሥልጣናትም የእሳቸውን አርዓያ እንዲከተሉ፣ ሕዝባቸውንም ዝቅ ብለው እንዲያገለግሉና ሙስናን እንዲፀየፉ እየቀየሱ ይገኛሉ::

የዓለም አቀፍና የአፍሪካ ሚዲያዎች መነጋገሪያ የሆኑት ፕሬዚዳንቱ፣ በተለይም በአፍሪካ የሚዲያ ተቋማትና ተንታኞች ይሁንታን አግኝተዋል:: አፍሪካውያን መሪዎች ከፕሬዚዳንቱ ሊማሩ ይገባል በማለትም በናይጄሪያ፣ በኬንያ፣ በደቡብ አፍሪካና በሌሎችም የአፍሪካ አገሮች የሚገኙ የሚዲያ ተንታኞች ከየአገሮቻቸው ባለሥልጣናት ጋር እያነፃፀሩ ዘገባዎች አስፍረዋል::

ማጉፉሊ ሥልጣን በያዙ ማግሥት ማፅዳት የጀመሩት በቀድሞው የአገሪቱ ፕሬዚዳንት ኪኩዌቴ ዘመን ተንሰራፍቶ የነበረውን ሙስና ነው:: ሙስና ከሚፈጸምባቸው መንገዶች አንዱ በአገሪቱ የሚከበሩ ብሔራዊ በዓላትን ተከትለው የሚዘጋጁ የተንዛዙ ዝግጅቶች በመሆናቸው፣ አገሪቷ የነፃነት በዓሏን የምታከብርበትን ኅዳር 29 በጭፈራና በድግስ ሳይሆን ከተሞችን በማፅዳት እንዲከበር አድርገዋል:: ይህንን አስመልክቶም ‹‹ታንዛኒያውያን በኮሌራ እየሞቱ የነፃነት በዓልን ለማክበር ብዙ ገንዘብ ማውጣት ያሳፍራል:: በበዓሉ ፋንታ አገሪቷን በማፅዳት እናሳልፋለን፤›› ነበር ያሉት::

ዕለቱን ከዓለም በቆሻሻነቷ በዘጠነኛ ደረጃ

አፍሪካውያን መሪዎች ከአዲሱ የታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ምን ይማራሉ?

የምትመደበውን አገራቸውን ለማፅዳት ጓንት አጥልቀውና መጥረጊያቸውን ይዘው ዳሬሰላም ጎዳና ላይ አሳልፈዋል:: ከቤተ መንግሥቱ አቅራቢያ የሚገኘውንና በዓሳ ተረፈ ምርት ምክንያት የሚሸተውን የህንድ ውቅያኖስ የተወሰነ ዳርቻም ከግብረ ኃይላቸው ጋር አፅድተዋል:: ሕዝቡም በየጎዳናው ወጥቶ ቱቦዎችንና መንገዶችን ሲያፀዳ ውሏል:: ከተሞችን የማፅዳት ሥራው ከዚህ በኋላ የሚቀጥል ይሆናል ተብሏል:: ፕሬዚዳንቱም ሁሉም ሕዝብ ወጥቶ አካባቢውን እንዲያፀዳ አዘዋል::

በሙሂምቢሊ ሆስፒታል በቂ የሕሙማን አልጋ

ባለመኖሩ ሕሙማን በየኮሪደሩ ወይም በአንድ አልጋ ለሁለት እንዲተኙ ይገደዳሉ:: ከዚህ ባለፈም የሆስፒታሉ የሕክምና ማሽኖች ከጥቅም ውጪ ሆነዋል:: ሕሙማንም አገልግሎት በማጣት ይሰቃያሉ:: ሆስፒታሉን የጎበኙት ፕሬዚዳንቱ ለአገሪቱ የፓርላማ አባላት ፓርቲ ለማዘጋጀት የተመደበን 200 ሚሊዮን የታንዛኒያ ሽልንግ በቀጥታ ለሆስፒታሉ ማደሻና ቁሳቁስ ማሟያ እንዲውል ወስነዋል:: ይህን በወሰኑ በጥቂት ቀናት ውስጥም 300 የሕሙማን አልጋ ሆስፒታሉ ያገኘ ሲሆን፣ ተበላሽቶ የነበረው ኤምአርአይ ኤክስሬይ ማሽን ተጠግኖ አገልግሎት መስጠት ጀምሯል:: ሆስፒታሉን ይመሩ የነበሩ የቦርድ አባላትም ከሥልጣናቸው ተነስተው በምትካቸው አዲስ ተሹመዋል::

የፕሬዚዳንቱን በዓለ ሲመት ለማክበር 100 ሺሕ ዶላር ተመድቦ የነበረ ቢሆንም፣ በሰባት ሺሕ ዶላር እንዲያልቅ በማድረግ 93 ሺሕ ዶላር ለሆስፒታሉ ማደሻና ቁሳቁስ ማሟያ እንዲሆን አድርገዋል::

ፕሬዚዳንት ማጉፉሊ የመንግሥት ባለሥልጣናት ወደ ውጭ አገሮች የሚያደርጉትን ጉዞም አግደዋል:: በዚህ ምትክ እያንዳንዱ የመንግሥት ባለሥልጣን በአገሪቱ ገጠራማ ሥፍራዎች ተከታታይና ቀጣይነት ያለው ጉብኝት በማድረግ ከሕዝቡ እንዲማር፣ ሕዝቡን እንዲረዳና ታንዛኒያውያን በየቀኑ የሚያጋጥማቸውን ችግሮች እንዲፈታ ትዕዛዝ አስተላልፈዋል:: ወደ ውጭ የሥራ ጉብኝትና ስብሰባ በሚኖርበት ጊዜም፣ ለዚህ ተብለው የተመደቡት ኮሚሽነሮችና አምባሳደሮች እንዲሳተፉና አገራቸውን እንዲያገለግሉም ወስነዋል::

ወደ ውጭ በሚደረግ የአውሮፕላን ጉዞም ከፕሬዚዳንቱ፣ ከምክትል ፕሬዚዳንቱና ከጠቅላይ ሚኒስትሩ በስተቀር ማንኛውም የመንግሥት ባለሥልጣን የ‹‹ፈርስት›› ወይም የ‹‹ቢዝነስ ክላስ›› በረራ መጠቀም አይችልም:: እንደ ማንኛውም ዜጋ ‹‹በኢኮኖሚ ክላስ›› ይጠቀማል:: የታንዛኒያ ባለሥልጣናት በእሳቸው የሥልጣን ዘመን በዘመናዊ የሆቴል አዳራሾች ስብሰባ አያካሂዱም:: ለስብሰባ አዳራሽ ተብሎ የሚወጣ ወጪም አይኖርም:: እሳቸውን ጨምሮ ሁሉም ባለሥልጣናት ስብሰባ የሚያካሂዱት በየመንግሥት መሥሪያ ቤቱ በሚገኙ የመሰብሰቢያ አዳራሾች ይሆናል:: ከዚህ

በተጨማሪም ለተሰብሳቢዎች የውሎ አበል አይኖርም::

ዳሬሰላም የሚገኘውን ወደብ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ካሲም ማጃሊዋ እንዲጎበኙና ማጣራት እንዲያደርጉ ካዘዙ በኋላ፣ በቀረበላቸው ሪፖርት በወደቡ ከተመዘገቡ ኮንቴይነሮች 350 ያህሉ ባለመኖራቸው፣ የታንዛኒያ የገቢዎች ባለሥልጣን ዋና ሥራ አስኪያጅና ተጨማሪ አምስት ኃላፊዎች ከሥልጣናቸው ተነስተዋል:: ‹‹ለሙስናና ለታክስ ድበቃ ቦታ የለንም፤›› ሲሉም ፕሬዚዳንቱ ተናግረዋል::

ፕሬዚዳንቱ ባለፈው ሳምንት ከአገሪቷ ዋና ከተማ ዳሬሰላም 600 ኪሎ ሜትር ርቆ በሚገኘው ዶዶማ የሰሚገኘው ፓርላማ የመክፈቻ ንግግር ለማድረግ ያቀኑትም በአውሮፕላን አይደለም:: በመኪና በመጓዝ ፓርላማውን ሥራ አስጀምረዋል:: በተያዘው ሳምንት መጀመሪያ ደግሞ በመንግሥት በጀት የገና ካርዶች የማይታተሙ መሆኑን፣ ካርድ መለዋወጥ የሚፈልግ ባለሥልጣን በራሱ ወጪ እንዲጠቀምም አሳስበዋል::

የማጉፉሊ ድርጊት ለአፍሪካውያን ባለሥልጣናት የሚዋጥ ባይሆንም፣ ሕዝቡ ግን የሚፈልገው ነው:: አፍሪካውያን ከማንም በበለጠ በባለሥልጣናት፣ በወዳጆቻቸውና በዘመዶቻቸው እየተበዘበዙ ይገኛሉ:: የቱንም ያህል በጀት ቢመደብም ሕዝቡን ከድህነት ለማውጣት ያልተቻለውም በባለሥልጣናትና በሰንሰለቶቻቸው ሙሰኝነት ነው:: በአፍሪካ ሕዝቡ በሚከፍለው የታክስ መጠን ተጠቃሚ መሆን ያልቻለውም፣ ለሕዝቡ ይመለከተኛል የሚል መሪ በመታጣቱ ነው:: የማጉፉሊ አንድ ዕርምጃ ግን ለአፍሪካ መሪዎች ትምህርት ነው:: በኬሚስትሪ የዶክትሬት ዲግሪ ያላቸው ማጉፉሊ፣ አገሪቷን ለረጅም ጊዜ ይመራ የነበረው ቻማ ቻ ማፒንዱዚ (ሲሲኤም) ፓርቲ አባል ናቸው::

‹‹በምርጫ ዘመቻ ወቅት ፓርቲያችን የገባውን ቃል ለመፈጸም ባለኝ አቅም ሁሉ እሠራለሁ:: ሕዝባችን አምኖን ኃላፊነት ሰጥቶናል:: በእግዚአብሔር መሪነት፣ በሕዝባችን ትብብርና መልካም ፈቃድ ታንዛኒያ ሀብታም ትሆናለች፤›› የሚለው ፕሬዚዳንቱ በበዓለ ሲመታቸው የተናገሩት ነው::

Page 17: Reporter issue-1631

|ገጽ 17

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

Vacancy announcement for London café, Bar and satellite Restaurant

No Positions Sex Number Experience Salary Place of work

1 Ass. Operational Manager Male 1 4 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

2 Food and Beverage Manager Both 2 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

3 Exc. Chef Male 3 5 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

4 Sue Chef Both 3 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

5 Pizza chef Both 4 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

6 Accountant Both 4 For degree 5years diploma 7 years Very attractive Head office Addis Ababa

7 Kitchen Helper Both 8 More than 2 years Very attractive Addis Ababa Bole International8 Butchery Male 6 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

9 Waitress Female 40 2 year or more Very attractive Addis Ababa Bole International

10 Hostess for Restaurant Female 10 1 year or more Very attractive Addis Ababa Bole International

11 Headwaiter Both 7 2 year or more Very attractive Addis Ababa Bole International

12 Stewards Male 15 1 year or more Very Good Addis Ababa Bole International13 Chief stewards Male 3 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International

14 Housekeeping Manager Male 3 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International15 Housekeepers Both 10 1 year or more Very Good Addis Ababa Bole International

16 Barman Both 4 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International17 Busboy Male 6 1 year or more Very Good Addis Ababa Bole International18 Cashier Both 8 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International19 Porter Male 6 1 years or more Very Good Addis Ababa Bole International20 HACCP Manager Male 2 3 years or more Very attractive Addis Ababa Bole International21 Timekeeper Both 4 Diploma 2 years Tevet 4 years Very attractive Addis Ababa Bole International

Date 8/12/2015 Applicants need to have all the experience, knowledge and skills that needed. Summit your genuine application letter with compile CV within ten working days since this vacancy posted date, Address bole Medhaniyalem next to Ambassador Hotel, Meseret Defar building, and Main office of winter palace third floor or second floor. For further information Tel -0914316586, 0911992869 or 0911885684

Invitation for Bid

ECS Water Works Construction Share Company would like to invite eligible consultants to develop different Manuals on Human Resource Management, Finance Management, Property Administration & Purchasing.

Detailed terms of reference (TOR) can be obtained from the Ethiopian Catholic Secretariat /ECS building basement Room No. 5, Near Catholic Cathedral School, Piassa, Addis Ababa.

Interested consultants can collect this TOR within five working days from the date of this notice.

eCS Water works Construction Share Company deserves the right to reject any or all bids.

Ecs Water Works Construction Tel. 251 011 155 03 00 ext. 263

የጨረታ ማስታወቂያየአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ቢዝነስ ኢንተርኘራዝ ኃ/የተ/የግ/ማህበር በስሩ ለሚያስተዳድረው ማተሚያ ቤት ባለ አራት ዩኒት የዌብ ኦፍሴት የህትመት መሳሪያ እና የሙለር ማርቲን ሣድል ስቲቸር ማሽኖችን በጨረታ አወዳድሮ ማስተከል ይፈልጋል::

በዚህም መሰረት ማሽኖቹን በብቃት ተክለው ለስራ ዝግጁ አድርገው ለማስረከብ አቅም ያለቸውን ድርጅቶች ወይም ግለሰቦች ለዚሁ ተብሎ የተዘጋጀውን ሰነድ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመግዛት የሚወዳደሩበትን የቴክኒክ ዝግጅትና የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ ዋናውንና ፎቶ ኮፒ የዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድ፣ ቫት የተመዘገቡበትን ምስክር ወረቀት፣ የግብር ከፋይ ምስክር ወረቀት፣ የአቅራቢነት ፈቃድ እና የተመዝጋቢነት ምስክር ወረቀት ጋር በማያያዝ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በዋናው ግቢ በሚገኘው ቢዝነስ ኢንተርኘራይዝ ጽ/ቤት በመምጣት ዘወትር በሥራ ሰዓት ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን አንስቶ እስከ ታህሳስ 25/2008 ዓ.ም ድረስ የጨረታ ሰነዱን በመግዛት ማስገባት ይችላሉ:: ጨረታው በተመሳሳይ የስራ ቀን ከጠዋቱ 3፡00 ሰዓት ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል:: ቢዝነስ ኢንተርኘራዙ ጨረታው በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው:: ለበለጠ መረጃ ከታች በተገለጸው ስልክ ወይም ፖስታ ሙሉ መረጃ ማግኘት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን::

አዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ ቢዝነስ ኢንተርፕራይዝ ኃላ.የተ.የግ.ማህበርስልክ 0118704590ፖስታ 150368

አዲስ አበባ

Page 18: Reporter issue-1631

ገጽ 18|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

ዲፋቭሪ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር DEFAVERI TRADING PLC

ክፍት የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

ዲፋቭሪ ትሬዲንግ ኃላ/የተ/የግ/ማህበር ብቃት ያላቸውን ሰራተኞች አወዳድሮ መቅጠር ስለሚፈልግ መስፈርቱን የምታሟሉ ወይም ተቀራራቢነት ያለው ማስረጃ ያላችሁ ቦሌ ማተሚያ ጀርባ አጥናፍ ስጋ ቤት አለፍ ብሎ ዩጋንዳ ኤምባሲ ፊት ለፊት ዳንዲቦሩ ት/ቤት አካባቢ የሚገኘው የድርጅቱ ዋና መ/ቤት ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 7 የስራ ቀናት እንትመዘገቡ እናስታውቃለን:: ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0115-54-66 77/76 በሞባይል ቁጥር 09 15 74 64 10.

ተ.ቁ ትምህርት የሥራ ልምድ ብዛት

1ከታወቀ የትምህርት ተቋም በአካውንቲንግ የመጀመሪያ ዲግሪ እና ከዛ በላይ

ቢያንስ 5 ዓመት በሙያው የሰራ 1

2ከታወቀ የትምህርት ተቋም በአካውንቲንግ ዲፕሎማ እና ከዛ በላይ

ቢያንስ 3 ዓመት በሙያው የሰራ 3

3 በማናጅመንት ዲፕሎማና ከዛ በላይ

በጠቅላላ አገልግሎት በተለይ ኢንሹራንስ ላይ የሰራ

1

• ለሁሉም የስራ መስኮች ደመወዝ በስምምነት • የስራ ቦታ አዲስ አበባ

Vacancy AnnouncementEcs WWC S.C would like to hire qualified and competent professionals for the following positions.

S.N Position Required Qualification Experience Duty station

1 Hydro geologist II

MSC/BSC in Hydrology Min 6/8 yrs experience in related wok

Addis Ababa with Frequent travel

to site

2 Water Supply

Engineer II

MSC/BSC in engineering fields

Min 6/8 yrs experience in related wok

Addis Ababa with Frequent travel

to site

3 General Service Officer

BA/College Diploma in purchase & supply

management

5/7 yrs of experience in related work

Addis Ababa

4 Mechanic II Diploma in auto Mechanic 8 years or above in drilling

machinery and car maintenance

Addis Ababa

5 Purchaser and logistic

BA/College Diploma in purchase & supply

management

3/5 yrs of experience in related work

Addis Ababa

6 Trick Driver Complete 10th grade & above and 4th or 5th

grade driving license or equivalent

6 years or above in truck driving

Project site

7 Personnel Clerk

Diploma/BA in Management

3/0 experience Addis Ababa

8 Secretary and Office Assistant

Diploma /BA in Secretarial Science and Office

Management

4/2 yrs of experience in related works

Addis Ababa

NB 1. Required No. for each position is one

2. Application deadline will be five working days from the date of this notice.

3. Place of submission is the Ethiopian Catholic Secretariat building Room NO. 5 near Catholic Cathedral School, Piassa.

4. Salary and other benefits will be according to the company’s salary scale

Page 19: Reporter issue-1631

|ገጽ 19

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ሪፖርተር፡- ሆስፒታሉ ሲመሰረት ምን ዓይነት አገልግሎት ይሰጥ ነበር?

አቶ ክበበው፡- እንደተመሠረተ ሕክምና ያጠኑ ብቁ ኢትዮጵያውያን ባለሙያዎች አልነበሩም:: በመሆኑም የሜዲካል ዳይሬክተር እና ሥራ አስኪያጅ ሆነው ይሠሩ የነበሩት ነጮች ናቸው:: ከጊዜ ወደ ጊዜ ግን መንግሥት ባለሙያዎችን ውጭ እየላከ በማስተማር ኢትዮጵያውያን ሙያተኞችን ማፍራት ችሏል:: በወቅቱ ብቸኛ ሆስፒታል እንደመሆኑ ብዙ ጫና ነበረበት:: በመሆኑም የባለሙያዎችን ቁጥር ማሳደግ ግድ ነበር:: ይሰጣቸው የነበሩ አገልግሎቶችንም እንዲሁ:: በወቅቱ ጠቅላላ ሕክምና፣ የአጥንት ሕክምና፣ የእናቶችና ሕፃናት ሕክምና ይሰጥ ነበር::

ሪፖርተር፡- ሆስፒታሉ በአሁኑ ሰዓት ምን ዓይነት ሕክምናዎችን ይሰጣል?

አቶ ክበበው ፡- ከእናቶችና ሕፃናት ሕክምና በስተቀር ጠቅላላ የቀዶ ሕክምና እንዲሁም፣ የአጥንት ሕክምና አገልግሎት ይሰጣል:: በዋናነት የምንታወቅበት በዓይን ሕክምና ነው:: ሆስፒታሉ ከሚሰጣቸው የሕክምና አገልግሎቶች 60 በመቶ የሚሆነውን የሚይዘው በዓይን ሕክምም ነው:: ከጊዜ ወደ ጊዜም የአገልግሎቱን ጥራትና ተደራሽነት ማስፋት ተችሏል:: ይኼንንም አጠንክረን ለመቀጠል ብዙ እየጣርን እንገኛለን:: እንደ አጠቃላይ የሆስፒታሉ የአገልግሎት ተደራሽነትም ሰፍቷል:: ከዚህ ቀደም በጣት የሚቆጠሩ ባለሙያዎች የነበሩ ሲሆን፣ አሁን ላይ ቁጥራቸውን 800 ማድረስ ተችሏል:: ከዚህ ባሻገርም ታካሚዎች ተገቢውን ሕክምና እንዲያገኙ ብዙ ሠርተናል:: በተለይም የባለሙያዎችን ሥነ ምግባር በማሻሻል በኩል ተሠርቷል:: ለውጥም ማግኘት ተችሏል::

ሪፖርተር፡- የሕክምና መሣሪያዎች በተገቢው መጠን አላችሁ?

አቶ ክበበው፡- ትላንት እንጠቀምባቸው የነበሩ መሣሪዎች ጊዜ አልፎባቸዋል:: ሌላ የተሻለ መሣሪያ መጠቀም ግድ ይላል:: መንግሥትም ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሠራ ይገኛል:: በተለይም የከተማው መስተዳድርና የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ብዙ እየረዱን ይገኛሉ:: ለዓይን ሕክምና የሚውሉ የጊዜው ቴክኖሎጂ ያፈራቸው መሣሪያዎች በማቅረብ ረገድ ሰፊ ሥራ ተሠርቷል:: ለቀዶ ሕክምና የሚያገለግሉ ዘመናዊ መሣሪያዎችም ማግኘት ችለናል:: በፊት የነበሩ የኤክስሬይ ማሽኖች አሁን በዲጂታል ተቀይረዋል:: በዚህ ሆስፒታል ውስጥ የሲቲ ስካን ማሽን የማይታሰብ ነበር:: ዛሬ ግን የሲቲስካን ማሽን ባለቤት መሆን ችለናል:: ዘመናዊና ምቹ አልጋዎችም አሉን::

ሪፖርተር፡- በሥራችሁ የሚያጋጥሟችሁ ተግዳሮቶች ምን ምን ናቸው?

አቶ ክበበው፡- ሰፊ የግብዓት ችግሮች ነበሩብን:: አገልግሎቶቻችንን ለማስፋት የሚያስፈልገው በቂ የሰው ኃይልም አልነበረንም:: እነዚህ ደግሞ በበቂ ካልተገኙ አገልግሎት ማስፋት ቀርቶ ያለውንም ለማስቀጠል ከባድ ነው:: በዚህ ላይ የተለያዩ ሥራዎች እየሠራን እንገኛለን::

ከውኃ፣ ከመብራት ከፍሳሽ ማስወገጃ ጋር ተያይዘው የሚነሱ ችግሮችም አሉ:: እድሳት የሚያስፈልጋቸው ዕድሜ ጠገብ ሕንፃዎች ነበሩ:: ተጨማሪ ሕንፃም ያስፈልገን ነበር:: የነበረብን የሕንፃ ችግር የከተማ መስተዳድሩ በ230 ሚሊዮን ብር ባለ ስምንት ወለል ሕንፃ ገንብቶልን ችግሩ ተቀርፏል:: ባለሙያዎቻችን ጋር የሚታይ የአመለካት ችግርም ነበር::

የፖሊሲ አቅጣጫው እንደሚያስቀምጠው

ማንኛውም የሕክምና ተቋም የሕዝብን ባለቤትነት ያረጋግጣል ይላል:: የሕዝብ ባለቤትነትን ለማረጋገጥም ደግሞ ሕዝቡና ባለሙያው መገናኘት እና መወያየት አለባቸው:: በዚህም በየሦስት ወሩ የሚዘጋጅ ባለሙያውና ሕዝቡ የሚገናኝበት የውይይት መድረክ ተዘጋጅቷል:: በዚህ መሠረት ባለሙያው ጋር ይስተዋሉ የነበሩ ችግሮችን መቅረፍ ተችሏል:: በተጨማሪም ባለሙያዎቹ መልካም ሥነ ምግባር እንዲላበሱ መንግሥት የተለያዩ ሥራዎች ሠርቷል:: አዲስ በተገነባው ሕንፃ ላይ አስፈላጊ የሆኑ እንደ ላይብረሪና መዝናኛ ያሉ አገልግሎቶች ተሟልተዋል:: በመንግሥት ተቋም ውስጥ የግል ሕክምና መስጫ ሰዓት በመዘርጋትም በሆስፒትሉ ከሥራ ሰዓት ውጪ በክፍያ አገልግሎት እንዲሰጡ ተደርጓል:: በእዚህም የሚያገኙትን ወርሐዊ ገቢ ለማሳደግ በሥራቸው ደስተኛ እንዲሆኑ ማድረግ ተችሏል:: የተለያዩ የሕክምና ግብዓቶች እጥረት መኖርም ትልቅ ችግር ነበር:: በተለይ ለዓይን ሕክምና የሚያስፈልጉ ግብዓቶች እጥረት ነበረብን:: በፍሳሽ በኩል የሚታየውን ችግርም ለመቅረፍ እየሞከርን ነው:: ከፍሳሽ ማስወገጃ ጋር የተያያዘ ችግር ለዓመታት የዘለቀ ነው:: በተለያዩ ጊዜያት ለመሥራት ተሞክሮ አልተሳካም:: በሆስፒታሉ የሚገኙ ዶክመንቶችን በማደራጀት ላይ ሳለን አንድ ደብዳቤ አገኘሁኝ:: በ1940 ዓ.ም. ለጤና ሚኒስቴር የተጻፈው ደብዳቤው ሆስፒታሉ ያለበትን የፍሳሽ ችግር ሴፕቲክ ታንክ በመገንባት እንዲስተካከል የሚጠይቅ ነበር:: ደብዳቤውን የጻፉት በወቅቱ የሆስፒታሉ ኃላፊ የነበሩ ክቡር አቶ ይድነቃቸው ተሰማ ነበሩ:: ጥያቄው ምላሽ ሳያገኝ ቆይቶ ሲንከባለል መጥቶ እኔ ላይ ወደቀ:: አጠቃላይ የግቢውን ፍሳሽ በዘመናዊ መልኩ ማስወገጃ ሥርዓት የማስተካከል ሥራው ተጀምሯል::

ሪፖርተር፡- የሕንፃው መገንባት በተለይ የሚያቃልልላችሁ የትኛውን ችግር ነው?

አቶ ክበበው፡- ሕንፃው በመሠራቱ የምናገኛቸው በርካታ ጥቅሞች አሉ:: የአልጋ ችግር አንዱ ጥያቄ ነበር:: በርካታ ታካሚዎች በአልጋ እጦት ይንከራተቱ ነበር:: አሁን ላይ ችግሩ ተቀርፏል:: በፊት ተቋሙ የነበረው የአልጋ ብዛት 200 ብቻ ነበር:: ሕንፃው ተጨማሪ 356 አልጋዎች ይዟል:: በአጠቃላይ 556 አለን ማለት ነው:: የነበረው ሰፊ የአልጋ እጥረት ችግር ተፈትቶልናል::

ሪፖርተር፡- የአልጋ እጥረት በነበረበት ወቅት ታካሚዎችን በምን መልኩ ነበር የምታስተናግዱት?

አቶ ክበበው፡- በነበረው የአልጋ ችግር ታካሚው እስከ ሦስት ዓመት የሚደርስ ቀጠሮ ይሰጠው ነበር:: በተለይም በቀዶ ሕክምና እና በአጥንት ሕክምና ዙሪያ የሚመጡ ታካሚዎች በረዥም ቀጠሮ ይሰቃዩ ነበር:: ብዙ ጊዜም በሚሰጠው የተራዘመ ቀጠሮ ሕክምናውን ሳያገኙ የሚሞቱ ብዙ ናቸው:: ተራ ደርሷችኋል ብለን ስንደውልላቸው ሕይወታቸው እንዳለፈ የተገረን ሰዎች ጥቂት አይደሉም:: ዛሬ ይኼ ሁሉ ቀርቷል:: ባጣም በዛ ቢባል የሦስት ቀን ቀጠሮ ቢሰጥ ነው:: ይኼ ቀላል ለውጥ አይደለም:: ይኼንን ያመጣልን የግብዓቱ መስተካከልና የሕንፃው መሠራት ነው::

ሪፖርተር፡- በዓይን ሕክምና ረገድ ካለው የግብዓት እጥረት ባሻገር ከቦታ ጋር የተያየዙ ችግሮች መኖራቸው ይታወቃል:: ችግሩን ለመቅረፍ ምን እያደረጋችሁ ነው?

አቶ ክበበው፡- የዓይን ሕክምናው ትልቅ የቦታ ችግር አለበት:: ሐኪሞች የተለያዩ ሕክምናዎችን ለመስጠት ይቸገራሉ:: የዓይን የቀዶ ሕክምና የሚሰጥበት ቦታም በጣም ጠባብ ነው:: ያለውን ችግር ለመቅረፍም ራሱን የቻለ ሕንፃ ለማስገንባት ከሳምንታት በፊት ባለ አራት ፎቅ ሕንፃ በ120 ሚሊዮን ብር ለማስገንባት የመሠረት ድንጋይ ጥለናል:: ግንባታው በ2011 ዓ.ም. ተጠናቆ ሥራ ይጀምራል ብለን ተስፋ አድርገናል::

ሪፖርተር፡- ለሆስፒታሉ ማስፋፊያ የተገነባው ሕንፃ የግንባታው ጊዜ መጓቱን፣ በተለያየ ጊዜያት መቋረጡንና የመልካም አስተዳደር ችግር እንደነበረበት ይነገራል:: በዚህ ላይ ምን አስተያየት አለዎት?

አቶ ክበበው፡- የሕንፃው ግንባታ የተጀመረው በ2004 ዓ.ም. ሲሆን፣ በ2006 መጨረሻ ላይ ግንባታው ተጠናቀቆ ሥራ ይጀምራል ተብሎ ነበር:: ይሁን እንጂ በተለያዩ ምክንያቶች በተባለበት ጊዜ ሳይደርስ ቀርቷል:: ግንባታውን በዋናነት ያዘገየው ከአካባቢው ተፈጥሯዊ ሁኔታ ጋር በተያያዘ ያጋጠመ ችግር ነው:: መሠረት ለማውጣት ወደታች ሲቆፈር ውኃ ይፈልቅ ነበር:: ትልልቅ አለቶች ያጋጥሙም ነበር:: በሌላ በኩል በዙሪያው የነበሩ መነሳት የነበረባቸው ሰዎችን ለማንሳት ረዘም ያለ ጊዜ ፈጅቷል:: ከአጥሩ ግንባታ ጋር በተያያዘ ችግሮች በመኖራቸው ተገኝተው በወቅቱ የነበሩ አመራሮች ላይ እርምጃ ተወስዷል::

ሪፖርተር፡- ከአስክሬን ክፍል ጋር በተያያዘ ብዙ ቅሬታዎች ይስማሉ:: አስፈለጊው ምርመራ በጊዜ እንደማይከናወን፣ የሠራተኛ እጥረት እንዳለ፣ ዘመናዊ ቴክኖሎጂዎችን ከመጠቀም ጋር የሚነሱ ችግሮች መኖራቸው ይነገራል:: የችግሮቹ መንስኤዎች ምን ምን ናቸው? ለመፍታት የምታደርጉት ጥረትስ ምን ይመስላል?

አቶ ክበበው፡- ሆስፒታሉ የአስክሬን ምርመራ ሲሠራ 40 ዓመታትን አስቆጥሯል:: ይሁን እንጂ በዘርፉ በርካታ ችግሮች ይስተዋላሉ:: የባለሙያ እጥረትም ዋነኛው ነው:: ዘርፉ በሚፈልገው ሙያ ሰዎችን ለማስተማር ያደረግነው ጥረትም አልተሳካልንም:: ደፍሮ የሚገባበትም ጠፍቷል:: በመሆኑም የውጭ ዜጎችን ለመቅጠር ተገድደናል:: እስካሁን አገልግሎት የሚሰጡትም የኩባ ሐኪሞች ናቸው:: ክፍያውን የምንፈጽመውም በዶላር ነው::

‹‹የአስከሬን ምርመራ ዘርፉን ፌዴራል ፖሊስ ቢቀበለን እንመርጣለን››

አቶ ክበበው ወርቅነህ በዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል ዋና ሥራ አስኪያጅ

ዳግማዊ ምኒሊክ ሪፈራል ሆስፒታል የተቋቋመው በ1889 ዓ.ም. በዓድዋ ጦርነት ወቅት ነው:: በጦርነቱ ጉዳት ለደረሰባቸው ወታደሮች ሕክምና የሚሰጥ ሆስፒታል ባለመኖሩ፣ ተቋቋመ ኢትዮጵያዊ ባለሙያ ባለመኖሩም የሕክምና አገልግሎት ይሰጥ የነበረው ከሩሲያ በመጣ የቀይ መስቀል ቡድን ነበር:: ቡድኑ የተወሰኑ ኢትዮጵያውያንንም በሙያው ማሠልጠን

ችሏል:: በዚህ መልኩ እርምጃውን አንድ ብሎ የጀመረው ሆስፒታሉ፣ በጦርነት የቆሰሉ አርበኞችን በማከም ደጀንነቱን አስመስክሯል:: ጦርነቱ ከተጠናቀቀ በኋላም የአገሪቱ ብቸኛ ሆስፒታል በመሆን ለረዥም ጊዜ አገልግሏል:: የተለያዩ ሆስፒታሎች በተቋቋሙበት በአሁን ወቅትም አገልግሎቱን በስፋት እያቀረበ ይገኛል:: የሆስፒታሉን አጠቃላይ ገፅታ እና የተለያዩ

ተግዳሮቶች በተመለከተም የሆስፒታሉን ሥራ አስኪያጅ አቶ ክበበው ወርቅነህን፣ ሻሂዳ ሁሴን አነጋግሯቸዋለች::

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ታምራት ጌ

ታቸው

Page 20: Reporter issue-1631

ገጽ 20|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

As an international cooperation enterprise for sustainable development with worldwide operations, the federally owned Deutsche Gesellschaftfür Internationale Zusammenarbeit (GIZ) GmbH supports the German Government in achieving its development-policy objectives. GIZ promotes complex reforms and change processes.

In Ethiopia, GIZ has been working for more than 40 years in bilateral cooperation on behalf of the German Federal Ministry for Economic Cooperation and Development (BMZ) and on the commission of the Ethiopian government and international donors.

The Ethiopian government recognizes the high economic value of livestock and its products like milk, meat and leather produced through the traditional pastoral farming. Therefore, the pastoral and agro-pastoral population is supported in strengthening their drought resilience, allowing them to adapt their farming system to a changing natural and economic environment. German development cooperation participates with the program “Strengthening Drought Resilience of the Pastoral and Agro-Pastoral Population in the Lowlands of Ethiopia” in selected pilot areas in Afar. Major activities will be participatory land use planning with all stakeholders in selected kebeles, water harvesting and rehabilitation of degraded rangeland followed by participatory rangeland management as well as training for pastoralists, administration and service providers. To set this new program up, a team of experts is needed keen to work for pastoralists communities. The jobs will offer the opportunity to form together a challenging project.

Position: Procurement Officer Place of Work: Addis with regular missions to Afar Region and Somali

RegionRemuneration: as per the GIZ scaleApplication deadline: 31 December 2015

Summary of duties and Responsibilities• The Procurement Officer is part of the GIZ SDR-ASAL program team and

will be accountable to the international Head of Administration and Finance.• He/she will be responsible for all procurement services, cash courier and

so on.• He/she shall also be responsible for driving services in case of need within

the SDR- working area.

PROCUREMENT TASKS• Responsible for the securing of the lowest and best bids on all procurement

issues including repairs and renovation of vehicles;• Assist in the selection of appropriate suppliers and contractors to promote

good procurement practice with due regard to sustainability and ethical purchasing standards;

• Participate in negotiation of contract terms on a range of central contracts and to monitor performance against these contracts;

• Procure materials and equipment in accordance with the Procurement Policies and Procedure laid out by GIZ Office and Administration and Finance Specialist using all bidding procedures;

• Establish the necessary procurement forms and ensure their availability at all times;

• Gather information of all prospective suppliers for purposes of accrediting them;

• Establish prices of goods and services prevailing in Ethiopia as well as overseas for the purpose of benchmarking and to serve as guidance for user budgetary planning;

• Maintain chronological numbering of purchase order and be able to keep records of all purchases for purposes of determining financial expenses due to material, parts and services purchases;

• Prepare quarter office requirements for all SDR-ASAL locations and proceed the purchase after the office approval;

• Submit monthly report of all pending and consummated purchases to his/her supervisor;

• Establish good warehousing procedures and practices;• Establish a tagging system to ensure monitoring of actual stock inventory

and replenishment point;• Document all purchases regardless of amount;• Assist in the delivery, distribution and collection of mail, documents and

other items.

DRIVING SERVICES• Drive office vehicles if necessary safely and chauffer program manager,

office staff, official visitors and guests to official destinations;

MONITORING AND COORDINATION TASKS• The procurement officer will be responsible for all logistical issues around

the offices in Addis Abeba and the regions. • Submit regularity reports of the situation and upcoming logistical needs of

the offices in a timely manner including the inventory;• Provide an orientation of duties and responsibilities to all stock keeping

team members as required;• Participate in trainings and team meetings;• Forward issues, questions, concerns and/or achievements to Administration

and Finance Specialist;• Work with Administration and Finance Specialist to ensure maintenance of

all offices;• Maintain the agreed schedule and communicate if there are needed

changes in the program;• Communicate effectively with all GIZ-SDR-ASAL employees;• Propose solutions and follow up as needed;• Ensure availability of all required documents/supplies in regard to the offices

and other related buildings ;• Keep track of insurance and other obligations; in case of involvement in an

accident, ensure that the steps required by rules and regulations are taken;

Other Duties and Responsibilities:• Support logistical issues of missions of external experts if requested; • Demonstrate commitment to mission, values, vision and familiarity with

employee policies, performance standards, work plans and objectives in the performance of daily routines;

• Maintain congenial and respectful relations with staff;• Maintain confidentiality in regards to staff and program related issues;• Perform other program-related assignments and duties as designated.

Qualifications, Experience and Skills required• BA degree in Purchasing and Supply management or related social science

fields;• Possession of valid driving licence; with a minimum of 8 years of driving

experience • A minimum of 5 years practical experience on similar position;• Language skills: English in spoken and written, Amharic. Local languages

like Afar or Somali are of advantage;• Discipline and punctuality;• Stress tolerance and patience;• Ready for regular missions outside Addis Ababa, especially to Afar and

Somali regions.• Proven experience of driving in Addis Abeba and rural areas, especially in

Afar Region and Somali Region;

Procurement Officer

GIZ- Internal/External Vacancy Announcement #89/2015GIZ- SDR-ASAL Program

Application procedure: Interested and qualified candidates shall submit their application letter along with their non-returnable recent CV via ethiojobs to the following address:

Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit,(GIZ) GmbHP. O. Box 100009, Addis Ababa, Ethiopia;

ORFax: 011 554 0764

• Only short listed candidates will be contacted• Applications from qualified women are encouraged.

Page 21: Reporter issue-1631

|ገጽ 21

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

የእስራኤሉ ጠቅላይ ሚኒስትር የቤኒያሚን ናታኒያሁ ከቤታቸው አዘጋጅተውት በነበረው የአይሁዶች ሃይማኖታዊ በዓል ዝግጅት ላይ ከተጠሩ እንግዶች ሁለቱን በመንከስ የመገናኛ ብዙኃን ትኩረት የሳበችው ውሻቸውን እንዲህ ያለ

ባህሪ የሚያሳዩ ውሾች ተገልለው ከሚቀመጡበት መጠለያ ማስገባታቸውን ተናግረዋል:: ‹‹ምንም እንኳ ብ…. ሕግ እንደሚያዘው ካያን ከመጠለያ ለማስገባት ተገድደናል›› ብለዋል ናታኒያሁ በፌስቡክ ድረገጻቸው:: የውሻቸው ቀጣይ ዕጣ

ምን ሊሆን እንደሚችል ግን ያሉት ነገር የለም:: አሥር ዓመት የሆናት የናታኒያሁ ውሻ የነከሰችው የአገሪቱን ምክትል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትርና ሌላ የፓርላማ አባልን እንደሆነ በሮይተርስ ዘገባ ተመልክቷል:: አንደኛው ተነካሽ ጉዳዩ ለመገናኛ

ብዙኃን ፍጆታ የማይበቃ ተራ ነገር ነው ሲሉ

የእሥራኤሉ ቻናል 10 ቲቪ ደግሞ ሁለቱ ሰዎች

ተነከሱ በተባለበት ምሽት ናታኒያሁ ራሳቸውም

መነከሳቸውን ዘግቧል::

የናታኒያሁ ውሻ ፖለቲከኞችን ነከሰችባለፈው ወር ናታኒያሁና የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በኢየሩሳሌም በተገናኙበት ወቅት ናታንያሁ ውሻቸው ካያን ሲያሳዩ

አንደበትን አትለጉሚአንደበት፣ ነፍስ ዓለምን ለመድረስ እጇን

እምትዘረጋበት መንገድ ነው:: ይህ ቃል ይሆን ይሆናል፤ ዝምታም ይሆን ይሆናል:: በልብሽም በነፍስሽም መናገር አቁሚና አድምጪ::

ምስባክ መድረኩን በቁጥጥርሽ ስር ለማድረግ አትሞክሪ:: ድምፅ የተነፈጉቱ እንዲናገሩ ፍቀጂ::

ነፍሶች ሁሉ እኩል ናቸው:: እኩልነት ማለት፣ ሰዎችን በጠረጴዛ ዙሪያ አስቀምጦ የልባቸውን እንዲናገሩ ማድረግ ብቻ እንዳይደለ ግን እውቂ::

ይልቅ፣ ልበ-ንፁሃን የሚናገሩ፣ በአዋቂነት ማን-አለብኝነት ጉድፍ ተሸፍኖ በልብሽ ጥልቀት ውስጥ የተደበቀውን የዛ ራስሽን እውነት እንዲሁ በመረዳት፣ እነሱ እልብሽ ውስጥ እንዲቀመጡ መፍቀድ ነው:: አዎን፣ የነሱ አንደበት ያንቺም አንደበት ነው:: ከዚያ ሁሉም ነፍሳት በጋራ ከሚዋኙበት ውቂያኖስ የፈለቀ አንድ ጠብታ:: የራስሽን እውነት የምትይዢውን ያህል ያንንም እንዱያ አጥብቀሽ ያዢው::

ይህ፣ እጅግ ጥልቅ በሆነ ደረጃ ሌሎችን መድረስ፣ ሌሎችም እንዲደርሱሽ መፍቀድ፣ ውሳኔ ሆኖ ሲወለድ፣ በልብሽም በነፍስሽም አክብሪው:: ያ ውሳኔ ያንቺም ውሳኔ ነውና::

የገዛ ልብሽ እንዲናገር ስትፈቅጂም እንዲሁ አድርጊ፣ አዕምሮሽን ዝም አስብዩና አድምጪ::

የሚናወጠውን ባህር ለመግታት ከሞከርሽ፣ በውስጡ አትዋኚበትም:: ትሰጥሚያለሽ::

አንደበትን አትለጉሚ፣ ኦታም ፑልቶ፣ የፈላሱ መንገድ፣ 2006 ዓ.ም.

አፎቻና ዕድር‹‹አፎቻ›› በአማርኛ ‹‹ዕድር›› ከምንለው

የመረዳጃ ስብስብ ጋር ይቀራረባል:: ጥንካሬውንና የእንቅስቃሴ አድማሱን ብናይ ግን ዕድርና ‹‹አፎቻ›› በእጅጉ የሚለያዩ ተቋማት መሆናቸውን መመስከራችን አይቀርም::

አዎን! ‹‹አፎቻ›› በማንኛውም ማኅበራዊ ሕይወታችን ውስጥ አለ:: ሙታንን ከመቅበር ባሻገር በርካታ ማኅበራዊ ኃላፊነቶችንም ይከውናል:: ዕድር የሚቋቋመው ግን በቀብር (ለቅሶ) ወቅት ለመረዳዳት በሚል ዓላማ ነው::

ዕድርን በሌሎች አጋጣሚዎች የመጠቀም ልማድ እምብዛም ነው:: ኅብረተሰቡም ቢሆን ከዕድሩ የሚጠብቀው የተወሰኑ ማኅበራዊ አገልግሎቶችን ብቻ ነው:: ለምሳሌ ሠርግን በመሳሰሉ የደስታ አጋጣሚዎች በዕድሩም ሆነ በዕድርተኛው ላይ የሚጣል ማኅበራዊ ግዴታ የለም፤ ዕድርተኞቹ ደጋሹን ሰው (ቤተሰብ) በፍላጎታቸው ካልረዱት በስተቀር::

‹‹አፎቻ ›› ግን እንደዚያ አይደለም:: ሠርግና ለቅሶ በ‹‹አፎቻ›› አባላት በእኩል ዓይን ይታያሉ:: ማንኛውም ‹‹ጌይ ኡሱእ›› ያለ በቂ ምክንያት ከሠርግና ከለቅሶ መቅረት አይችልም:: ከ‹‹አፎቻው›› አባላት መካከል አንዱ በክፉ ደዌ ተይዞ የአልጋ ቁራኛ ከሆነም ሌሎች አባላት ገንዘብ አዋጥተው ያሳክሙታል:: የተጣሉ ጎረቤታሞች ካሉም ‹‹አፎቻ›› በአስቸኳይ እንዲታረቁ ያዛቸዋል:: ሰዎቹ ‹‹እምቢ! አንታረቅም!›› የሚሉ ከሆነም ‹‹አፎቻ›› አስገዳጅ ዕርምጃ ሊወስድባቸው ይችላል::

ባለቤቷ በቂ ‹‹መስሩፍ›› (የቤት ወጪ) የማይሰጣት ‹‹ጌይ ቀሐት››ም ስሞታዋን ለ‹‹አህሊ›› አቅርባ አጥጋቢ ውሳኔ ካላገኘች (ወይም በውሳኔው ቅር ከተሰኘች) ለ‹‹አፎቻ›› ይግባኝ ማለት ትችላለች:: ከዚህ እልፍ ሲልም ‹‹አፎቻ››ን የሕዝቡ የማንነትና የሞራል እሴቶች ጠባቂ ሆኖ እናገኘዋለን:: ‹‹ጌይ እሱአች›› የባህል፣ የሥነ ምግባር፣ የታሪክና የትውፊት እሴቶቻቸውን ከሐረሪ አባቶች/እናቶች የሚማሩበት መድረክ እንደሆነም በኩራት ይናገራሉ::

አፈንዲ ሙተቂ፣ ሀረር ጌይ፣ ዓ.ም.

***********

ሊቀ መንበር የዛሬን አያድርገው እንጂ በመካከለኛው ክፍለ

ዘመን አካባቢ በአውሮፓ ወንበር በጣም ውድ ነበር:: ዲታ ዲታው ብቻ ነበር ወንበር የነበረው:: በየመኖሪያ ቤቱ እንኳ ያለው ወንበር አንድ ብቻ ነው:: አባወራው ብቻ የሚቀመጥበት:: ሚስትን ጨምሮ ቤተሰቡ በሙሉ የሚቀመጠው መሬት ወይም አግዳሚ ወንበር ላይ ነው:: በርጩማ ቢጤ ከተገኘም ይሆናል:: በተረፈ ከበድ ያለ እንግዳ ካልመጣ የአባወራውን ወንበር ማንም አይደፍረውም:: ቼርማን የምትለዋ እንግዲህ እንዲህ ነው የጀማመራት:: የሃይማኖት መሪው መቀመጫ እንኳ በላቲን ‹‹ካቴድራ›› ይባል ነበር:: አንዳንድ የሃይማኖት ተቋማትም ‹‹ካቴድራል›› መባላቸው ከዚሁ ጋር ይያያዛል:: የእኛም አገር የታቦት መቀመጫ ስፍራ ወንበር መባሉን ልብ እያልን:: ‹‹ሊቀ መንበር›› መባሉ ከታቦት መወዳደሩን እያስተዋልን::

የናንተን ያህል አንበላምአንዳንድ እንስሳት ለብዙ ቀናት ሳይመገቡ

መቆየት ይችላሉ:: ለምሳሌ እባብ የሚመገበው

በሳምንት አንዴ ነው:: አስፈላጊ ከሆነ ከዚያም

በላይ መቆየት ይችላል:: ለመገረም አትቸኩሉ::

ቀንድ አውጣ አለላችሁ ለሦስት ዓመታት የእህል

ዘር ሳያይ የቆየው::

**************

ዓሣዎች ይተኛሉለአፍታ ያህል አረፍ ይሉ እንደሆን እንጂ

አይተኙም:: እንቅልፍ ብሎ ነገር አያውቁም::

***********

መጽሐፈ ሰይጣን

ዴቭልስ ባይብል ወይም የሰይጣን መጽሐፍ

የሚባለው መጽሐፍ የተጻፈው በአህያ ቆዳ

ላይ ነው:: ጸሐፊው በጥቂት ሰዓታት ውስጥ

ጽፎ እንዲጨርስ በሰይጣን የተገደደ በመሆኑ፣

ሕይወቱን ለማቆየት ሲል ነው የጻፈው የሚል

አፈ ታሪክ አለ:: የሰይጣን መጽሐፍ መባሉም

ለዚሁ እንደሆነ ይነገራል:: ይሁን እንጂ ተገድጄ

ነው የጻፍኩት ባዩ ጸሐፊም የኋላ ኋላ የሰይጣን

ደቀመዝሙር ሆኗል ይባላል:: ያዳቆነ ሰይጣን …

መሆኑ ነው::

Page 22: Reporter issue-1631

ገጽ 22|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

|ገጽ 31

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ኅዳር 29 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1629

ማስታ

ወቂያ

Ries Engineering Share Company (RESCO) invites eligible bidders for the Construction of different works in our Workshop premises in Addis Ababa.

Lot1 Repair Maintenance& Finishing Measurement Qty

Wall Finish M2 90

Floor Finish << 1000

Water Pipe << 120

Lot 2 Paint Work Measurement Qty

Roof Top << 1000

Floor << 1000

Beams & Columns << 216

Offices wall << 176

Lot 3 Utilities Measurement Qy

Different Size Signage Pcs 4

cleaning Unit << 1

Shelf-Back wall M2 120 Therefore:

1. Interested bidders can obtain the complete bid documents from RESCO Finance Department Cashier’s office upon submission of a copy of renewed trade license for Ethiopian fiscal year of 2008, VAT, TIN registration certificates, and license for building or general construction.

2. A complete set of bidding documents may be collected by the bidder at working hours Monday through Friday, morning 8:15 to 12:15 and afternoon from 13:15 to 17:15 up on payment of non-refundable fee of Birr 100.00 (One Hundred Only) from RESCO Finance Department Cashier’s Office.

3. All bids proposal should be submitted in wax-sealed and stamped envelopes in person on or before December 18, 2015 during working hours until 5.00 PM.4. The bid will be opened on December 22, 2015 at 9.00 Am in the presence of bidders or their representatives.5. Bid must be accompanied by a bid bond for the amount of Birr 20, 000.00 (Twenty thousand Birr) in the form of C.P.O . Bid bond in any other form shall not be accepted.6. RESCO reserves the right to accept or reject all or parts of the bid and to annual the bidding process.

RIES ENGINEERING SHARE COMPANYHUMAN RESOURCE DEPARTMENT

DEBEREZEIT ROADADDIS ABABA.

TEL. NO 0114421133 EX 222/224 / 0911510755/0114431262/0911406286

Invitation for Bid

ፍ ሬ ከ ና ፍ ር

በታደሰ ገብረማርያም

በኦሮሚያ ክልል የ2005 እና የ2006 በጀት ዓመት የልኳንዳ ንግድ ግብር በቀድሞው አሠራር እንዲቀጥል፤ ከ2007 በጀት ዓመት አንስቶ ግን በሦስተኛ ወገን መረጃ ዙሪያ ባጠነጠው አዲሱ መመሪያ መሠረት እንዲሰራ የክልሉ መንግሥት ካቢኔ መወሰኑን የአዳማ ከተማ ገቢዎች ሥራ አስኪያጅ አስታወቁ፡፡ ውሳኔውንም የልኳንዳ ነጋዴዎቹ ደግፈውታል፡፡

ሥራ አስኪያጁ አቶ ዮሐንስ ጋረደው ይህንን ያስታወቁት፣ ሰላም የአዳማ ከተማ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ኅዳር 25 ቀን 2008 ዓ.ም. በግብር ዙሪያ ባካሄደው ስብሰባ ላይ ነው፡፡ እንደ አቶ ዮሐንስ፣ የቀድሞው አሠራር በ1996 ዓ.ም. የወጣውን መመርያ የተከተለ ነው፡፡

መመሪያውም አንድ በሬ በ1000 ብር፣ ጥጃ በ350፣ በግና ፍየል በ150 ብር ሒሳብ መሰረት ተሰልቶ የሚሰራ ግብር ሲሆን፣ በሦስተኛ ወገን መረጃ ላይ የተሞረኮዘው አዲሱ መመሪያ ደግሞ ግብር አስገቢው መሥሪያ ቤት፣ የንግድና ገበያ ልማት ጥናት ጽሕፈት ቤት እና ቄራ በቅንጅት የሚያከናውኑት ተግባር ነው፡፡

ጽሕፈት ቤቱ አካባቢን መሠረት ያደረገ የግብይት ጥናት እያካሄደ የደረሰበትን ውጤት ለመሥሪያ ቤቱና ለቄራ ያቀርባል፡፡ ቄራ ደግሞ የራሱን ጥናት አከናውኖ ያገኘውን ውጤት ጽሕፈት ቤቱ ከላከለት ውጤት ጋር እያቀናጀና እያጣጣመ ለግብር ሰብሳቢ መሥሪያ ቤቱ እንዲደርስ ያደርጋል፡፡ መሥሪያ ቤቱም ከሁለቱ ተቋማት የደረሱትን ውጤቶች መነሻ አድርጎ ግብር እንዲጣል ያደርጋል፡፡

ዓመታዊ ሽያጩ ከ500 ሺሕ ብር በላይ የሚያስገባ ማንኛውም ነጋዴ ቫት የማሳወቅ ግዴታ እንዳለበት አወዋጁ ይደነግጋል፡፡ ይህንን ያላስመዘገቡ አንዳንድ ነጋዴዎች ዓመታዊ ሒሳባቸው ሲመረመር ገቢያቸው አዋጁ ካስቀመጠው የገንዘብ መጠን ጋር እኩል ሆኖ ቢገኝና ቫት ክፈሉ ቢባል፣ ያልሰበሰቡትን ሊያመጡ የማይችሉ መሆኑን በመገንዘብ፣ በተርን ኦቨር ታክስ እንዲታሰብላቸው ካቢኔው መወሰኑንም ከሥራ አስኪያጁ ማብራሪያ ለመረዳት ተችሏል፡፡

የስብሰባው ታዳሚዎች የክልሉ መንግሥት ካቢኔ ባሳለፈው ውሳኔ መደሰታቸውንና ውሳኔውንም በአክብሮት መቀበላቸውን ገልጸው፣ እነርሱም ውሳኔው ከተነገራቸው እለት ጀምሮ ለተጠቃሚው በሚያቀርቡት የሥጋ ዋጋ ላይ አሥር በመቶ እየቀነሱ ለመሸጥ ቃል ገብተዋል፡፡

የአዳማ ልኳንዳ ነጋዴዎች በግብር ታሪፍ ላይ የተሰጠውን ውሳኔ ደገፉ

በሥጋ ሽያጭ ላይ አሥር በመቶ ለመቀነስ ቃል ገቡ

ከግራ ወደ ቀኝ አቶ ዮሐንስ ጋረደው፣ አቶ ሀብታሙ ኃይሌ እና አቶ አመሃ በርሄ

ወደ ገጽ 35 ዞሯል

‹‹ዶናልድ ትራምፕ አሜሪካን የምታህል ታላቅ አገራችንን ከሚመራ ይልቅ የገዳዮች ስብስብ መሪ ይመስላል››

የአሜሪካና የእስልምና ግንኙነት ብሔራዊ ምክር ቤት ዋና ዳይሬክተር ኒሃድ አዋድ ካደረጉት ንግግር የተወሰደ:: ሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል ለፕሬዚዳንታዊ ዕጩነት ለመቅረብ የሚወዳደሩት ቢሊየነሩ ዶናልድ ትራምፕን የወረፉት አዋድ፣ ትራምፕና መሰሎቻቸው በአሸባሪው አይኤስ መዳፍ ውስጥ ሆነው እየተጫወቱ ነው ብለዋል:: ለዚህ ምክንያታቸው ሰሞኑን ትራምፕ በቅስቀሳ ንግግራቸው አንድም ሙስሊም የአሜሪካን ምድር መርገጥ የለበትም በማለታቸው ነው:: አዋድ እንደሚሉት የትራምፕ ንግግር የሚያሳየው አሜሪካውያን እርስ በርስ እንዲባሉ አይኤስ የሚፈልገው አጀንዳ ነው:: ‹‹እኛ አሁን በጦርነት ላይ ነን!›› የሚሉት አወዛጋቢው ትራምፕ ሙስሊሞች አሜሪካ እንዳይገቡ ቪዛ መከልከል አለባቸው ብለዋል:: ይህ አባባላቸው ዓለም አቀፍ ውግዘት አስከትሎባቸዋል:: ዶናልድ ትራምፕ ከዚህ ቀደም ሜክሲካውያንና አፍሪካውያንን በግልጽ ተሳድበዋል:: በተለይ አፍሪካውያንን ሰነፎችና ምግብ ብቻ የሚወዱ በማለት ወርፈዋል:: በምሥሉ ላይ የሚታዩት ሪፐብሊካን ፓርቲን በመወከል የአሜሪካ ፕሬዚዳንታዊ ዕጩ ለመሆን የሚወዳደሩት አወዛጋቢው ዶናልድ ትራምፕ ናቸው::

አዲስ ባለ 330 ሚሊ ሊትርጠርሙስ ሽያጭ ጨረታ

ድርጅታችን አምቦ የማዕድን ውሃ አክስዮን ማህበር ከዚህ በታች የተገለፀውን አዲስ ባለ 330 ሚሊ ሊትር ጠርሙስ ባለበት ሁኔታ በጨረታ ለመሸጥ ይፈልጋል::• ወደ ብዛታቸው 335,000 (ሶስት መቶ ሰላሳ አምስት ሺ) የሚጠጋ ባለ 330

ሚሊ ሊትር ጠርሙሶች• ጠርሙሶቹ የሚገኙበት ቦታ በአዲስ አበባ ከተማ አዲስ አበባ ጠርሙስና

ብርጭቆ አ.ማ ፋበሪካ ጊቢ ውስጥ ሲሆን ተጫራቶች በቦታው በመገኘት መመልከት ይችላሉ

• ተጫራቶች ጠቅላላ ጠርሙሶቹን የሚገዙበት ዋጋ ከቫት በፊትና በኃላ መጥቀስ አለባቸው

• አሸናፊ ተጫራች ጠርሙሶቹን ባሉበት ሁኔታ አዲስ አበባ ጠርሙስና ብርጭቆ አ.ማ ፋበሪካ ጊቢ ውስጥ የማንሳት ኃላፊነት ይኖርበታል

በመሆኑም የዘመኑን ግብር የከፈሉና ሕጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው ድርጅቶች እስከ ታህሳስ 22 ቀን 2008 ዓ.ም ቀን ከጠዋቱ 8 ሰዓትድረስ በታሸገ ኢንቨሎፕ የድርጅቱ ዋና መስሪያ ቤት ከጦር ኃይሎች ሆስፒታል ወደ ሦስት ቁጥር ማዞሪያ በሚወስደው መንገድምና የሕንጻ ፊት ለፊት በቀለ እሸቴ ህንጻ 6ኛ ፎቅ ማስገባት የሚችሉ መሆኑን እንገልፃለን:: ጨረታው ታህሳስ 22 ቀን 2008 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ፍላጎት ባላቸው ተጫራቶች ባሉበት ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት በዋናዉ መስሪያ ቤት ይከፈታል::

አክስዩን ማህበሩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

የበለጠ ማብራሪያ በ[email protected]እና በስልክ ቁጥር 0113716417 በመደወል ያገኛሉ::

Invitation for External Audit Service

Future Talent International Academy S.C is seeking to appoint external audit firm to undertake the audit of its accounts for the following two consecutive. Years from 2008 to 2009 E.C1. Therefore, all audit firms who have a competency certificate from the office of

the federal audit General/Accounting and Auditing Brand of Ethiopian (AABE) and fulfill the following requirements and invited to submit their quotation for consideration:-

• The firms profit.• Renewed License.• Tax payer identification Number (TIN)• Renewed license from (AABE)• Audit fee to be changed including VAT• List and profile of the staff.• List and profit of the staff to be assigned to perform the audit.

2. Bidders can assess the side of audit work involved by observing the document in person or by calling to un office 0114-40-13-50/0114-42-26-40/0929-00-82-82

3. Bidders should submit their technical and financial bid document in two separate sealed envelope stating technical and financial proposals in 10 days of this notice.

4. Bidders shall be submitted in sealed envelopes so the company’s head office.5. The tender will be opened on the next working day at 10:00 am it the presence

in Bidders or their representations.6. The company reserves all rights to accept or reject the bid without any reason.

Address:- Ethio-china Road, Kasma Building, Tel:- 0114 40 59 02/03 Email:- [email protected]

Future Talent International Academy Share Company.

ማስታወቂያ

Page 23: Reporter issue-1631

|ገጽ 23

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

የጨረታ ማስታወቂያየጨ/መ/ቁ001/2008 እና 002/2008

በድሬ ዳዋ አስተዳደር ገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ የፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ ሥራ ሂደት በ2008 በጀት ዓመት ከመንግስት በተመደበ በጀት በግልጽ ጨረታ የግዥ ዘዴ በመጠቀም በቢሮው ለሚኙ የተለያዩ የመንግስት መስሪያ ቤቶች እንዲገዙ የተጠየቁት 1/የጽፈት መሣሪያዎች 2/የጽዳት ዕቃዎች በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል:: በመሆኑም፡-

1. በዘርፉ የንግድ ሥራ የተሠማሩና ሕጋዊ ፍቃድና የእቃና አገልግሎት አቅራቢዎች ዝርዝር ውስጥ ተመዝግበው የምስክር ወረቀት ያላቸው መሆን ይኖርባቸዋል፣

2. የተጨማሪ እሴት ታክስ ከፋይ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፣ 3. የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ያላቸው፣ 4. ተጫራቾች ለተወዳደሩበት ምድብ/ሎት/ ዋጋ ሲሞሉ ለሁሉም የተዘረዘሩ እቃዎች

በመሙላት ዋጋ መስጠት ይጠበቅባቸዋል፣ 5. ለጽዳት እቃዎች ለማቅረብ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ሠነዱን የጨረታ ማ

ስታወቂያው ከወጣበት ከታህሳስ 06 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ከታህሳስ 27 ቀን 2008 ዓ.ም፣ እንዲሁም ለጽፈት መሣሪያ ለማቅረብ የሚወዳደሩ ተጫራቾች የጨረታ ማስታወቂያው ግዥ፣ ፋይናንስና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ የሥራ ሂደት በማይመለስ ብር 50.00 ገዝተው በመውሰድ አስፈላጊውን ዋጋ በግልጽ ቫትን ወይም ቲኦቲ ያካተተ መሆን አለመሆኑን በመግለጽ ሞልተው ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን በአግባቡ አሽገው ማስገባት ይችላሉ፣

6. አሸናፊ ተጫራቾች ባሸነፉበት ዋጋ ግዥ ፈጻሚው መስሪያ ቤት ንብረት ክፍል ድረስ በማቅረብ ማስፈተሸና ማስረከብ ይኖርባቸዋል፣

7. የጽህፈት መሳሪያ የጨረታ ሳጥኑ ታሳስ 27 ቀን 2008 ዓ.ም ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዚሁ ዕለት 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪላቸው በተገኙበት በሥራ ሂደቱ ቢሮ በግልጽ ይከፈታል::

8. የጽዳት እቃዎች ሳጥኑ ታህሳስ 27 ቀን 2008 ዓ.ም 4፡10 ሰዓት ላይ ታሽጎ በዚሁ ዕት 4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪላቸው በተገኙበት በሥራ ሂደቱ ቢሮ በግልጽ ይከፈታል፣ ሁለቱን በተመሳሳይ ሰዓት ማለት ነው::

9. ተጫራቾች ለሚወዳደሩበት ለጽህፈት መሳሪያ ብር 8000 /ስምንት ሺ ብር/ ለጽዳት እቃዎች ብር 4,000 /አራት ሺ ብር/ የጨረታ ማስከበሪያ በገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮ ስም የተዘጋጀ በባንክ የተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዱ ጋር ማቅረብ ይኖርባቸዋል፣

10. መስሪያ ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

11. ተጨማሪ ማብራሪያ እና መረጃ ቢያስፈልግ በሚከተለው አድራሻ መጠቀም ይችላሉ::

በድሬዳዋ አስተዳደር የገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ቢሮየፋይናንስ ግዥና ንብረት አስተዳደር ደጋፊ ሥራ ሂት

የስልክ ቁጥር 0251-11-78-79ፋክስ ጥር 0251-11-77-29

ክፍት የሥራ ማስታወቂያ

የውበት የሴቶች ክበብ ባለው ክፍት የሥራ ቦታ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

1ኛ. ሹፌርና እቃ ግዢየሥራ መደቡ ሹፌርና እቃ ግዢየሥራ ቦታ አ/አየትምህርት ደረጃ 10ኛ ያጠናቀቀ የሥራ ልምድ 1 ዓመት መነሻ ደሞዝ በድርጅቱ እስኬል መሠረት የሥራ ሁኔታ በቋሚነት

2. ፀሐፊ የሥራ መደቡ ፀሐፊየሥራ ቦታ አ/አየትምህርት ደረጃ 10ኛ ክፍል ያጠናቀቀ መነሻ ደመወዝ በድርጅቱ እስኬል መሠረት የሥራ ሁኔታ በቋሚነት

የመመዝገቢያ ቀን፡- ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ አመልካቾች መረጃችሁን ይዛችሁ ለ10 ተከታታይ ቀናት መጥታችሁ እንድትመዘገቡ::

የመመዝገቢያ ቦታ፡- በኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ውበት የሴቶች ክበብ 1ኛ ፎቅ ፐርሶኔልና ጠቅላላ አገልግሎት ቢሮ

ስ.ቁ. 011-515-81 57

የጨረታ ማስታወቂያ

ሮሒወዱ የአርብቶ አደር ሴቶች ልማት ድርጅት በአፋር ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለሚተገብራቸው ፕሮጀክቶች የተለያዩ የመገልገያ ቁሳቁሶችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል::

በመሆኑም ተጫራቾች ከዚህ በታች በተዘረዘሩት የጨረታ መወዳደሪያ መስፈርት መሰረት በመገናኛ ሲግናል አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጲያ በጎ አድራጎት ሴቶች ማህበራት ህብረት በሚገኘው ቢሮ በመቅረብ የመወዳደሪያ ሰነዶቻችሁን ለጨረታው በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይቻላል::S/N Description specification Unit quantity

1 TVFlat ,sony,LG,Philips made in

Japan 21

1.1 speaker Ahuja4000wt pcs 11

1.2 Ampilifayer Ahuja4000wt 11

1.34CD/DVD player Sony,LG,philips 10

Group 2

2

Baby clothes (under 3 month) 1200

የመወዳደሪያ መስፈርት- ተጫራቾች ህጋዊ የ 2008 ዓ.ም የታደሰ ፈቃድና ቫት

ተመዝጋቢ የሆነ እንዲሁም TIN የተመዘገቡበትን ማያያዝ ይኖርባቸዋል::

- ተጫራቾችን ብረቱን የሚያቀርቡበት ቀን መገለጽ አለበት::- ተጫራቾች የተወዳደሩበትን የዋጋ ዝርዝር በሰም በታሸገ

ኢንቨሎፕ እስከ ታህሳስ 15 /2008 ዓ.ም 10.00 ሰአት ድረስ በመገናኛ ሲግናል አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጲያ በጎ አድራጎት ሴቶች ማህበራት ህብረት ቢሮ ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል::

- ጨረታው ታህሳስ 18/2008 ዓ.ም ከቀኑ4.00 ሰአት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመገናኛ ሲግናል አካባቢ በሚገኘው የኢትዮጲያ በጎ አድራጎት ሴቶች ማህበራት ህብረት ይከፈታል::

- ተጫራቾች ለተጫረቱበትን ብረት አሸናፊነታቸው ከተገለጸበት ቀን ጀምሮ በ 10 የስራ ቀናት ውስጥ አጠናቀው ንብረቱን ማስረከብ ይኖርባቸዋል::

- ተጫራቾች ለጨረታው የሚያቀርቡትን ዋጋ 10 ከመቶ የጨረታ ማስከበርያ በሲፒኦ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤

- ድርጅቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ ማብራሪያ

በስልክ ቁጥር 022224 0506 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::

ማስታወቂያ

Page 24: Reporter issue-1631

ገጽ 24|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

በጋዜጣው ሪፖርተር

በዓለም አቀፍ መድረኮች በቅርቡ ለእይታ የበቃው የያሬድ ዘለቀ ‹‹ላምብ›› (ዳንግሌ) ፊልም በሚቀጥለው ወር በኒውዮርክ በሚካሄደው የአይሁድ ፊልም ፌስቲቫል ላይ ሊቀርብ ነው::

የ25ኛ ዓመት የኒውዮርክ አይሁድ ፊልም ፌስቲቫል አዘጋጆች የሊንከን ሴንተር ፊልም ሶሳይቲና የአይሁድ ሙዚየም እንዳስታወቁት፣ ከጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ ለሁለት ሳምንት ያህል የሚካሄደው ፌስቲቫሉ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓቱ በኢትዮጵያው ላምብ ፊልም ይታጀባል:: በእንግሊዝኛ የግርጌ መግለጫ ያለው የአማርኛው ፊልም ላምብ በካነስ ፊልም ፌስቲቫል በመመረጥ የመጀመሪያው ኢትዮጵያዊ ፊልም ሲሆን በኦስካር ለምርጥ የውጭ ቋንቋዎች ፊልምም ታጭቶ ነበር::

በያሬድ ዘለቀ ተፅፎ የተዘጋጀው ‹‹ላምብ››፣ ኤፍሬም በተባለ ታዳጊ ላይ ያተኮረ ፊልም ነው:: ጩኒ የተባለችው የበግ ግልገል የኤፍሬም ብቸኛ ጓደኛ ናት:: አባቱ ራቅ ወዳለ ስፍራ በመሔዱ ከዘመዶቹ ጋር ለመኖር ይገደዳል:: ዘመዶቹም ጩኒን ለዓመት በዓል ለማረድ ይወስናሉ:: ኤፍሬም የጩኒን ሕይወት ለመታደግ የሚያየውን ውጣ ውረድ ፊልሙ ያስቃኛል::

‹‹ላምብ›› ያሬድ በኒውዮርክ ፊልም ትምህርት ቤት ስኩል ይማር በነበረበት ወቅት

በሔኖክ ረታ

በአሥረኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን ክብረ በዓል ጋምቤላን ለመጎብኘት 766 ኪሎ ሜትሮችን ከአዲስ አበባ በመኪና መጓዝን ይጠይቃል:: በአስቸጋሪውና አሰልቺው የየብስ ትራንስፖርት ይህን ያህል ረዥም ጉዞ ለማድረግ ማሰቡ በራሱ ፈታኝ መሆኑ እንዳለ ሆኖ የአካባቢው ሞቃታማ አየር ንብረት ደግሞ የበለጠ ፈታኝ ሆኖ እንደሚጠብቅ በመገመት ጥርስን ነክሶ ጉዞን መጀመር የሚያዋጣ ይመስላል:: ከሁሉም በላይ ግን እንደ የትኛውም የኢትዮጵያ ክፍል ታሪክን የሚዘክሩ፣ ልምላሜነትን የሚያፈኩና ተፈጥሮን በተለያየ ገጽታ የሚያስኮመኩሙ የመንገድ ላይ ጌጦች ይህን ሁሉ ፈተና ያቃልላሉ::

በተለይ በትናንቷ ኢትዮጵያ የገዘፈ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ተፅዕኖ የነበራቸው ጥንታዊ ከተሞችና ቅሪቶች በዚህ አሰልቺ ጉዞ ውስጥ መካተታቸው ልዩ ስሜትን ይፈጥራል:: ከታላቋ ጅማ እስከ መቱና ጎሬ ከተሞች ተጉዞ ሞቃታማዋን ጋምቤላ ለመድረስ በሚያደርገው ጉዞ በቀኝና በግራ እጅብ ብለው የሚታዩት የአገር በቀል ዛፎች፣ የእርሻ ውጤቶችና የፍራፍሬ ጓሮዎች ዓይንን ከመማረክ አልፈው ሕሊናን በመሰወር የነፍስ ሐሴትን በሚሰጥ አንዳች የተለየ ቦታ (ገነት) ላይ የሚያስቀምጡ ናቸው:: እጅግ አደገኛ በሆነው መልክዓ ምድራዊ አቀማመጥ የተገነባው ዘመናዊ የአስፖልት መንገድ ደግሞ የማታ ማታ የጉዞው መጨረሻ ከመሆኑ ጋር ተዳምሮ እፎይታን ይሰጣል::

ጋምቤላ ከዘጠኙ ክልላዊ መስተዳድሮች አንዷ ስትሆን በታደለችው አረንጋዴ ተፈጥሮና ሌሎች በርካታ ፀጋዎች ታጅባ የባሮ ወንዝ ባሻገር ትገኛለች:: በአካባቢው ከፍተኛ ወበቅ ያለ ቢሆንም እዚህም እዚያም በሚታዩት አረንጓዴ ተክሎች በማረፍ የሰውነትን ሙቀት ማስታገስ ይቻላል:: በክልሉ መቶ ሺሕ የሚቆጠር ሕዝብ እንዳለ ሲነገር አምስት ዋና ዋና ብሔረሰቦች ይኼንን ቁጥር እንደሚወክሉ ይታመናል:: ኑዌር፣ አኝዋሃ፣ ማጃንግ፣ ኦፖ፣ እና ኮሞ ብሔረሰቦች በጥቅሉ ጋምቤላ የሚለውን መጠሪያ ይወክላሉ:: አምስቱ ብሔረሰቦች የየራሳቸው የሆነ የቋንቋና የባህል (የአኗኗር) ልዩነቶች ቢኖራቸውም በብዙ መልኩ ተቀራራቢ እሴቶችን ይጋራሉ::

ከአልባሳት፣ እስከ ጌጣ ጌጥ የአመጋገብ ሁኔታ ላይ መጠነኛ ልዩነቶች ቢስተዋሉም ተመሳሳይ የሆኑም እሴቶቻቸው ይጎላሉ:: ብሐረሰቦቹ፣ በልደት፣ በሞት እና በጋብቻ

ያላቸው ተመሳሳይነትንና ልዩነት ማጥናት ለሌሎች ልዩነቶቻቸውና አንድነቶቻቸው የተሻለ ማሳያን ይሰጣል::

በሰው ልጅ ሕይወት ውስጥ መወለድ ትልቅ ቦታ ስላለው ሰዎች የልደታቸውን ቀን በየዓመቱ ያከብራሉ:: አንዳቸው ለአንዳቸው መወለድም ምሥራች አድርገው በመወሰድ ‹‹መልካም ልደት›› በማለት ደስታቸውን ይገልጻሉ:: በጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልል በሚገኙ ሁሉም ብሔረሰቦች ውስጥ ልደት ልዩ ሥርዓት አለው:: በተለይም በጋምቤላ የልደትን ሥርዓት ልዩ የሚያደርገው ለእናቶች የሚሰጠው ጥልቅ የሆነ እንክብካቤና የሚወለድ ልጅ ጤናማ እንዲሆን በትብብር የነፍሰጡር ሴትን ሥራ የማገዝ ባህላቸው ነው:: በአምስቱ ብሔረሰቦች በቅድመ ወሊድና በወሊድ ጊዜ ስለሚደረጉት ተግባራት የሚያስተዋውቅ መሰናዶ በክብረ በዓሉ አጋጣሚ ክልሉ ያቀረበው እንደሚከተለው ቀርቧል::

በኑዌር ብሔረሰብ ያረገዝችዋ ሴት እናት ወደ ልጇ ቤት መጥታ ነፍሰጡር ልጇን ወደ ቤቷ ለመውሰድ ባልየውን ታስፈቅዳለች:: ከዚያም ነፍሰጡሯን ወደ ቤቷ በመውሰድ ከሴት ጎረቤቶቿ ጋር ተጋግዘው ያዋልዳሉ፤ የመውለዷ ዜና እንደተሰማም የባል ቤተሰቦች ቅርብ ጊዜ የተወለደች ጥጃ ይዘውላት ይመጣሉ:: ባልም ሚስቱ የተገላገለችው የመጀመሪያ ልጇን ከሆነ የሚያስፈልጋትን ሁሉ ካለበት ሆኖ ያሟላል እንጂ እስከ ሦስት ወር ድረስ ሚስቱንም ሆነ ልጁን ማየት አይፈቀድለትም፤ የተወለደው ልጅ ፆታም

ላይነገረው ይችላል:: ከሦስት ወር በኋላ የወንዱ ቤተሰቦች ተሰባስበው ቦርዴ ይዘው በምሽት ወደ አራሷ አባት ቤት ይሄዳሉ:: አባትዬውም የመጡት ሰዎች ወይም እንግዶች ልጂቱን ለመውሰድ መሆኑን ሲረዱ ወጣ ብለው ከከብቶቻቸው በመምረጥ አንዱን በጦር ወግተው እንዲታረድ ካደረጉ በኋላ ግብዣ ተደርጎና ሲጫወቱ አድረው ሲነጋ አራሷን ከነልጇ ይዘው ይመለሳሉ::

በአኙዋሃ ብሔረሰብ የልደት ሥነ ሥርዓት ውስጥ አንድ ሴት ስታረግዝና ልትወልድ ስትቃረብ ከባድ ሥራዎች እንዳትሠራ ትከለከላለች፤ እስከምትወልድና እስከምትጠነክር ድረስም በራሷ ይሠሩ የነበሩ ሥራዎች በሙሉ በጎረቤቶቿና በዘመዶቿ ይሠራሉ:: በዚህ ወቅትም ለፍሰጡሯ ለገንፎ የሚሆን ለስለስ ያለ የበቆሎ ዱቄት ይዘጋጅላታል:: ነፍሰጡሯ ምጥ ሲጀምራትም ግቢ ውስጥ አንድ ቤት ውስጥ ከአዋላጇ እና ቤተሰቦቿ ጋር በመሆን በአዋላጆች ዕርዳታ እንድትወለድ ይደረጋል:: በአኙዋሃዎች ዘንድ በድረኅረ ወሊድ የሚከናወኑ የተለዩ ተግባራትም አሉ:: ለምሳሌ ያክል ነፍሰ ጡሯ ከወለደች በኋላ ለተወሰኑ ጊዜያት ሰውነቷ እንዳይወፍርና ቅርጿ እንዳይበላሽ ሙቅ ውኃ ትጠጣለች፤ በሙቅ ውኃ ማታ ማታ ሆዷን በደተጋጋሚ ትታሻለች፤ እንዲሁም ለሁለት ወራት ያህል ‹‹ቱቶ›› በተባለ ገመድ ሆዷን ትታሰራለች::

በማጃንግ ብሔረሰብ ባህል ሴት ልጅ ማርገዟና የመውለጃዋ ቀን መድረሱ ሲታወቅ ወደ እናትዋ ወይም ወደ ቅርብ የሴት ዘመዶቿ ቤት እንድትሄድ ይደረጋል:: በዚያም በአራስነት ጊዜዋ ለምትመገበው ገንፎ የበቆሎ ዱቄት ይዘጋጅላታል:: በመውለጀዋ ቀን ምጥ ሲጀምራት የምትቀመጥበት ቦታ ላይ ቅጠል ይነጠፍና አዋላጆቿ ደግፈዋት ታምጣለች:: በጤንነት ከወለጀች በኋላም ዜናው ለቤተሰቡና ለጎረቤት ተበስሮ ቦርዴ ይዘጋጅና በቤተሰቡ ውስጥ ደስታ ይሆናል፤ በሰላምም ስለወለደች አምላካቸውን ያመሰግናሉ::

በኦፖ ብሔረሰብ የልደት ሥርዓት ውስጥ የሚወለደው ልጅ ጾታ ትልቅ ትኩረት ይሰጠዋል:: ስለዚህም የልደት ጊዜ በከፍተኛ ጉጉት ይጠበቃል:: በብሔረሰቡ እይታ ወንድ ልጅ ሲወለድ ደስታው የበለጠ ይሆናል:: ከዚህ በተጨማሪም ጋብቻ በቅይይር ይከወን ስለነበርና እህት የሌለው ወንድ የሚቀይረው ሴት ከሌለው ስለማያገባ የሴት ልጅ መወለድ ለወንዱ ትልቅ ዋስትና በመሆኑ ልዩ ደስታን ይፈጥራል:: በኦፖ ብሔረሰብ ባህል አንድ ሴት የምትወልደው ወደ እናትዋ ወይም ቅርብ ዘመዶቿ ቤት በመሄድ ነው:: ቤተሰቦቿ ልትወልድ እንደተቃረበች በተመለከቱ ጊዜ በአካባቢው ያሉ ‹‹ጊጊ›› (የልምድ አዋላጆች) እንዲያዩዋት ይደረጋሉ:: ከዛም ገለል ወዳለ አንድ ቤት ውስጥ ተወስዶ መሬት ላይ ቅጠል ተነጥፎ እንደትቀመጥና እንድትወልድ ያደርጋሉ::

በኮሞ ብሔረሰብ የሰው ልጅ በምድር እስካሉ ድረስ መውለድና ዘር መተካት አለበት ተብሎ ስለሚታመን የብሔረሰቡ አባላት ተፈጥሮ መውለድ እስኪከለክላቸው ድረስ ይወልዳሉ:: በኮሞዎች ዘንድ ልጅ ሊወለድ ሲል ለእናትየዋ ምግብ ይዘጋጃል፤ ለብቻዋ የመታረሻ ቤት ይሠራላታል፤ ለእራሱ (ሷ) ሕፃን አዲስ ልብስና መኝታ ይዘጋጃል:: አራሷ ሳምንት ሲሞላትና ሕፃኑን ይዛ ወደ ውጪ መውጣት ስትጀምር ቦርዴ ተጠምቆ ወይም ቡና ተፈልቶ ሕፃኗ/ኑ ፀጉሯን/ፀጉሩን ትላጫለች/ይላጫል:: ከዚህ ጊዜ ጀምሮ ሕፃኗ /ኑ ዳዴ እስክትል/ኪል ጊዜ ድረስ ከእናቲቱ ጋር የሚኖሩት አዲስ በተሠራላቸው ቤት እንጅ ወደ ዋናው ቤት አይገቡም::

በአጠቃላይ የልደት ሥነ ሥርዓት በጋምቤላ ሕዝቦች ዘንድ ትልቅ ቦታ ይሰጠዋል:: የሰው ልጀ ከመሰሎቹ ፍጡራን ጋር በተፈጥሮ ዑደት ሲገናኝ እንዲሁ ዝም ብሎ አይቀላቀልም ይዘፈንለታል፤ ሃሴት ይደረግለታል፤ ልዩ ልዩ ባህላዊ ክዋኔዎች ይፈጸሙታል:: ይህም በኅብረተሰቡ ዘንድ ያለውን ቤተሰባዊነት፣ አብሮነት፣ መተጋገዝና ችግርን በጋራ የመፍታት ባህል ይገልጻል:: የተወለደው ሕፃንም ሲያድግ ምን እንደተደረገለት ስለሚረዳ ለሕይወት ልዩ ትርጉም እንዲሰጥና ወደዚህ ዓለም ለመምጣቱ ምክንያት ከመሆን ባሻገር መምጣቱን በደስታ ያከበሩለት ቤተሰቦቹን እንዲያከብር ምክንያት ይሆንለታል::

ልደት በጋምቤላ

የጋምቤላዎች የአኗኗር ዘይቤ

ላምብ ፊልም በአይሁድ ፊልም ፌስቲቫል በቀዳሚነት ሊቀርብ ነው

የተዘጋጀ ጽሑፍ ሲሆን ሲጀመር 20 ገጽ የነበረው ጽሑፉን ወደ ፊልም እንዲያሳድግ ሐሳብ ያቀረቡት ከያሬድ መምህራን አንዱ ነበሩ::

የፊልሙ ጽሑፍ እ.ኤ.አ. በ2012 በአሚኤንስ ፊልም ፌስቲቫል ላይ ባገኘው ገንዘብም ሊሠራ ችሏል::

እ.ኤ.አ. በ2013 የፊልሙ ጽሑፍ ሲኤንሲ አውክስ ሲኒማስ ዱምንዴ ከተባለ ድርጅትና ከፈረንሳዊ ፊልም አከፋፋዮች ድጐማ ያገኘው ፊልሙ እንደ ፍራንስ 24 ገለጻ፣ ለፊልሙ

በአጠቃላይ 1.5 ሚሊዮን ብር በጀት ማግኘት ተችሏል::

ላምብ በሚቀርብበት በዘንድሮው የአይሁድ ፊልም ፌስቲቫል የብር ኢዮቤልዩ መሰናዶ ከ12 አገሮች 38 ፊልሞች እንደሚቀርቡ ታውቋል:: ከአሥራ ሦስት ቀናት በኋላ ፌስቲቫሉ ሲዘጋ በምሽት የሚቀርበው ፊልም የእሥራኤል አሜሪካዊ ናታሊ ፓርትማን ‹‹ኤ ቴል ኦፍ ላቭ ኤንድ ዳርክነስ›› ፊልም ሲሆን ቋንቋው ዕብራይስጥ ሲሆን የግርጌ መግለጫው እንግሊዝኛ ነው::

ኪ ን ና ባህል

Page 25: Reporter issue-1631

|ገጽ 25

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

COMMERCIAL BANK OF ETHIOIPALocal Competitive Bid Bid NO. 12/2015/16

Amendment

It is recalled that the following bid has been announced as it was scheduled to be opened on September 15, 2015.

However, due to some technical amendments and clarifications made on the specification, the Bank would like to announce the bid submissionand opening date and time is scheduled to be on December 29, 2015; 10:00 A.M.and same date 10:30 A.M. respectively.

1. Commercial Bank of Ethiopia invites interested bidders for the supply of the following items on a long term relationship base.

Description of GoodsorRelatedServices Qty in Pcs.

Cash Safe Big Size 2342. The bid document shall be obtained commencing

August 27, 2015 from Procurement Sub-Process cited at Commercial Bank of Ethiopia, Facilities Management Building,located Mekanissa, opposite to Vatican Embassy, Next to Gibson Youth Academy,1stFloor, Room No. 101 against payment of a non-refundable fee of Birr 100.00 (One Hundred)during office hours (Monday to Friday 8:00 – 12:00 a.m.; 1:00 – 4:15P.M. and Saturday 8:00 – 11:45 a.m.) Presentation copy of renewed trade license, TIN Certificate, and VAT Registration Certificate is a must.

3. Bidders shall be quite sure to state direct line number, cell phone number, fax number and e-mail address of their organization correctly while collecting bid documents. Failure in receipt of bid communications due to incorrectness of the above will not be the responsibility of the Bank.

4. Bid proposal shall be accompanied by the bid bond in the amount of Birr 116,000.00 (One Hundred Sixteen Thousand) in the form of Unconditional Bank Guarantee or Cash Payment Order (C.P.O.). Bid bond in any other form is not acceptable.

5. Bids shall be submitted in tender box prepared for this purpose before September 15, 2015; 10:00 A.M. in the above mentioned address.

6. Bid opening shall be held in the presence of bidders and/or their representatives who wish to attend, on September 15, 2015; 10:30 A.M.

7. Failure to comply any of the conditions from (2) to (5) above shall result in automatic rejection.

8. Interested eligible bidders may obtain further information from Procurement Sub-Process, P.O. Box 255, Addis Ababa, Ethiopia, Tel. 0113 72 28 78/72 28 58, Fax 0113 72 28 89. Or visit [email protected]

9. The Bank reserves the right to accept or reject any or all bids.

Call for consultancy

To revise OPRIFS’s Human Resource Management, manuals. Duties and responsibilities of the consultant are:

Undertake consultation with the board and management (at head office and branch level) and identify needs

Diagnose the existing systems, structures, manuals, working documents by consulting OPRIFS’s relevant staff

Gather experience and practice of at least three local nongovernmental organizations in similar sector and use the findings as important input for the revision of the manual

Redevelop the manuals to be revised according to the organization current need

Undertake reflection workshop on the findings and recommend professional inputs

Produce final revised manuals and submit soft and hard copy for the organization both in Amharic and English language

The consultant should have in-depth understanding about the existing proclamation, lobor laws, civil law and related directives that are endorsed by charities and societies agency and that governs the operations of NGOs in Ethiopia

The final revised document should be prepared in English and Amharic languages

The consultant is expected to submit technical proposal not more than 5 pages, implementation schedule not more than 2 pages and financial proposal not more than 1 page limits

And other if any

Competency RequiredThe consultant should have a social science background particularly in law and organizational/institutional development. University degree and above plus proved experience supported with evidences on developing manuals for NGOs is essential. The ability to undertake participatory facilitation will be an advantage in this work.

Invitation for the workInterested, experienced and qualified consultancy firms are invited to submit a technical and financial proposal to OPRIFS (in person or through mail) in the following address:

Nifasi;lk lafeto Sub-City / Wereda 09 Mekanisa cheshaire foundation Addis Ababa Ethiopia, Office Tel: +251 13698230/ 251

13698237 /P. O.Box: 1146,Email. [email protected]

Page 26: Reporter issue-1631

ገጽ 26|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያEthiopia Brand VFM Campaign Reporter 26 W x 37 H cm Amharic.pdf 1 11/15/15 5:56 PM

Page 27: Reporter issue-1631

|ገጽ 27

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

The Ethiopian Veterinary Association (EVA) is seeking to recruit competent staff to manage its professional activities. Qualified professionals who meet the specified requirements are invited to apply for the following job opportunity.

Position: General Manager Key Responsibilities: The manager will be responsible for the overall leadership and management of the EVA secretariat office.

She/he will have following responsibilities:•Represent EVA in its official dealings as per the directives of the executive board. •Implement the decision of the general assembly, and the executive board and editorial

board.•Monitor EVA professional activities including financial performance.•Submit the quarterly and yearly activity and financial reports to the executive board.•Prepare and submit the association’s activity plan including budget to the executive board.•Networking through liaise with stakeholders and represent EVA in forums nationally and

internationally. •Follow up, coordinate and direct all activities of all employees of the association.•Closely work with partner government offices, NGOs, UN agencies, the private sectors,

livestock producers and their organizations to forge smooth relationship and coordination.•Serve as information conduct for veterinary professionals.

Requirements and skills: •She/he shall have a DVM or post graduate degree in veterinary medicine and be a member

of EVA•A minimum of 6 years professional experience of which 3 years demonstrated experience

in office/project management including human resource management, budgeting, report-writing, proposal development, and monitoring and evaluation of projects.

•Creative, entrepreneurial and resourceful approach to livestock development in particular to animal health with an understanding of sustainable development.

•Excellent leadership skill, result oriented, problem solving attitude, reasonable flexibility and with particular skills to work very closely with stakeholders.

•Advanced knowledge of MS Office suite, internet and expert ability in analysis and interpretation of results.

•Excellent command of written and spoken English.•Specialization in veterinary medicine is of an advantage and experience in European

Union Projects implementation is a plus.•Special training on office management or project management or Monitoring & Evaluation

or related fields will be an asset. •Professional women are encouraged to apply.

Salary: AttractiveEmployment: One year contract with possible extensionPlace of work: Addis Ababa with frequent travel to regions

Interested individuals are invited to submit their application, a detailed CV, credentials and 3 references within 7 working days from date of announcement to the following address: . EVA, OfficeKirkos Sub-City, woreda 6, kebele 13/14, Addis Ababa Urban Agricultural Office, Off Josief Tito Road, KasanchisP.O.Box 2462Tel: +251118697868Fax: +251115525020Addis Ababa, EthiopiaOnly candidates who meet the required qualifications will be contacted.

VACANCY ANNOUNCEMENTSCHOOL OF TOMORROW

ADDIS ABABAWe would like to invite all interested and qualified individuals for the following posts.

1. Position: English Teacher /high school/

Qualification: BED Degree in English from a recognized institution with very good command of English language.

Experience: 2 years or above.

2. Position: Physics Teacher /high school/

Qualification: BED Degree in Physics from a recognized institution with very good command of English language.

Experience: 2 years or above.

3. Position: Biology Teacher /High school/

Qualification: BED Degree in Biology from a recognized institution with very good command of English language.

Experience: 2 years or above

4. Position: History Teacher /high school/

Qualification: BED Degree in History from a recognized institution with very good command of English language.

Experience: 2 years or above

5. Position: Elementary Teacher

Qualification: BSC, BA or BED Degree in any field of study from a recognized institution with very good command of English language.

Experience: Preferable

6. Position: Kindergarten Teacher

Qualification: BSC, BA or BED Degree in any field of study from a recognized institution with very good command of English language.

Gender: FemaleExperience: Preferable

7. Position: Secretary

Qualification: Degree or Diploma or 10 + 3 in Secretarial Science and office management or related field of study from a recognized institution.

Gender: Female

8. Position: Accountant

Qualification: BA Degree or Diploma in accounting from a recognized institution. Experience: 2 years or above

For all positions salary is negotiable.

All interested applicants need to apply in person at School of Tomorrow, Lem branch which is

located around Lem Hotel, Megenagna during working hours. Applicants need to submit their

application letter, CV and copy of their credential starting from Dec 14, 2015 until Dec 31, 2015.

If you have any question please do not hesitate to call us at 011-6 63 19 11 or 011-6 18 21 98.

N.B All submitted documents are not returnable.

Vacancy Announcement

Ambassador Garment & Trade PLC is a prestigious and prime Service provider of classic suits for modern society is seeking to fill the following Vacant Positions.

S.No Position Education Experience Training Skill No Salary

1 Finance Department Manager

B.A Degree/Masters degree in Accounting

12/10 Yrs Work experience out of this 8/6 years in Department Manager Position.

any relevant Training

in the field

.- basic computer skill, Financial Report , Analysis & report writing and ERP skill

1As per

company scale

Interested and qualified applicants are invited to submit their non-returnable application, Cv. and copies of testimonials with original documents within 7 working days to

- Ambassador Garment & Trade PLC head office around yerer jackros - 22 Area Branch Getahun Beshah Building 1st Floor Ambassador Branch Shop - Piassa Arada Building basement Ambassador Branch Shop - Legehar around former Sport Commission Building Ambassador Branch Shop. - E-mail: [email protected]

For further information: Tell No 0116464306

Page 28: Reporter issue-1631

ገጽ 28|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

ተ.ቁ የተበዳሪው ስም የንብረት አስያዥ ስም

ለጨረታ የቀረበው መያዣ ንብረት

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ንብረቱ የሚገኝበት አድራሻና የቦታ ስፋት የጨረታ መነሻ/ዋጋበብር

የጨረታዉ ቀንና ሰዓት ጨረታው የወጣ

ከተማ ወረዳ ቀበሌ የካርታ ቁጥርየቦታ ስፋት በካ.ሜ

ቀን ሰዓት

1 አቶ መሳፍንት ቢምር

አቶ ሰንደቁ ቢምር መኖሪያ ቤት ጎንደር ጎንደር - 04 4105/95 220 735,046.57 18/05/08 3:00-5:00 ለ2ኛ ጊዜ

2 አቶ አሻግሬ ደሴ አቶ አሻግሬ ደሴ መኖሪያ ቤት ጎንደር ጎንደር - 04 327/86 395 1,648,425.70 18/05/08

8:00-10:00 ለ2ኛ ጊዜ

3 ወ/ሪት ማዕበል ፍጹም

አቶ ካሳሁን ማሞ መኖሪያ ቤት ጨፌ አአ ንፋ/ስ/ላ ክ/ከ

- 15 ን/ስ/ላ/ከ/ከሊዝ/ጨ/ 298/02

197 3,700,000 13/05/08

3:00- 5:00

4አክሽን ኢንጂነሪንግና ጀነራል ትሬዲንግ ኃ/የተ/የግ/ማ

አቶ አሉላ ሃብተአብ ተስፋይ እና ወ/ሮ ራህማ ጀሃድ መሃመድ

መኖሪያ ቤት ኦዳ አአ ቦሌ ክ/ከ

- 14/15 ሊዝ/ዕጣ/7322/94 175 3,003,700.22 13/05/08

8፡00-10፡00 ለ2ኛ ጊዜ

5አቶ ተወልደ ረዘነ

አቶ ተወልደ ረዘነ እና ወ/ሮ እልፍነሽ አበበ

መኖሪያ ቤት ዶቃ ቦራ አአ ቦሌ ክ/ከ

14/15 ቦሌ14/264/9384/00 160 2,289,904.64 12/05/08 3:00- 5:00 ለ1ኛ ጊዜ

6አቶ አብነት ግርማ አድማሱ

አቶ አብነት ግርማ አድማሱ

መኖሪያ ቤት ጊኒር ሮቤ - 02 LHC 853/2001 300 110,874.38 18/05/08 3:00- 5:00 ለ1ኛ ጊዜ

7አቶ አብነት ግርማ አድማሱ

ቡዛየሁ አድማሱ መኖሪያ ቤት ጊኒር ጊኒር - 02 LHC 492 500 162,683.60 17/05/08 3:00- 5:00 ለ1ኛ ጊዜ

8አቶ አብነት ግርማ አድማሱ

ገነት ቡዛየሁ መኖሪያ ቤት ጊኒር ጊኒር - 02 LHC 350/2002 500 871,306.43 17/05/08 8:00- 10:00 ለ1ኛ ጊዜ

ተጫራቾች ከጨረታው ቀን በፊት ቤቱ በሚገኝበት አድራሻ ቀርበው ማየት ይችላሉ፡ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 25% የጨረታ ማስከበሪያ ቦንድ በባንክ ክፍያ ማዘዣ ሲ.ፒ.ኦ አሰርተው ከጨረታው ቀን በፊት ማስያዝ ወይም ጨረታው በሚካሄድበት ዕለት ጨረታው ከመከፈቱ በፊት ይዘው መቅረብና

ማስያዝ ይኖርባቸዋል:: ጨረታው በሰንጠረዡ ላይ በተጠቀሰው ቀንና ሰዓት ባለዕዳዎቹ ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው፣ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውና ታዛቢዎች በተገኙበት፣አንደኛ እና ሁለተኛው በኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

ጎንደር ቅርንጫፍ፤ሶስተኛ፣አራተኛ እና አምስተኛ አዲስ አበባ በሚገኛው የባንኩ ዋና መስሪያ ቤት 10 ፎቅ ፤ ስድስተኛ በሮቤ ከተማ ሮቤ ቅርንጫፍ ውስጥ እንዲሁም ሰባተኛ እና ስምንተኛ በጊኒር ከተማ ጊኒር ቅርንጫፍ ውስጥ የሚካሄድ ይሆናል::

ጨረታውን ያሸነፈው ተጫራች ያሸነፈበትን ዋጋ በ15 ቀን ውስጥ ለባንኩ ገቢ ማድረግ ይኖርበታል:: ከላይ በተጠቀሰው ጊዜ ውስጥ ገቢ የማያደርግ ተጫራች ጨረታው ተሰርዞ ያስያዘው ገንዘብም አይመለስለትም::በባንኩ ብድር ፖሊሲ መሰረት የሚፈለገውን ማስረጃ አሟልቶ ለቀረበ የጨረታ አሸናፊ ብድርን በተመለከተ ቀርቦ የባንኩን የብድር መምሪያ ማነጋገር ይችላል::ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 2106/07 ዋናው መ/ቤት ፤ ወይም በቅደም ተከተላቸው 0581110011/12/13 ጎንደር ቅርንጫፍ፤ 0115155233 ኦዳ ቅርንጫፍ ፣0116619788/87 ዶቃ ቦራ

ቅርንጫፍ፣0226640011/1141 ጊኒር ቅርንጫፍ ደውሎ መጠየቅ ይቻላል::ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ወይም ብድሩ ከተከፈለ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::ጨረታውን ያሸነፈ ተጫራች ለመንግስት የሚከፈለውን አስፈላጊ ግብር እና ተጨማሪ እሴት ታክስ ይከፍላል::የጨረታው አሸናፊ በቀሪ የሊዝ ዘመን የሚከፍለውን ክፍያ ለመክፈል ንብረቱ በሚገኝበት የከተማ አስተዳደር በመቅረብ የሊዝ ውል መዋዋል ይችላል::

ኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ

የሐራጅ ሽያጭ ማስታወቂያኦሮሚያ ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ በአዋጅ ቁጥር 97/90 (እንደተhhለው) በተሰጠው ሥልጣን መሠረት በዋስትና የያዘውን ንብረት

በሐራጅ ይሸጣል::

ጥንቅር፡- በዘመኑ ተናኘጥንቅር፡- በዘመኑ ተናኘ

ግዥ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአማራ ህንፃ ሥራዎች ኮንስትራክሽን ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የአርማታ ብረት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 058 21 80 593 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ.አ. ከተማ ለአዲስ ከተማ ክ/ከተማ አስተዳደር ጤና ጽ/ቤት አዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፕሪንተር የፎቶ ኮፒ ማሽን ቀለም፤ መድሀኒት የፅዳት ዕቃዎች ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 275 9278 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቂርቆስ ክ/ከተማ የወረዳ 06 ፋይናንስ ኢኮኖሚ ልማት ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ ስፌት፣ የፅህፈት መሳሪያዎች እና ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 55 49 905 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የዳውሮ ዞን የተርጫ ማረሚያ ተቋም:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የምግብ እህል፣ የምግብ ማጣፈጫ፣ የባልትና ውጤቶች፣ የማገዶ እንጨት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 047 345 02 04 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳድር:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ምሥራቅ ሐረርጌ ዞን ጉርሱም ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 025 772 05 49 ይደውሉ::------------------------------------

ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ መንገድ ኮንስትራክሽን ኮርፓሬሽን:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- Fuel Truck (Capacity 6000 liter),Fuel Truck (Capacity 8000 liter), Self loading truck Mixer (Min 3.5m3)ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 553 81 71 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ ምርጥ ዘር ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የመስኖ ፓምፕ ከነ ኤሌክትሪክ ዲናሞው:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 618 13 28 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ሀገር አቀፍ የትምህርት ምዝናና ፈተናዎች ኤጀንሲ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የፅህፈት መሣሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ እና ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0111 26 02 35 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የደ/ብ/ብ/ሕ/ክ/መንግሥት ትምህርት ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡-የብሬል ፕሪንተር /እምቦስር/፣ የአይነ ስውራን የብሬል መፅሐፍት ህትመት እና ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 220 96 37 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቴፒ የመጀ/ደ/ሆስፒታል:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ጀነሬተር፣ የህክምና መድሀኒት ቁሳቁስ፣ የላብራቶሪ ኬሚካሎች፣ ሞተር ሳይክል፣ እና ሌሎችም:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 556 09 65 ይደውሉ::

------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የደብረ ብርሃን ፓሊ ቴክኒክ ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ እና ቋሚ ዕቃዎች፣ ባጃጅ፣ ኮምፒውተር፣ ፕሪንተር:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 68 15 616 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ.አ. ከተማ አስተዳደር የትራንስፖርት ፕሮግራሞች ማሥተባበሪያ ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የፅህፈት፣ የፅዳት እና የኦዲቪዥዋል ዕቃዎችን:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 557 31 27 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ የክፍያ መንግዶች ኢንተርፕራይዝ:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- የቴክኒክ ዕቃዎች፣ የመኪና ዕቃዎችና ዘይቶች:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 417 17 03 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የቀርጫ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ ፈርኒቸር ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 11 917 28 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የጠመንጃ ያዥ የመጀ/ደረጃ ት/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ መግዛት የሚፈልገው፡- አላቂ የቢሮ ዕቃ፣ የሠራተኛ የደንብ ልብስ፣ አላቂ የት/ት መሣሪያዎች ወዘተ … ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 553 761 ይደውሉ::------------------------------------ኮንስትራክሽን ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የአዲስ

አበባ ከተማ አስተዳደር ቢሮ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የቁም እንሰሳት ገበያ ማዕከል ግንባታ ሥራ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 553 761 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- በአ.አ. ከተማ አስተዳደር የውበት መናፈሻና ዘላቂ ማረፊያ ልማትና አስተዳደር ኤጀንሲ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የፈረንሳይ አረንጓዴ ቦታ ግንባታ ሥራ ለግንባታ ቁጥጥርና ለግንባታ ውለታ አስተዳደር:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 558 11 79 ይደውሉ:: ------------------------------------ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- ሆሣዕና ማሣልጠኛ ኮሌጅ:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የመኪና ማቆሚያ ግንብ:: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 046 555 24 00 ይደውሉ::------------------------------------ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የመንዝ ላሎ ምድር ወረዳ ገ/ኢ/ል/ዋ/ጽ/ቤት:: በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት የሚፈልገው፡- የምንጭ ማጐልበት ግንባታዎች፣ የእጅ ጉድጓድ ግንባታዎች:: ------------------------------------ኪራይ ጨረታውን ያወጣው መስሪያ ቤት፡- የኢትዮጵያ መድን ድርጅት:: በጨረታ አወዳድሮ መከራየት የሚፈልገው፡- ለቢሮና ለንግድ የሚውሉ ባዶ ክፍሎች (ለእንሰሳ፣ ዲላ፣ ሮቤ፣ ባህርዳር፣ ዝዋይ ቅርንጫፎች):: ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 011 551 70 75 ይደውሉ::------------------------------------

Page 29: Reporter issue-1631

|ገጽ 29

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታወቂያ

ድርጅታችን ከዚህ በታች በተገለፁት ክፍት የሥራ መደቦች ላይ ሠራተኞችን አወዳድሮ ለመቅጠር ይፈልጋል::

ተ.ቁ የሥራ መደቡ መጠሪያ ተፈላጊ የትምህርት ደረጃ የስራ ልምድ ብዛት ምድብ ቦታ አስተያየት

1 ስቶር ኦፊሰር B.A degree logistics and supply chain management

የስራ ልምድ 0 2 ፕሮጀክት

2 ስቶር ኦፊሰር B.A degree or diploma logistics and supply chain management

ለB.A degree 2 ዓመት ለ diploma 4 ዓመት ያገለገለ/ች በተመሳሳይ የስራ መደብ

1 ፕሮጀክት መለዋወጫ ዕቃዎች መጋዘን የሰራ

የቅጥር ሁኔታ በቋሚነት

ደመወዝ በስምምነት

አመልካቾች፡- ይህ ማስታወቂያ በሪፖርተር ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ባሉት 7 ተከታታይ ቀናት የሥራና የትምህርት ማስረጃችሁን ዋናውንና ፎቶ ኮፒውን በመያዝ ዋናው

መ/ቤት ፐርሶኔል ክፍል በመቅረብ መመዝገብ የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን::

አድራሻ፡- ዮቴክ ኮንስትራክሽን ኃ.የተ.የግል ማህበር

ሜክሲኮ፡- ከአፍሪካ ህብረት መሰብሰቢያ አዳራሽ ህንፃ ፊት ለፊት

የስልክ ቁጥር 0115573196/0115573198/ ፋክስ 0115573187/01155573197

ኢ-ሜይል yotek/[email protected]

አስቸኳይ የሥራ ቦታ ማስታወቂያ

Background

As an international cooperation enterprise for sustainable development with worldwide operations, the federally owned Deutsche Gesellschaftfür Internationale Zusammenarbeit (GIZ) GmbH supports the German Government in achieving its development-policy objectives. GIZ promotes complex reforms and change processes.

In Ethiopia, GIZ has been working for more than 40 years in bilateral cooperation on behalf of the German Federal Ministry for Economic Cooperation and Development (BMZ) and on commission of the Ethiopian government and international donors. For its Strengthening Drought Resilience (SDR)program office in Addis Ababa GIZ is looking for:

Job Title: National ProgramCoordinatorPlace of Work: GIZSDR Program Office, Addis AbabaRequired Candidate: OneApplication deadline: November 27, 2015Remuneration: As per GIZ Scale

Responsibilities

Provide support to the international programmanager in regard to coordinating and linking of all support activities.

Provide support to the international project managers for Afar and Somali region in regard to coordinating and linking of all support activities.

Provide professional advice to the different relevant sectors i.e.NRM Sector and Livestock Sector / Pastoral Areas Livestock Development Directorate in regard to the development, updating and coherent implementation of sector- and program relevant strategies and concepts.

Liaise with process ownersmandated for SDR activities and political leaders on federal and regional level as well as with SDRdevelopment partners.

Tasks

Management

Support the design, continuous further development and management of a cost efficient and effective overall service delivery structure of GIZ SDR.

Assist the international projectmanagersfor Afar and Somali region in providing technical and administrative support

Lead staff on federal and regional levels in accordance with GIZ’s management principles and guidelines to promote corporate identity,

Enable employees to carry out tasks independently and create scope for developing creativity and innovation

Liaise through sound communication between all relevant partner institutions and stakeholders at federal and regional level and the SDR program

Professional advisory services

Identify national and regional policy challenges and solutions in the area of SDR.

Advise to develop and describe context-specific lowland approaches for natural resource management integrating their productive use and local value chain development.

Advise on establishment of effective mechanisms for harmonising and monitoring actions through the national planning departments of MoA and MoLFD and their regional offices, BoPAD and BoLCRD.

Other duties/additional tasks

The national programcoordinator performs other duties and tasks at the request of the international programmanager

Required qualifications, competences and experience

Qualifications

Master degree in the wider area of natural resource management, agriculture, pastoralism or comparable

PhD. in a relevant topic within the field of rural development desirable

Professional experience

Minimum of 10 years’ professional experience after MSc qualification or minimum of 5 years’ experience after PhD qualification, with professional experience in a comparable position

Proven track record in holding a managerial position for at least 5 years with international development organizations

At least 5 years of working experience with GTZ/GIZ Projects and /or programs in managerial positions is advantageous.

Other knowledge, additional competences

Excellent communication and interpersonal skills for liaising with high-ranking officials

Very good leadership competences to guide and supervise national team members.

Excellent working knowledge of ICT technologies and computer applications (e.g. MS Office)

Moderation, facilitation skills to lead effective meetings and guide target oriented workshops.

Knowledge of German language is of an advantage.

Application procedure:

Interested and qualified candidates shall submit their application letter along with their non-returnable recent CV via ethiojobs to the following address:

Deutsche Gesellschaft für Internationale Zusammenarbeit (GIZ) P.O.Box100009

Addis Ababa, EthiopiaOR

Fax: 011 554 0764• Only short listed candidates will be contacted• Applications from qualified women are encouraged

National Program Coordinator-Strengthening Drought Resilience

GIZ- Internal/External Vacancy Announcement Re- advertised#82/2015GIZ- SDR Program

Page 30: Reporter issue-1631

ገጽ 30|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

ቡና ኢንተርሽናል ባንክ አ.ማ. ለሰጠው ብድር በዋስትና የያዛቸውንና በሠንጠረዡ የተመለከቱትን ንብረቶች በአዋጅ ቀጥር 97/90 እንደተሻሻለው ለባንኮች በተሰጠው ሥልጣን መሰረት ንብረቶቹ በሚገኙበት ቦታና ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::

ተ.ቁ.

የተበዳሪው ሥም የንብረት አስያዥ ስም

አበዳሪው ቅርንጫፍ

ንብረቶቹ የሚገኙበት አድራሻ

ለጨረታ የቀረቡት የንብረቶቹ አይነት

የተሽከርካሪዎቹ የሰሌዳ ቁጥር፣ ሞዴልር፣ የሻንሲ ቁጥር

የጨረታ መነሻ ዋጋ በብር

ጨረታው የሚከናወንበት ቀንና

ሰዓት

1 ወ/ሮ ሰዋሰው ኃይሉ ዳባ

ወ/ሮ ሰዋሰው ኃይሉ ዳባ

ዓብይ አዲስ አበባ፤ ቡና ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት

የሰሌዳ ቁጥር ሞዴል የሻንሲ ቁጥር ታህሳስ 21 ቀን 2008 ዓ.ም.

ከጠዋቱ 4:00-5:00 ሰዓትቶዮታ ኮሮላ

(የስሪት ዘመን እ.አ.አ. 1985)

2-24454 አ.አ EE80L-EEMDSW JTIEOEE8000079887 75,000.00

2 አቶ ዘሩባኤል የማነብርሃን

አቶ ዘሩባኤል የማነብርሃን

ሐዋሳ አዲስ አበባ፤ ቡና ባንክ ዋናው መስሪያ ቤት

ላንድ ሮቨር የመስክ መኪና የስሪት ዘመን 1999 እ.ኤ.አ)

2-28728 አ.አ FREE LANDER SALLNBA8YA541087 205,000.00 ታህሳስ 21 ቀን 2008 ዓ.ም.

ከጠዋቱ 5:00-6:00 ሰዓት

የሐራጅ ደንቦች፣

1. ተጫራቾች የጨረታ መነሻ ዋጋውን 1/4 (አንድ አራተኛ) በባንክ በተረጋገጠ ቼክ ወይም ሲ.ፒ.ኦ. ብቻ በቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ ስም ለጨረታ ማስከበሪያ በማስያዝ በጨረታው ለመሳተፍ ይችላሉ::

2. የጨረታው አሸናፊ አሸናፊነቱ በደብዳቤ ከተገለፀለት ቀን ጀምሮ ያሸነፈበትን ጠቅላላ ዋጋ በአሥራ አምስት (15) ቀናት ውስጥ አጠቃልሎ ካልከፈለ ያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ሐራጁ ይሠረዛል:: በተጨማሪም ንብረቱ ድጋሚ ለሐራጅ ሲቀርብ ለሚታየው የዋጋ ልዩነት ይጠየቃል:: በጨረታው ለተሸነፉት ተጫራቾች ያስያዙት ሲ.ፒ.ኦ ይመለስላቸዋል::

3. በሐራጅ ላይ ተበዳሪው፤ አስያዡ ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉ ሲሆን፤ ባይገኙም ጨረታው በሌሉበት የሚከናወን ይሆናል:: የሐራጅ ሽያጩ የሚካሄደው የመያዣው ንብረት በሚገኝበት በባንኩ ዋናው መስሪያ ቤት አራት ኪሎ ዳብር ሕንፃ 4ኛ ፎቅ በሚገኘው የስብሰባ አዳራሽ ነው::

4. የተጫራቾች ምዝገባ ከሐራጁ መዝጊያ ሰዓት ሰላሳ ደቂቃ በፊት ይጠናቀቃል:: በሐራጁ የመጨረሻ ሰላሳ ደቂቃዎች የተጫራች ምዝገባ አይካሄድም::5. የጨረታው አሸናፊ በሚገዛው ንብረት ላይ ገዥ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ታክስና ግብሮች፤ የስም ማዛወሪያ ክፍያዎችን፤ እና ሌሎች ማናቸውም የታክስ ግብር

ክፍያዎችን ገዢው/የጨረታው አሸናፊ/ ጨረታውን ከአሸነፈበት ጊዜ ጀምሮ ይከፍላል:: 6. ለሐራጅ የቀረቡትን ተሽከርካሪዎች ለመጎብኘት የሚፈልግ ከባንኩ የሕግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጎብኘት ይችላሉ::7. ንብረቱ በገዢው ስም እንዲዞር ባንኩ ለሚመለከተው መንግስታዊ አካል ደብዳቤ ይፅፋል::8. ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::9. ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 0111-580863 (ህግ አገልግሎት ዳይሬክቶሬት) ደውለው መጠየቅ ይችላሉ::

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማ.

ቡና ኢንተርናሽናል ባንክ አ.ማለመጀመሪያ ጊዜ የወጣ የሐራጅማስታወቂያ

ቡኢባ/ሕአዳ/ሐራጅ/11/2008

በታደሰ ገብረማርያም

በሰብአዊ ቀውስ ሳቢያ ከተለያዩ አገሮች የሚፈናቀሉ ስደተኞች ቁጥር እየበዛ መምጣቱን፣ ይህንን ለመቋቋም የሚያስችል አቅምና ሀብት አለመኖር ችግሩን ማባባሱን በኢትዮጵያ የተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ድርጅት (ዩኤንኤፍፒኤ) ተጠሪ ሚስተር ፋውስቲን ያኦ ገለጹ:: በዚህም የተነሳ ዕርዳታ ሰጪ አገሮችና መንግሥታት ለችግሩ ትኩረት ሊሰጡት እንደሚገባ አሳስበዋል::

የተባበሩት መንግሥታት የሥነ ሕዝብ ድርጅት ባዘጋጀውና የዓለም ሕዝቦች እ.ኤ.አ. በ2015 ያሉበትን ሁኔታ የሚያስረዳ ሪፖርት ኅዳር 30 ቀን 2008 ዓ.ም. ይፋ በሆነበት ሥነ ሥርዓት ላይ ሚስተር ያኦ እንደገለጹት፣ በአሁኑ ጊዜ በመላው ዓለም 100 ሚሊዮን የሚጠጉ ሕዝቦች ሰብአዊ ዕርዳታ ፈላጊ ሆነዋል:: ከእነዚህም ውስጥ 26 ሚሊዮን ያህሉ ሴቶችና በመውለድ ዕድሜ ላይ የሚገኙ ወጣት ልጃገረዶች ናቸው:: ግጭቶች በተስፋፉባቸውና በተፍረከረኩ አገሮችም በየዕለቱ 507 ሴቶች ከወሊድ ጋር በተያያዘ ለሞት ይዳረጋሉ::

እንደ ሪፖርቱ ከሆነ፣ ከአምስት የእናቶች ሞት መካከል ሦስቱ የሚከሰቱት የተፈጥሮ አደጋዎች በተከሰቱባቸው አገሮች ነው:: ከዓለም ሕዝቦች መካከል ግጭቶች ባሉበትና ከዚህ ባገገሙ አገሮች የሚኖሩት 60 ከመቶ ያህሉ በተመጣጠነ ምግብ ዕጦት የተጎዱ፣ 77 ከመቶ የሚሆኑ ሕፃናት የመጀመርያ ደረጃ ትምህርት እንደማያገኙ፣ 70 ከመቶ የሚሆኑት ጨቅላ ሕፃናት፣ ለሞት እንደሚዳረጉ ለማወቅ ተችሏል::

በአሁኑ ጊዜ 43 ከመቶ ያህሉ ደሃዎች የሚኖሩት በተፍረከረኩና ግጭቶች በነገሡባቸው

አገሮች ነው:: ከዚህም ሌላ 59.5 ሚሊዮን ሕዝብ በግጭቶች ሳቢያ ለስደት ተዳርጓል:: ይህም ሁኔታ ከሁለተኛው የዓለም ጦርነት ወዲህ ከፍተኛውን ቁጥር የያዘ ነው::

ከዓለም ሕዝቦች መካከል አንድ ቢሊዮን የሚሆኑት በግጭቶች አካባቢ ይኖራሉ:: እ.ኤ.አ. በ2013 እና 2014 78 አገሮች አነስተኛ ሰላም የሰፈነባቸው ተብለው ተመዝግበዋል:: እ.ኤ.አ. ከ1994 እስከ 2014 ሪፖርት ከተደረጉት የተፈጥሮ አደጋዎች መካከልም 43 ከመቶ ያህሉ የጎርፍ አደጋ ናቸው:: ይህም በ2.5 ቢሊዮን ሕዝቦች ላይ

አሉታዊ ተፅዕኖ አሳድሯል::

ባለፉት 20 ዓመታት ውስጥ በየዓመቱ በአማካይ 340 አደጋዎች እንደተከሰቱ፣ እነዚህም አደጋዎች በአማካይ 200 ሚሊዮን ሕዝቦች ላይ ተፅዕኖ እንዳሳደሩና ይህም ሁኔታ በአማካይ የ67,500 ሰዎችን ሕይወት እንደቀጠፈ ሪፖርቱ አመላክቷል::

ከዚህም ሌላ እ.ኤ.አ. ከ2000 አንስቶ ከአየር ፀባይ ጋር የተያያዙ በአማካይ 341 አደጋዎች በየዓመቱ ደርሰዋል:: ከፍተኛ ገቢ ያላቸው አገሮች 56 ከመቶ የሚሆኑ አደጋዎች ደርሶባቸው፣

በዚህም 32 ከመቶ ሞት እንዳጋጠማቸው፣ በአንፃሩ ደግሞ ዝቅተኛ ገቢ ያላቸው አገሮች 44 ከመቶ የሚሆኑ አደጋዎችና፣ 68 ከመቶ ሞት እንደተከሰተባቸው ሪፖርቱ አብራርቷል::

ከዚሁ ጋር በተያያዘ ኢትዮጵያ በተለያዩ መጠለያ ካምፖች ለምታስተናግዳቸው ከ100 ሺሕ በላይ ለሚሆኑ የውጭ አገር ስደተኞች የቤተሰብ ዕቅድን ጨምሮ የተለያዩ የጤና አገልግሎቶች እያቀረበች መሆኑን የጤና ጥበቃ ሚኒስትር ዴኤታ አማካሪ ዶ/ር ታዬ ቶሌራ ገልጸዋል::

እንደ አማካሪው፣ አገሪቱ ይህንን ጥረት የምታደርገው ከተባበሩት መንግሥታት የዓለም ጤና ድርጅት፣ ከስደተኞች ኮሚሽን፣ ከሕፃናት አድን ድርጅት፣ ከጤናና ሥነ ሕዝብ ድርጅትና ከሌሎችም አጋሮች ጋር በመተባበር ነው::

በየካምፖቹም ያልታሰበ ወረርሽኝ ቢከሰት ተገቢውን የክትባትም ሆነ ሌላ የሕክምና ዕርዳታ ለመስጠት የሚያስችል አካሄድ መቀየሱንም ዶ/ር ታዬ ተናግረዋል::

በዓለም እየከሰቱ ያሉት ሰብአዊ ችግሮች ከሁሉም በላይ ሴቶችንና ወጣት ልጃገረዶችን በወሲብ ለሚተላለፉ በሽታዎች፣ ላልታቀደ እርግዝናና አልፎ አልፎም ለእናቶች ሞት ይዳርጋል:: ከዚህም ሌላ የሥነ ተዋልዶ ጤና አገልግሎት ተደራሽ አለመሆን፣ የጤና መሠረተ ልማቶች የመፍረስና በአጠቃላይ የጤና አገልግሎቶች የመቆም ሁኔታ እንዲከሰቱ ያደርጋል::

በግጭቶች ሳቢያ ከአገራቸው ተፈናቅለው ከሚሰደዱትም መካከል ኤችአይቪ ኤድስ፣ የደም ግፊትና ስኳር በሽታዎች ያደረባቸው ስደተኞች በየዕለቱ መጠቀም የሚገባቸውን ሕይወት አድን መድኃኒት ይዘው ስለማይንቀሳቀሱና የያዙትም ስለሚያልቅባቸው ለከፋ ችግር ይጋለጣሉ::

የስደተኞችን ብዛት ለመቋቋም የሚያስችል ሀብት አለመኖሩ ተገለጸ

ዶ/ር ታዬ ቶሌራ

Page 31: Reporter issue-1631

|ገጽ 31

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

ከዚህ ቀጥሎ በተዘረዘረው መስፈርት መሰረት አወዳድሮ ህንፃ በጨረታ መግዛት ይፈልጋል

1. የህንፃው አይነት፡ ከ4 ፎቅ ያላነሰ ከ7 ፎቅ ያልበለጠ፣2. የህንፃው ስፋት፡ ከ300 ካሬ ያላነሰና በቂ የመኪና ማቆሚያ ቦታ ያለው፣3. የህንፃው ሁኔታ፡ ተሰርቶ የተጠናቀቀ ወይም ከ75 በመቶ በላይ የተሰራ፣4. የህንፃው የሚገኝበት ልዩ ልዩ ስፍራ፡ ካዛንቺስ፣ ባንቢስ፣ ኦሎምፒያ፣ ሰንጋተራ፣

ሜክሲኮ፣ ጎተራ፣ አራት ኪሎ፣መገናኛ፣ ቦሌ፣ መስቀል ፍላወር፣ አካባቢ ሆኖ በዋና መንገድ ላይ የሚገኝ ወይም ለመሃል ከተማ ቅርብ የሆነ፣

5. የግንባታ ቦታው ህጋዊነት፡ የይዞታ ባለቤትነት ካርታ ያለው፣ የፀደቀ አርክቴክተራል፣ ስትራክታራል፣ኤሌክትሪካል፣ ሳኒተሪ፣ ፕላን ያለው፣100% ላልተጠናቀቀ ህንፃ ከሆነ

የታደሰ የግንባታ ፍቃድ ያለው፣6. ሕንፃው በባንክ/ በአበዳሪ ድርጅቶች በብድር የተያዘ ከሆነ ዝርዝር የውል ሰነድ እና

ቀሪ ክፍያውን የሚገልፅ ህጋዊ ሰነድ ማቅረብ የሚችል፣7. የህንፃው ቦታው በሊዝ የተወሰደ ከሆነ የሊዝ የውል ሰነድ እና ቀሪ ክፍያውን

የሚገልፅ ህጋዊ ሰነድ ማቅረብ የሚችል፣8. የሚፈለግበትን የዘመኑን ግብር የከፈሉ ወይም፣ የታክስ ክሊራንስ የሚያቀርቡ፣

የፍርድ ቤት ጥያቄ ክርክር የሌለበት፣ቤቱን በባለሞያ ስትራክቸራል እንዲሁም ቴክኒካላዊ ይዘቱ ለማስመርመር ፈቃደኛ የሆኑ፣

9. መጫረት የሚችሉት የህንፃ ባለቤቶች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ይሆናሉ፣10.ተጫራቾች የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ባንቢስ

አካባቢ ዝቋላ ኮምፕሌክስ ህንፃ 2ኛ ፎቅ በሚገኘው የድርጅቱ ቢሮ በመምጣት መውሰድ ይችላሉ::

11.ተጫራቾች የሚሸጡትን የሕንፃ አይነት እና ዋጋ በዝርዝር በታሸገ ኢንቨሎፕ የጨረታ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 ቀን ባለው ጊዜ ውስጥ ዘወትር በስራ ሰዓት በመስሪያ ቤቱ ለዚህ በተዘጋጀ ቦታ ማስገባት አለባቸው፣

12.የጨረታ ማስከበሪያ ብር 30,000.00 (ብር ሰላሳ ሺ ብር ብቻ)::13.ጨረታው ሰኞ ታሕሳስ 25/2008 ዓ.ምቀን በ6፡00 ሰዐት ተዘግቶ በዚያው እለት

ከቀኑ በ8፡00 ሰዓት ጨረታው በገባበት ቦታ ይከፍታል:: በዚህ ወቅት ተጫራቾች ውይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ መገኘት ይችላሉ::

14.ድርጅቱ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

ለተጨማሪ መረጃ በስልክ ቁጥር 011 557 0565/66/67/71/72፣ ወይም ከአብዬት አደባባይ ወደ ኡራኤል በሚወስደው መንገድ ኖክ ፊት ለፊ ትዝቋላ ኮምፕሌክስ ላይ 2ኛ ፎቅ በድርጅቱ ቢሮ በመቅረብ መጠየቅ ይቻላል::

የህንፃ ግዢ የጨረታ ማስታወቂያ ጆሽዋ ሁለገብ ኃላፊነቱ የተወሰነ የህብረት ስራ ማህበር

ፍ ሬ ከ ና ፍ ር

በሻሂዳ ሁሴን

በሰላሳዎቹ መጀመሪያ የምትገኝ ነች:: ተወልዳ ያደገችው አዲስ አበባ ነው:: ከችግረኛ ቤተሰብ የተገኘችው ሒሩት አሳምነው (ስሟ ተቀይሯል) እንደ ዕድሜ እኩዮቿ ልጅነቷ የጨዋታና የቡረቃ አልነበረም:: የቤተሰቧ ኑሮ በእንክብካቤ እንዳታድግ፤ ከልጆች ተቀላቅላ እንዳትጫወት አደረገ:: ዕድሜዋ ከፍ እያለ ሲሄድ የተለያዩ ችግሮችን ታስተናግድ ጀመር:: ብዙ ጊዜ የተለያዩ ፆታዊ ትንኮሳዎች ይደርሱባታል:: ይሁን እንጂ የሚከታተላት ባለመኖሩ ከሚደርስባት ነገር የሚታደጋት አልተገኘም:: በአንድ ወቅትም ተደፈረች:: ቤተሰቦቿ ግን መደፈሯን ያወቁት ሆዷ ሲገፋ ነበር:: በወቅቱ ሁኔታውን አሜን ብሎ ከመቀበል ባለፈም ምንም ለማድረግ አለመቻላቸውን የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባት እናቷን ሕይወት የ14 ዓመት ልጇ ትተርካለች::

ብዙዎች ‹‹ሴት ልጅ እናት፣ እህት፣ ሚስት ናት›› በሚለው ይስማማሉ:: ሴት ልጆች ላይ የሚፈጸመው ጥቃቶች እንዲሁም የማኅበረሰቡ ምላሽ ሲታይ ግን ይህ ምን ያህል ከአባባል የዘለለ ነው? ያሰኛል:: በሴቶች ላይ የሚደርስ ጥቃትን ከሚያወግዙ መልዕክቶች መለቀቅ ባለፈም የፆታ እኩልነት በሥርዓተ ትምህርት እንዲገባ ተደርጓል:: በተለያዩ ዘጋቢ ፊልሞች፣ ቴአትሮች፣ የቴሌቪዥን ድራማዎች ስለሴቶች እኩልነት ብዙ ይባላል የተወሰነ ለውጥም ለማምጣት ተሞክሯል::

በዚህም በማኅበረሰቡ እንደ ባህል ይቆጠሩ የነበሩ ጠለፋና የሴት ልጅ ግርዛት ላይ ብዙ መሥራት ቢቻልም በተለያዩ መልኩ የሚፈጸሙ ፆታዊ ጥቃቶች አሁንም በስፋት ይስተዋላሉ:: ለዚህም በቅርቡ በደረሰባት የአስገድዶ መድፈር ጥቃት ሕይወቷ ያለፈው ሐና ላላንጎን ማንሳት ይቻላል:: በየጊዜው የሚሰሙ የአስገድዶ መደፈር ዜናዎች እንደ ሒሩት ባሉ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ባለባቸው ሴቶች ላይ እንደሚያይል ነገር ግን ተሸፋፍኖ በዝምታ እንደሚታለፍ በተደጋጋሚ ይገልጻል::

‹‹ብዙዎች በተለያዩ ጥቅማ ጥቅም ሊያታልሉን ይሞክራሉ:: መሰል አጋጣሚዎች በብዛት ስለሚገጥመን አይሆንም እንላለን:: በዚህም ለእኛ የተለየ ውለታ መዋል እንደሆነና ሌላ ሰው ዞር ብሎ እንደማያየን በንቀት የሚናገሩን ብዙዎች ናቸው፤›› የምትለው ወ/ሮ ብዙዬ አስማማው የእግር ጉዳት አለባት:: የ30 ዓመቷ ወይዘሮ ብዙዬ ትውልዷ በሰሜን ወሎ ሲሆን አዲስ አበባ ከመጣች ዓመታት ተቆጥረዋል:: ከአካል ጉዳት

ዝም ያሉ አንደበቶች

ጋር የተወለደችው ብዙዬ በቤተሰቡ ዘንድ እንደ ክፉ ዕድል ትቆጠር ነበር::

እንደ እሷ ገለጻ የቤተሰብ ፍቅር ብርቋ ነበር:: ያፍሩባታልም:: አካል ጉዳተኛ መሆኗን እንደ እግዜር ቁጣ በመቁጠር ከማጀት ወጥታ ከእኩዮቿ ጋር እንድትቀላቀል አይፈቅዱም:: ‹‹በድብቅ መያዝ ነው የሚፈልጉት›› ስትል ዕድሜዋ ለትምህርት ቢደርስም የቤት ውስጥ ሥራ ከመሥራት ባለፈ ትምህርት ቤት እንዳልሄደች ትናገራለች:: የነበረችበት ሁኔታ በእጅጉ ቢከብዳት የትውልድ ቀዬዋን ጥላ ከ20 ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ መጣች::

በአዲስ አበባ የተሻለ ሕይወት እንደሚገጥማት አስባ ነበር:: ይሁን እንጂ ከበፊቱ የከፋ ችግር ይገጥማት ጀመር:: በመጀመሪያ ያገኘችው ሥራ ሰው ቤት ተቀጥሮ መሥራት ነበር:: በዚህም ብዙ ፈተና ከፊቷ ይጋረጥ ጀመረ:: ከነበረው የሥራ ጫና ባሻገር ድብደባና ተግሳጽ ያማርራት ነበር:: ቤት ቀይራ ለመሥራት ብትፈልግም አሠሪዎቹ ከቤት እንድትወጣ አይፈቅዱላትም:: እዚያው ከመሥራት ውጪ ሌላ አማራጭ ጠፋ:: ከዚህ ባሻገርም በሥራዋ የሚታሰብላት ወርሀዊ ክፍያ አልነበረም::

ለዘጠኝ ዓመታት ያህል በዚህ መልኩ ከሠራች በኋላ ሌላ ቤት የምትቀጠርበት አጋጣሚ አገኘች:: በወር 100 ብር እየተከፈላት ትሠራም ጀመር:: በዚህ መልኩ ጥቂት ከሠራች በኋላ በጥቃቅንና አነስተኛ በመደራጀት የቆዳ ውጤቶችን በማቅረብ ላይ ትገኛለች::

ከዚያ በፊት የተለያዩ ፆታዊ ትንኮሳዎች ይደርሱባት እንደነበር ትናገራለች:: ‹‹የአሠሪዎቼ ባለቤትና ልጆች ሊደፍሩኝ ይሞክራሉ:: ሮጬ ማምለጥ ቢያቅተኝ የወር አበባ ላይ እንደሆንኩ ዋሽቼ አመልጥ ነበር፤›› ስትል ሰው ቤት በሠራችባቸው ጊዜ ያጋጥማት የነበረውን የመደፈር ሙከራ ታስታውሳለች:: ከዚህ ባሻገርም በተከራዮችና በጎረቤቶች የመድፈር ሙከራ ይደርስባት ነበር:: በአንድ ወቅት የገጠማትንም እንዲህ ትናገራለች:: ‹‹አሠሪዎቼ ለአንድ ጉዳይ ወጣ ብለዋል:: ግቢውም ጭር ብሎ ነበር:: ይህንን ከርቀት ሲያስተውል የነበረ ጎረቤት የሚኖር አንድ ወጣት ድንገት ያዘኝ:: ብጮህም የሚደርስልኝ አልነበረም:: አለቀልኝ ያልኩበት አጋጣሚ ነበር:: ነገር ግን በከባድ ልመናና ለቅሶ ሐሳቡን አስቀየርኩት::››

የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ ድሪባ ኩማ፣ አዲስ አበባን በዙሪያዋ ካሉ የኦሮሚያ ክልል ከተሞች ጋር በጋራ ማስተር ፕላን ለማስተሳሰር የተዘጋጀውን ዕቅድ በመቃወም በተለያዩ ስፍራዎች የተፈጠረውን ሁኔታ አስመልክቶ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት የተናገሩት:: አዲስ አበባን በዙሪያዋ ካሉ የኦሮሚያ ልዩ ዞን ከተሞች ጋር ለማስተሳሰር ዕቅዱ የተወጠነው በ2006 ዓ.ም. ሲሆን፣ በወቅቱ ተቃውሞ አስከትሎ ነበር:: ዳግም አገርሽቶ ከኅዳር 10 ቀን 2008 ዓ.ም. ጀምሮ የኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች በተቃውሞ እየተናጡ ነው:: በተቃውሞ ሠልፉም በሰዎች ሕይወት፣ አካልና ንብረት ላይ ጉዳት እንዲደርስ ምክንያት ሆኗል:: የማስተር ፕላኑን ጠቀሜታ በግልጽ ለማስረዳት ውስንነት እንደነበረ ያመለከቱት የክልሉ ፕሬዚደንት አቶ ሙክታር ከድር፣ በማስተር ፕላኑ ላይ ከሕዝብ ጋር መግባባት ካልደረሰ በቀር እንደማይተገበር ቃል ገብተዋል::

‹‹በምንም መልኩ ሕዝብ ያላመነበትንና ያልተቀበለውን ጉዳይ

ለመተግበር አይሞከርም››

ወደ ገጽ 34 ዞሯል

Page 32: Reporter issue-1631

ገጽ 32|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

•Addis Ababa University is seeking to fill the following vacant position. Hence, interested and qualified candidates are invited to apply within 10 working days in person to the Department of Political Science and international Relations, College of Social Science Main Campus, NCR Building, or P.O. Box: 1176.

•Applicants should attach their curriculum vitae, copies of degree or diploma, and other relevant documents to their application letter.

•Salaries will be according to the university scale for the position, and other requirements consistent with the Senate Legisla-tion.

•Women are encouraged to apply for the position.

For More information:- Tel: 011-8-29-97-95 Website: www.aau.edu.et

No. Position Qualification Required Number

Work Experience Place of Work

1 Assistant Professor

•PhD in Political Science with specialization in For-eign policy, Diplomacy and Conflict Studies focusing on Ethiopia and the horn of Africa

1 • Over 5 years of graduate and un-der and undergraduate teaching and research

• A minimum of 3 to 4 articles in scientific journals or edited and peer reviewed book chapters and conference proceedings

• Knowledge and experience in the working of Ethiopian higher education institutions

Department of Political Science and international Relations, College of Social Sciences, Addis Ababa University

Addis Ababa University

VACANCY ANNOUNCEMENT

ለራሳችን ኢንዱስትሪዎች ብቻ ሳይሆን፣ ለጎረቤት አገሮች ጭምር ታላቅ የምሥራች ነው። እናም ይኼ ታላቅ ፕሮጀክት ከኤሌክትሪክ ኃይልም በላይ ኢትዮጵያውያን የራሴ ብለው እየገነቡት ያለና ድህነትን ከበድ ባለ ኃይል የሚጥል ነው። ከዚህም በላይ ኢትዮጵያውያንን ያስተሳሰረና ብሔራዊ መግባባትን ማምጣት የቻለ ፕሮጀክት ነው። ይኼ አገርን ለማሳደግ ከሚያስፈልጉ ግብዓቶች አንዱ ነውና እንጠቀምበት::

3. የኢትዮጵያ ታሪክ

ሌላው መልካም አጋጣሚ የአገራችን ታሪክ ሊሆን ይችላል። ምንም እንኳን በአንድ ወቅት የረሃብና የድርቅ ተምሳሌት የሆንን ዜጎች ብንሆንም በርካታ አኩሪ ታሪኮች ያሉን መሆናችን እሙን ነው። የራሳችን የቀን መቁጠሪያ፣ በወራሪዎች ያልተንበረከክን፣ ለሰላም ዘብ የምንቆም መሆናችን ኮሪያ፣ ሶማሊያ፣ ኮንጎ፣ ላይቤሪያ፣ ሩዋንዳ፣ ብሩንዲ፣ ደቡብ ሱዳን ድረስ እየሄድን በተለያዩ ጊዜያት አስመስክረናል። ስለዚህ ይኼ ታላቅ አጋጣሚ ነውና በሚገባ እንጠቀምበት። መልካም አጋጣሚዎች በርካታ ቢሆኑም እነዚህን ለአብነት መጠቀምን መርጫለሁ።

እነዚህ መልካም አጋጣሚዎች ለእርስዎና ለኢትዮጵያ ታላቅ ናቸውና በግለሰብ ደረጃ እርስዎ እነዚህን መልካም አጋጣሚዎች በመምራትና በማስተባበር ይህችን አገር ከድህነት እንዲያላቅቁ እማፀናለሁ።

አስቻጋሪ ሁኔታዎች

እንኳንስ እንደኛ ላለ ታዳጊ አገር ይቅርና ለኃያላኖቹም ቢሆን በርካታ አስቸጋሪ ሁኔታዎች አሉ። በመሆኑም እነዚህ አስቸጋሪ ሁኔታዎች ከካቢኔዎትና ከሕዝቡ ጋር በመሆን ማሸነፍና ወደ መልካም አጋጣሚዎች መውሰድ ይቻላል።

ሙስናና ኪራይ ሰብሳቢነት

በሁሉም አገሮች ሙስና እንዳለ መረጃዎች ይጠቁማሉ። እንዲያውም በጣም ሥራ ላይ ያለችውና ራሷን በሥራ አንቱ ያስባለችው

ይድረስ ለጠቅላይ...ከገጽ 15 የዞረ

ከጫማ ሶል መብላት ወደ ዓለም ቁጥር ሁለት ግዙፍ የኢኮኖሚ ባለቤት የተመነደገችው ቻይና እንኳን፣ ሙስና ቁጥር አንድ እንቅፋቷ መሆኑን በመገንዘቧ የሙስና ፍርድ ቤት አቋቁማለች መባሉን ሰምቻለሁ። እናም የኢትዮጵያ ችግር ትልቁ ሙስና ይመስለኛል። ኢኮኖሚው የሚያመነጨውን ብዙውን እየወሰደ ነውና ሃይ ሊባል ይገባዋል።

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር

እርስዎ ሙስናንና ኪራይ ሰብሳቢነትን በተመለከተ ካስተላለፉት ምርጥና የእልህ ንግግር በኋላ ብዙ ሰዎች በእርስዎና በመንግሥትዎ ላይ ዕምነት ማሳደራቸውን ጨምረዋል። በመሆኑም የሙስና ጉዳይ ከበድ ያለ ነውና ከንግግርም ያለፈ የማስፈጸም ሥራ ያስፈልጋል። በመሆኑም እርስዎን ጨምሮ የአስፈጻሚ አካላትን ቁርጠኝነት ይጠይቃል።

እርስዎ ኢትዮጵያን ማገልገል የጀመሩት ከአርባ ምንጭ ዩኒቨርሲቲ ጀምሮ ቢሆንም፣ የአገሪቷ መሪ ከሆኑ ደግሞ አሁን አራተኛ ዓመትዎ ነው። በመጀመርያ ደረጃ የዚህች ታላቅ አገር መሪ በመሆንዎ ኩራት ሊሰማዎት ይገባል። ከዚህ በላይ ግን ትልቅ ኃላፊነት አለብዎት። አውቃለሁ ብቻዎትን ምንም ሊያደርጉ አይችሉም:: ከሕዝብና ከመንግሥት ጋር ቢሆንም ግን ቁርጠኝነት የግድ ይላል።

ዋናው ነገር እርስዎ እንዳሉት ንግግር ብቻ ሳይሆን ወደ ተግባር መምጣት ነው። ተግባር ሲባል ደግሞ ሙሰኞች ላይ ተገቢውን ማስረጃ በማቅረብ ወደ ፍርድ እንዲሄዱና ለሌሎች ማስተማሪያ እንዲሆኑ ማድረግ:: አሁን እየተስፋፋ የመጣውን ችግር በከፊልም ቢሆን ማስቆምና የመሳሰሉትን መፈጸም የግድ ይላል። ይኼ ካልሆነ ግን ሌት ተቀን እየተጋ ያለው ሕዝብ የሚከፍለው ግብር የግለሰቦች መንደላቀቂያ ይሆንና ሕዝቡ ተስፋ ቢስ ይሆናል። ሕዝብ ተስፋ ከቆረጠ ሊሆን የሚችለውን ነገር ለመገመት ሊቅ መሆንን አይጠይቅም። በመሆኑም ሙስናንም መዋጋት ካላይ ይጀምራልና ከቅጣት እስክ አመለካከት ቀረፃ የግድ በተግባር መዋል አለባቸው። ሕዝብ ውስጥ ያለ አንድ አመለካከት አለ:: ይኼንን አመለካከት ከማኅበራዊ ድረ ገጾች ለማየት ችያለሁ። ሙስናን መዋጋት ከላይ ነው መጀመር ያለበት የሚል።

ክቡር ጠቅላይ ሚኒስትር

ቁርጠኛ አመራርና አገር ወዳድ አመራር አገርን ከሌብነት ያድናል፣ ታሪክም ይሠራል:: ንጉሥ ላሊበላ፣ አፄ ፋሲለደስ፣ ንጉሥ ኢዛና፣ ወዘተ እነዚህ ኢትዮጵያን ባስተዳደሩባቸው ጊዜያት በስማቸው ባከናወኑዋቸው ሥራዎች ዛሬም ከእኛ አልፎ በዩኔስኮ የተመዘገቡ ቅርሶችን ማነፅ ችለዋል። እርስዎ ደግሞ ዓባይን በመገደብ ድህነትን በድል የረታች አገር መሪ ተብለው ታሪክ የሚዘክርዎ መሪ ለመባል የሚቀርዎ ብዙ ነገር ቢኖርም፣ እንደሚያሳኩት የሚጠቁሙ በርካታ አመላካቾች አሉ። ለአብነትም ሕዝቡ ለውጥ ፈላጊ መሆኑ፣ እርስዎ ሙስናንና ኪራይ ሰብሳቢነትን ለመታገል እያሳዩ ያሉት ቁርጠኝነትና የመሳሰሉት ስኬትን እንደሚጠሩልዎ ግልጽ ነው።

በመሆኑም እርስዎ እየወሰዱት ያለውን እቋም በማጠናከር ተግባሩን እንጀምር:: አገራችን በጣም ሥራ ላይ ስለሆነች ይኼንን ሥራ ደግሞ በሕዝብ ተሳትፎና መልካም አስተዳደርን በማስፈን ልናግዘውና ልንመራው ይገባል። እርስዎ ቢሮዎን ክፍት በማድረግ ከሕዝብ ጎን ይቁሙ። ምክንያቱም ስንትና ስንት ሚሊዮን ሕዝብ በየቀኑ በኪራይ ሰብሳቢዎች እየተማረረ ነው። ይኼንን ሕዝብ መታደግ በራሱ ከዜግነት ግዴታም አልፎ በፈጣሪ ዘንድም መልካም ነው በሁሉም ዕምነቶች። እናም የሕዝቡ የኑሮ መሻሻል በዋናነት በእርስዎ ላይ ያለ ነው። አሁን አገራችን እያደገች ቢሆንም በርካታ ችግሮች አሉብን። አሁን የተከሰተብን የድርቅ ችግርን ጨምሮ ሕዝቡ ጠዋትና ማታ በትራንስፖርት ችግር፣ በኑሮ ውድነት፣ በኪራይ ሰብሳቢዎች፣ በመልካም አስተዳደር ችግር ምሬት ላይ ነው:: እናም ምንም እንኳን በርካታ ሥራዎች ቢኖሩም፣ በሚቻለዎት መጠን ይኼንን ታታሪና አገር ወዳድ ሕዝብ ይታደጉት። የአመራር ቁርጠኝነት ሁሉንም ነገር ማድረግ ይችላል። ድህነት እንዳይናድና ከሕዝብ ይልቅ የግለሰቦችን ዕድገት ብቻ የሚያስቀድሙ ሃይ ሊባሉ ይገባል። ኪራይ ሰብሳቢ ባለሀብቶችና ባለሥልጣናት ልማታዊ መስመሩን እስካልተከተሉ ድረስ እኛም ዝም ልንላቸው አይገባም። ይልቁንስ ተባብረን ማጥፋት አለብን። እኔ ሙስናን መቀነስ የሚለውን ስትራቴጂንም እቃወማለሁ። ሙስናን መቀነስ ካልን አሁንም መንግሥት እያለ ሙስናን ፈቀድን ማለት ነው:: ያ ማለት ደግሞ እስኪያዙ ይሥሩ እንደማለት ነው። ስለዚህ ሙስናን ማድረቅና ማጥፋት የነገና የከነገ ወዲያ ሥራ ሳይሆን የዛሬና የዛሬ ብቻ ነው። የአገር ሀብት

ከተዘረፈ በኋላ መጮህ የለብንም እላለሁ።

መገናኛ ብዙኃንን በተመለከተ

መገናኛ ብዙኃን ለአንድ አገር ዕድገትና ውድቀት የሚያበረክቱትን አስተዋፅኦ መጥቀስ የዋህነት ነው:: በጣም ስለሚታወቅ ማለት ነው። እናም የአገራችን መገናኛ ብዙኃን ከጥገኝነት ተላቀው ሚዛናዊ ዘገባዎችን ይዘግቡ ዘንድ የእርስዎ ሚና ከፍተኛ መሆን አለበት። በተለይ ዘንድሮ የምርመራ ጋዜጠኝነትን በሚመለከት ያሳዩት ቁርጠኝነት ወሳኝ ነው። ይኼ ግን በተግባር ቢታይ መልካም ነው እላለሁ። መገናኛ ብዙኃን እንዲጠናከሩና ሥልጠናዎችን በአገርም በዓለም አቀፍም ደረጃ እንዲወስዱ ማድረግም የእርስዎና የመንግሥትዎ ድጋፍ ወሳኝ ነው። ሰሞኑን የሪፖርተር ጋዜጣ ዋና አዘጋጆች በጽሕፈት ቤትዎ በመገኘት ያደረጉት ቃለ ምልልስ በጣም ጥሩ ነበር:: ይኼ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት። የግል መገናኛ ብዙኃንም ቢሆኑ እንዲጠናከሩ ማድረግ ለነገ የማይባል ሥራ ነው። ስህተት ሲሠሩ ስህተትን ማሳየትና እንዲታረሙ ማድረግ ሳይንሳዊ ሥራዎችንና ሚዛናዊ ዘገባዎችን እንዲዘግቡ ያስችላቸዋል። መንግሥት ከማንም በላይ ሆደ ሰፊ (ቻይ) መሆን ይኖርበታል። ይኼ የሚሆነው ግን ሕግን ባለ ማክበር አይደለም። ጋዜጠኞች እንዳይሸማቀቁና በሥራቸው ምክንያት ማኅበራዊ ኑሯቸው እንዳይስተጓጎል መንግሥት ትልቅ ሥራ ይጠብቀዋል። በአጠቃላይ የጋዜጠኝነትና የኮሙዩኒኬሽን ሥራዎችን መደገፍ አለበት። የኮሙዩኒኬሽን ሥራ በዋናነት ብሔራዊ መግባባትን ላመምጣትና ገጽታን ለመገንባት እንደታሰበው ሁሉ፣ ጋዜጠኝነትም የዕድገታችን አብሳሪ፣ የሙስና አጋላጭ በመሆን ዜጎች የተሻለች አገርን እንዲመኙና እንዲፈጥሩ ያደርግ ዘንድ መንግሥት ትልቅ አስተዋፅኦ አለው። መረጃን የሚደብቁ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎችንም ጭምር ሥልጠና (የኮሙዩኒኬሽን) እንዲያገኙ ማድረግ ጥሩ ሳይሆን አይቀርም።

የተሻለች ኢትዮጵያን በቅርብ ዕውን እናድርግ

አመሰግናለሁ።

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን፣ ጸሐፊውን

በኢሜይል አድራሻቸው[email protected] ማግኘት ይቻላል::

ማስታ

ወቂያ

Page 33: Reporter issue-1631

|ገጽ 33

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊና ፖለቲካዊ መብቶች በማስከበር ረገድ ያላቸውን ፍላጐት፣ አቅምና ተግባራዊ ምላሽ የሚመለከት ነው:: በተለይም የሰብዓዊ መብትና የዴሞክራሲ ጉዳዮች ቁልፍ የመልካም አስተዳደር መገለጫዎች ሆነው እያሉ፣ በኢሕአዴግ ዘንድ ግን በጨረፍታም እንዲነሱ የሚፈለጉ ርዕሰ ጉዳዮች አልሆኑም:: ይህ ቁንፅል አተረጓጎም ኢሕአዴግ የቱንም ያህል ተደጋጋሚ የተሃድሶ ዘመቻ ቢያካሂድም ችግሩን በዘላቂነት እንዳይፈታ ካደረጉት ምክንያቶች አንዱ ነው::

ምክንያቱም ሰብዓዊ መብት ባልተከበረበትና ዴሞክራሲያዊ ሥርዓት በሌለበት ሁኔታ “መልካም” ሊባል የሚችል አስተዳደር አይኖርም:: በሌላ አነጋገር ሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች በተከበሩበት አንድ አገርም ጐልቶ የሚታይና በእኛ አገር በሚታየው መጠን ሕዝብን ሊያማርር የሚችል የመልካም አስተዳደር ዕጦት ሊኖር አይችልም:: በእርግጥ ኢሕአዴግ በዚህ ረገድ የጠራ አመለካከት ቢኖረው ኖሮ “ይኼ ሁሉ የመልካም አስተዳደር ዕጦት ባለበትና ሕዝብ በተማረረበት አገር ያለፈውን ምርጫ እንዴት መቶ በመቶ ላሸንፍ ቻልኩ?” ብሎ ራሱን በጠየቀና የችግሩን ምንጭ ከሥር መሠረቱ ለመረዳት በሞከረ ነበር:: ምክንያቱም ከፍ ሲል ለመግለጽ እንደሞከርኩት የአንድ መንግሥት ድክመትም ሆነ ሥርዓት አልበኛነት ዋና መገለጫ የመልካም አስተዳደር ዕጦት ስለሆነ፣ በአገራችን ለተከሰተው የመልካም አስተዳደር ችግር ቀዳሚ ተጠያቂ መሆን የሚገባው ኢሕአዴግ አንድን ምርጫ መቶ በመቶ ይቅርና 50 በመቶ የማሸነፍ ዕድል ባልነበረው ነበር::

ይኼ የሆነው ኢሕአዴግ መቶ በመቶ ለመመረጥ በሚያስችል መጠን በሕዝብ የሚፈቀር መንግሥት ሆኖ ሳይሆን፣ የአገራችን ምርጫ ራሱ በመልካም አስተዳደር ችግሮች የተተበተበ በመሆኑ ነው:: ምክንያቱም ቢሮክራሲው ውስጥ ተሰግስገው ሕዝብን በደጅ ጥናትና በሙስና ሲያማርሩት የሚውሉት ካድሬዎች ናቸው በተመሳሳይ ሁኔታ በምርጫ ወቅት ተቃዋሚ ፓርቲዎችንና መራጩን ሕዝብ በተለያዩ የአፈና ሥልቶች ሲያሳድዱ የሚውሉት::

በመንግሥት ትዕዛዝም ይሁን በራሱ ተነሳሽነት በምርጫ ወቅት በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በመራጩ ሕዝብ ላይ የተለያዩ ተፅኖዎችን በማሳደር የፖለቲካ ሙስና ሲፈጽሙ ዝም የተባሉ ‘ምናልባትም አበጀህ የተባሉ’ ካድሬዎች፣ በተመሳሳይ ሁኔታ በሕዝብ ላይ የኢኮኖሚ ሙስና ለመፈጸም መሞከራቸው አይቀሬ ነው:: መንግሥት የሥልጣን ዘመኑን ለማራዘም ሲል የፖለቲካ ሙስና እንዲፈጽሙ የተጠቀመባቸው ካድሬዎች እነሱ በተራቸው የኑሮ ህልውናቸውን ለመጠበቅ ሲሉ የኢኮኖሚ ሙስና ቢፈጽሙ ምን ሊያስደንቅ ይችላል? ራሱ በፖለቲካ ሙስና ውስጥ የተዘፈቀ አንድ መንግሥት ካድሬዎቹ የኢኮኖሚ ሙስና እንዳይፈጽሙ የመከላከል የሞራል ብቃትስ ይኖረዋል? ምንጊዜም በአንድ ሥርዓት ውስጥ የፖለቲካና የኢኮኖሚ ሙስና እርስ በራስ ተመጋጋቢ ክስተቶች ናቸው:: ስለዚህ ኢሕአዴግ የመልካም አስተዳደርን ችግር ከልቡ መፍታት ከፈለገ፣ የችግሮችን ምንጭም ሆነ የመፍትሔውን አቅጣጫ ከአገራችን የሰብዓዊ መብትና የዴሞክራሲ ሆኔታ ጋር አያይዞ ሊፈትሽ ይገባዋል:: ከሰብዓዊና ከዴሞክራሲያዊ መብቶች ጥሰት ጋር የተያያዙ የፖለቲካ ሙስናዎች ተገቢውን ትኩረት ባላገኙበት ሁኔታ፣ ከኢኮኖሚውና ከቢሮክራሲ ውጣ ውረድ ጋር የተያያዙ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን በዘላቂነት መፍታት አይቻልም:: ለዚህም ነው የወቅቱ የኢሕአዴግ የመልካም አስተዳደር ዘመቻ ከጅምሩ ተኮላሽቷል ለማለት የምደፍረው::

ስለኢሕአዴግ ቁንፅል የመልካም አስተዳደር አተረጓጎም ይኼንን ያህል ካልኩ፣ የመልካም አስተዳደር ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት መሠረታዊ ጥያቄ ነው ላልኩትና “ለምድነው በመልካም አስተዳደር ረገድ ሥርዓቱ በዚህ ዓይነት ስፋትና ጥልቀት ችግር ውስጥ የገባው?” በሚለው ጥያቄ ዙሪያ ያለኝን የግል አመለካከት ለመግለጽ ልሞክር::

በእኔ አመለካከት ለአገራችን የመልካም አስተዳደር ችግር የሚከተሉት ስድስት ነጥቦች በዋና ምክንያትነት ሊጠቀሱ ይችላሉ:: እነሱም፣

1. በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች የሚሾሙት ብቻ ሳይሆን የሚቀጠሩት ቋሚ ሠራተኞች የሚቀጠሩበት ዋና መሥፈርት የፓርቲ አባልነት ወይም ደጋፊነት መሆኑ፣

2. የመንግሥትና የፓርቲ (ኢሕአዴግ) መዋቅሮች የተደበላለቁበት ሁኔታ መኖሩ፣

3. የዴሞክራሲ፣ የሰብዓዊ መብት ተቋማትና መገናኛ ብዙኃን ነፃና ገለልተኛ አለመሆናቸው፣

4. ለመንግሥት ሠራተኞች የሚከፈለው

ደመወዝና አበል ከወቅቱ የኑሮ ውድነት ጋር የሚመጣጠን አለመሆኑ፣

5. የሕዝብ የተዛባ አስተሳሰብና ባህል መኖር፣

6. ሕዝብ አቅመ ቢስ (አቅም የለሽ) እንዲሆን መደረጉ ናቸው፣

ከላይ ከተራ ቁጥር አንድ እስከ ተራ ቁጥር ሦስት የተዘረዘሩት ጉዳዮች እርስ በርስ የተሳሰሩና ተለያይተው መታየት የማይችሉ ናቸው:: ሦስቱም ችግሮች መንግሥት ከምንም ነገር በላይ ለፖለቲካ ሥልጣን የበላይነቱ ቀናዒ ከመሆኑ ጋር የተያያዙ ችግሮች ናቸው:: ኢሕአዴግ በሥልጣን ላይ የመቀጠሉን ጉዳይ የሞት የሽረት ጉዳይ አድርጐ ስለሚያየው ሁሉንም ነገር በቁጥጥር ሥር የማዋል አባዜ ተጠናውቶታል:: በተለይም በግራ ፖለቲካ አራማጅነት ያደገና በሽምቅ ተዋጊነት ሕይወት ውስጥ ያለፈ ድርጅት ከመሆኑ ጋር ተያይዞ፣ ከተቋማትም ጋር ሆነ ከሕዝብ ጋር ያለው ግንኙነት በጥርጣሬ፣ በስጋትና በፍርኃት የተሞላ ሆኗል:: በዚህ ምክንያት በድርጅታዊ አሠራር የራሱን ቁልፍ አባላት በአመራርነት በማስቀመጥ በአገሪቱ የሚገኙ ተቋማትን በበላይነት ተቆጣጥሮዋቸዋል::

አንድ ለአምስት በመባል የሚታዎቀውን የጥርነፋ አደረጃጀት ሥልት በመጠቀምም ከሁለተኛ ደረጃ ተማሪዎች ጀምሮ የአጠቃላዩን ሕዝብ የዕለት ተዕለት እንቅስቃሴ በቁጥጥር ሥር ለማዋል እየሞከረ ይገኛል:: ይኼንን በማድረግም በአጋጣሚና በአስገዳጅ ሁኔታ ሳይሆን፣ ሆን ብሎ በማቀድ የመንግሥትንና የኢሕአዴግን መዋቅር አንድና አንድ በማድረግ በመንግሥት መዋቅር ውስጥ የእርስ በእርስ ቁጥጥርና ክትትል (Check and balance) ሥርዓት ፈጽሞ እንዳይኖር አድርጓል:: እንግዲህ በመንግሥት የተለያዩ መዋቅሮች መካከል የቁጥጥርና የክትትል ሥርዓት እንዳይኖር በተደረገበት ሁኔታ ነው ኢሕአዴግ የመልካም አስተዳደር ችግርን ለመዋጋት ቆርጬ ተነስቻለሁ የሚለን:: በተለያዩ የመንግሥት መዋቅሮች መካከል የቁጥጥርና የክትትል ሥርዓት እንዲኖር የሚደረገው ለሌላ ጉዳይ ሳይሆን፣ የመንግሥት ባለሥልጣናትና ሠራተኞች ያላግባብ እንዳይባልጉና መልካም አስተዳደር ጠፍቶ በሕዝብ ላይ በደል እንዳይደርስ ዋስትና ለመስጠት ነው::

ታዲያ እንዲህ ዓይነት ሥርዓት ሆን ተብሎ እንዳይኖር በተደረገበት ሁኔታ፣ የመልካም አስተዳደር ችግር እንዴት ተደርጐ ሊፈታ ይችላል? ስለዚህ ኢሕአዴግ በመልካም አስተዳደር ችግር ላይ ዘመቻ ሲጀምር ጦርነቱ የሚካሄደው በማንም ውጫዊ ወይም ባዕድ አካል ላይ ሳይሆን፣ በሌሎች ላይ አፈና እየፈጸሙ ሥልጣኔን ከጥቃት ይከላከሉልኛል ብሎ ራሱ ካማቸው የራሱ መዋቅሮችና ካድሬዎች ላይ ነው:: ይኼ ደግሞ ቀላል ውሳኔ አይደለም:: እንዲህ ዓይነት ውሳኔ በካንሰር በሽታ የተለከፈን የራስን አካል ቆርጦ እንደመጣል ከባድ ውሳኔ ነው:: ይህም በመሆኑ ነው አያሌ የመዋቅር ማሻሻያ ዘመቻዎች ተሞክረው ሲከሽፉ የታየው::

ዞሮ ዞሮ በአሁኑ ወቅት ለኢሕአዴግ ከፊቱ የቀረቡለት የውሳኔ ምርጫዎች ሁለት

“ዘመቻ መልካም... ናቸው:: በካንሰር የተለከፉ አካላቱን ቆርጦ ጥሎ ህልውናውን ማራዘም፣ አሊያም በካንሰር ከተለከፋ አካላቱ ጋር አብሮ መኖርና የህልውናውን ዕድሜ ማሳጠር ነው:: በእርግጥ ተቆርጦ የሚጣለው አካል ከማይቆረጠው የገዘፈ ከሆነ የህልውናው አደጋ በዚህኛውም አማራጭ ሊከሰት ይችላል:: ይኼንን በመረዳትም ይመስላል በውይይቱ ወቅት አንዳንድ የመንግሥት ከፍተኛ ባለሥልጣናት የቀረበውን የጥናት ውጤት ለመቀበል ሲያንገራግሩ የታዩት:: አቶ መለስም በዚህ ዓይነቱ የሐሳብ አጣብቂኝ (Dillema) ውስጥ ስለነበሩ ይመስለኛል ጥቂት ግለሰቦችን መቀጣጫ ከማድረግ ባለፈ ችግሩን ሳይፈቱት ለሕልፈት የበቁት::

ዋና ምክንያት ነው ባይባልም በተራ ቁጥር አራት ላይ የተጠቀሰው የመንግሥት ሠራተኞች ደመወዝ ዝቅተኛነትም ለአገራችን የመልካም አስተዳደር ዕጦት አንድ ምክንያት ነው:: በአሁኑ ወቅት ሁሉም ባይሆኑም በርካታ ሰዎች በመንግሥት መሥሪያ ቤቶች ሥራ የሚቀጠሩት ሐዝብን የማገልገል ዓላማ ይዘው ሳይሆን ሌላ የኑሮ አማራጭ በማጣት ነው:: ብዙውን ጊዜ መንግሥታዊ ባልሆኑ ድርጅቶች ብቃትና ዕድሉ ያላቸው፣ ወይም የግል ሥራ ለመሥራት የሚያስችል ካፒታልና ዕውቀት ያላቸው ሰዎች የመንግሥት ሥራ የመቀጠር ፍላጐት የላቸውም:: እነዚህ በዕውቀትም ሆነ በካፒታል አቅማቸው ዝቅተኛ ደረጃ ያሉ ዜጐች የመንግሥት ተቀጣሪ የሚሆኑት፣ ለኑሮአቸው በቂ ደመወዝ እናገኛለን ብለው በማሰብ ሳይሆን ብዙውን ጊዜ በጉቦ ወይም በጉርሻ መልክ ተጨማሪ ጥቅም የሚያገኙበት ቀዳዳ እንደማይጠፋ በመተማመን ነው:: በተለይም ከምርጫ 97 በኋላ ኢሕአዴግ መለመልኩት እያለ የሚመፃደቅበት በሚሊየን የሚቆጠር አባልም ይኼንን ዓይነት የጥቅመኝነት አስተሳሰብ ይዞ የተቀላቀለ እንጂ፣ በኢሕአዴግ ፖሊሲ ዕምነት ያለው ወይም ሕዝብን የማገልገል ዓላማ ያለው ኃይል አይደለም:: ይኼ በተግባር የኢሕአዴግም ሆነ የሕዝብ ወገንተኝነት የሌለው፣ ነገር ግን በሠልፍ የኢሕዴግን የአባልነት መታወቂያ የወሰደ ጥቅመኛ (Opportunist) ኃይል ነው በየቢሮክራሲው ውስጥ ተሰግስጐ ሕዝብን እያማረረ የሚገኝው:: ኢሕአዴግ የፓርቲ መታወቂያ በመያዝና በእውነተኛ ዕምነት የፓርቲ አባል በመሆን መካከል ያለውን ልዩነት ተረድቶ የራሱን አሠራር እስካላስተካከለ ድረስ፣ የአገሪቱ ቢሮክራሲ መቼውንም ጊዜ ቢሆን ከሙስና የፀዳ ሊሆን አይችልም::

አሁን በአገራችን ከሚታየው የኑሮ ውድነት አንፃር ለአንድ መንግሥት ሠራተኛ (ምናልባትም ቤተሰብ ላለው) ከአንድ ሺሕ እስከ ሁለት ሺሕ ብር የወር ደመወዝ እየከፈሉ ሥራውን በአግባቡ እንዲሠራ መጠበቅ በቀጥታም ባይሆን በተዘዋዋሪ ጉቦ የመብላት ፈቃድ ከመስጠት የተለየ አይመስለኝም:: በእርግጥ የደመወዝ ማነስ ጉቦ ለመብላት በራሱ በቂ ምክንያት ላይሆን ይችላል:: ትንሽ ደመወዛቸውን እንደምንም አብቃቅተው በድህነት እየኖሩ ያለ ሙስና ጥሩ አገልግሎት ለሕዝብ የሚሰጡ አንዳንድ የመንግሥት ሠራተኞች የመኖራቸውን ያህል በቂ በሚባል ደመወዝና የገቢ ምንጭ እያላቸውም፣ ጉቦ ሲያባርሩ የሚውሉ የመንግሥት ሠራተኞች ብዙዎች ናቸው:: ከፍ ሲል በተራ ቁጥር አምስት የተጠቀሰው የሕዝብ የተዛባ አስተሳሰብና ባህል መኖርም ለመልካም አስተዳደር ዕጦት አንድ ምክንያት የሚሆነው ከዚሁ ጋር ተያይዞ ነው::

በመንግሥት ኃላፊነት የያዙትን የአገልግሎት ወንበር እንደ አንድ አትራፊ የንግድ ድርጅት በመቁጠር ጉቦ ካልበሉ በስተቀር፣ የዜጐችን ጉዳይ ላለመፈጸም የሚፈልጉ በርካታ የመንግሥት ሠራተኞች የመኖራቸውን ያህል መብታቸውን

በትክክለኛው መንገድ ለማስከበር ከመሞከር ይልቅ ማንም ገና ሳይጠይቃቸው ጉቦ ለመስጠት ተዘጋጅተው ወደ መንግሥት ቢሮ የሚሄዱ ዜጎች ቁጥርም ቀላል አይደለም:: ሙስና በአሁኑ ወቅት በአገራችን ወደዚህ የከፋ ደረጃ የደረሰው እንዲሁ ከመሬት ተነስቶ ሳይሆን፣ በቆየው ታሪካችንም ጉቦ የመቀበልና የመስጠት ባህላዊ እርሾ በውስጣችን ስለነበረ ጭምር ነው:: ለአገራችን መልካም አስተዳደር ችግር እየተባባሰ መምጣት ዋናው ተጠያቂ መንግሥታዊ ሥርዓቱ ቢሆንም፣ ትውልዱን በጥሩ ሥነ ምግባር ኮትኩተው የማሳደግ ኃላፊነት የሚጠበቅባቸው ወላጆች፣ መምህራን፣ ጋዜጠኞችና መንፈሳዊ አባቶች ኃላፊነታቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቸው ጭምር የተከሰተ ችግር ነው::

ከፍ ሲል ከተራ ቁጥር አንድ እስከ ተራ ቁጥር አምስት የተዘረዘሩት ነጥቦች ለመልካም አስተዳደር አለመኖር ዋና ዋና ምክናያቶች መሆናቸው እንደተጠበቀ ሆኖ፣ ከሁሉም በላይ ግን የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ታግለን ማሸነፍ እንዳንችል ያደረገን ዋና ምክንያት ሕዝቡ አቅም አልባ የመደረጉ ዕውነታ ነው:: ከማንም በላይ የመልካም አስተዳደር ችግሮችን ተዋግቶ ማሸነፍ ያለበት ሕዝቡ ሆኖ እያለ፣ ነገር ግን ሕዝቡ በቢሮክራሲው ወይም በሙሰኞች የተሸነፈ አቅመ ቢስ ሆኗል:: ዜጐች ጉዳያቸው በአግባቡ አልፈጸም ሲል፣ ወይም ማንኛውም ዓይነት በደል ሲደርስባቸው ለበላይ አካል አቤቱታ ወይም ክስ አቅርበው የሚያገኙት መፍትሔ እንደሌለ ስለሚያውቁ ችግሩ እንዲፈታ የሚታገሉ ሳይሆኑ፣ ራሳቸው የችግሩ አካል ሆነዋል:: ሕዝቡ በመንግሥት የመደመጥ መብት፣ ወይም በመንግሥት ላይ ተፅዕኖ የመፍጠር ጉልበት እስከሌለው ድረስ ለችግሩ ዘላቂ መፍትሔ ሊመጣ አይችልም:: አንድ ሕዝብ ተገቢውን ጉልበት አግኝቶ የለውጥ ኃይል ሊሆን የሚችለው ደግሞ፣ ከምንም በላይ ዴሞክራሲያዊና ሰብዓዊ መብቱ ተከብሮ እውነተኛ የፖለቲካ ሥልጣን ባለቤት ሊሆን ነው:: ሕዝቡ በተግባር የፖለቲካ ሥልጣን ባለቤት ሊሆን የሚችለውም ከአካባቢው አስተዳደሮች ጀምሮ እስከ ማዕከላዊው መንግሥት ድረስ ያሉ ባለሥልጣናትን በቀጥታ ምርጫ ወይም በውክልና የመምረጥና የመሻር እውነተኛ መብት ሲኖረው ብቻ ነው::

አሁን ባለው የአገራችን ተጨባጭ ሆኔታ ሕዝብ እንኳንስ የመንግሥት አለቃ ሆኖ የአገሩን ዕጣ ፋንታ ሊወስን ይቅርና ከዕለት ተዕለት ኑሮው ጋር የተያየያዙ ጥቃቅን አገልግሎቶችን እንኳን ማስፈጸም የማይችል አቅመ ቢስ ሆኗል:: ሕዝብ ሲናገር በማይደመጥበትና ሲቆጣ በማይፈራበት አገር የመልካም አስተዳደር ችግርን በዘላቂነት ለመፍታት ማሰብ ዘበት ነው፡

ስለዚህ ካለፋት ዘመቻዎች በተለየና በተሻለ ኢሕአዴግ የመልካም አስተዳደር ችግር ለመፍታት ከልብ ካሰበ፣ የሕዝቡን የሰብዓዊና የዴሞክራሲ መብት ጥያቄዎች በአግባቡ በመመለስ ራሱን ሳይሆን ሕዝቡን እውነተኛ የሥልጣን ባለቤት በማድረግ የመልካም አስተዳደርን ችግር ከምንጩ ለማድረቅ መወሰን አለበት:: ይኼ ውሳኔ የራስን አካል ቆርጦ እንደመጣል ከባድ ውሳኔ ቢሆንም፣ አማራጭ የሌለው መፍትሔ ነው:: አለዚያ የመልካም አስተዳደር ዘመቻዎችን ባለፈው የተሸነፍነው ብቻ ሳይሆን ወደፊትም የምንሸነፈው ጦርነት እንደሚሆን ከወዲሁ የታወቀ ነው::

ከአዘጋጁ፡- ጽሑፉ የጸሐፊውን አመለካከት ብቻ የሚያንፀባርቅ መሆኑን እየገለጽን፣ ጸሐፊውን በኢሜይል አድራሻቸው ayalewlidetu@gmail.

com ማግኘት ይቻላል::

ከገጽ 15 የዞረ

በመንግሥት ትዕዛዝም ይሁን በራሱ ተነሳሽነት በምርጫ ወቅት በተቃዋሚ ፓርቲዎችና በመራጩ ሕዝብ ላይ የተለያዩ ተፅኖዎችን በማሳደር የፖለቲካ ሙስና ሲፈጽሙ ዝም የተባሉ ‘ምናልባትም አበጀህ የተባሉ’ ካድሬዎች፣ በተመሳሳይ ሁኔታ በሕዝብ ላይ የኢኮኖሚ ሙስና ለመፈጸም መሞከራቸው አይቀሬ ነው:: መንግሥት የሥልጣን ዘመኑን ለማራዘም ሲል የፖለቲካ ሙስና እንዲፈጽሙ የተጠቀመባቸው ካድሬዎች እነሱ በተራቸው የኑሮ ህልውናቸውን ለመጠበቅ ሲሉ የኢኮኖሚ ሙስና ቢፈጽሙ ምን ሊያስደንቅ ይችላል? ራሱ በፖለቲካ ሙስና ውስጥ የተዘፈቀ አንድ መንግሥት ካድሬዎቹ የኢኮኖሚ ሙስና እንዳይፈጽሙ የመከላከል የሞራል ብቃትስ ይኖረዋል?

“ለእነዚህ ፕሮጀክቶች የሚያስፈልገው 250 ሚሊዮን

ዶላር ከዓለም ባንክ በብድር የተገኘ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅት አጠቃላይ ጥናቱ በኮንትራክተሩ አማካይነት እየተካሄደ መሆኑ ታውቋል:: ቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለጨርቃ ጨርቅ፣ ጋርመንትና ጫማ አምራቾች የሚሰጥ ነው:: በቂሊንጦ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ደግሞ ለምግብ፣ መድኃኒትና ከፍተኛ ቴክኖሎጂ የሚጠይቁ ምርቶች ይመረቱበታል:: ይህንን ሥራ በማካሄድ ላይ የሚገኘው የኮርያ ኩባንያ የሆነው ዶሀ ነው::

የሐዋሳ ኢንዱስትሪ ፓርክ ዲዛይንና ግንባታ በጥምር እየተካሄደ ሲሆን፣ ፕሮጀክቱ ሐምሌ 2007 ዓ.ም. የቻይና ኩባንያ ከሆነው ሲሲኢቢሲ ጋር ውል ተገብቶ ሥራው እየተካሄደ ነው::

ይህ ፕሮጀክት በመቶ ሄክታር ላይ እየተካሄደ ሲሆን፣ ስፋታቸው የተለያዩ 35 ፋብሪካዎችን የሚይዝ ሕንፃዎች፣ ለአንድ ሺሕ ሠራተኞች የመኖርያ ቤቶችና የጋራ መጠቀሚያ ግንባታዎችን አጣምሮ የያዘ ፕሮጀክት ነው::

የድሬዳዋ ኢንዱስትሪ ፓርክ በመጀመርያው ምዕራፍ 150 ሄክታር ላይ ይገነባል:: የዚህ ፕሮጀክት አጠቃላይ ጥናት እየተካሄደ ሲሆን፣ ግንባታውን የአገር ውስጥና የውጭ አገር ኩባንያዎች በጋራ ያካሂዱታል ተብሎ ይጠበቃል::

ከእነዚህ በተጨማሪ በቅርቡ በአዳማ፣ መቐለ፣ ኮምቦልቻ፣ ጂማና ባህርዳር ከተሞች የኢንዱስትሪ

ፓርኮችን ለመገንባት ጥናቶች ተካሂደዋል::

አቶ ሲሳይ እንደገለጹት፣ በእነዚህ አምስት ፓርኮች ግንባታ ላይ ሰባት የአገር ውስጥና አምስት የውጭ አገር ተቋራጮች እንዲሳተፉ ተወስኗል::

በኢንዱስትሪ ፓርኮቹ ለመግባት በርካታ የውጭ ኩባንያዎች ጥያቄ እያቀረቡ ሲሆን፣ የአገር ውስጥ ኩባንያዎችም ቦታ እንደተዘጋጀ ተገልጿል::

አቶ ሲሳይ እንደገለጹት፣ የኮርፖሬሽኑ ዋነኛ ዕቅድ በአገሪቱ የኤክስፖርት ምርቶችን ማስፋትና የሥራ ዕድል ፈጠራና የቴክኖሎጂ ሽግግር እንዲካሄድ ማድረግ ነው:: በዚህ መሠረት አገሪቱ ከማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ ኤክስፖርት፣ በቢሊዮን ዶላር የሚቆጠር ገቢ ማግኘት የሚያስችላት ሲሆን፣ ኢንዱስትሪ ፓርኮቹ በአሥር ዓመት ውስጥ ሁለት ሚሊዮን ሠራተኛ የመቅጠር አቅም ይኖራቸዋል:: የቴክኖሎጂ ሽግግርንም ተግባራዊ ለማድረግ የውጭና የአገር ውስጥ ኩባንያዎች ጥምረት እንደሚኖር አቶ ሲሳይ ገልጸዋል::

መንግሥት በተለይ በንግድና በአገልግሎት ሰጪ ተቋማት ዘርፍ የተሰማሩ ባለሀብቶች፣ ወደ ማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ እንዲገቡ ግፊት ሲያደርግ ቆይቷል::

በዘርፉ ለመሳተፍ ፍላጎት ያላቸው ባለሀብቶች፣ በአቶ አህመድ በሚመራው ኮሚቴ አማካይነት ቦታቸውን ያገኛሉ ተብሎ ይጠበቃል::

በማኑፋክቸሪንግ... ከገጽ 3 የዞረ

Page 34: Reporter issue-1631

ገጽ 34|

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

INVITATION FOR BIDTENDER NO. MCF Pvt. Ltd. Co. 07/2008

Messebo Cement Factory Pvt. Ltd. Co. (MCF Pvt. Ltd. Co.) invites eligible bid-ders for the purchase of the following Scrap items.

S. No Description Unit Qty Remark1 Metal Scrap Ton 2002 Corrugated Iron Scrap Ton 403 Grinding Media Ball Ton 2,0004 Hammer Crusher Ton 120

Tender Documents can be collected from Addis Ababa, Messebo Cement Fac-tory Pvt. Ltd. Co. Liaison Office around Stadium Yiha Building 2nd floor or Mekelle, Messebo Cement Factory Main Office effective from the day of 1st announcement against payment of non-refundable Birr 100.00 (One Hundred).

Messebo Cement Factory Pvt. Ltd. Co.P.O.Box 916, Mekelle, Tigrai, Ethiopia.

“Tender for scrap items”

1. Bidders must submit valid trade license renewed for 2008 Ethiopian Calendar and VAT registration certificate.

2. All Bids should be submitted in wax-sealed and stamped envelopes not later than 14/01/2016 G.C. up to 2:00PM at Messebo cement factory plc Mekelle P.M and should be addressed and marked as follows:

3. Bids will be opened on 14/01/2016 G.C. At 03:00 PM in the presence of interested bidders or their representatives who choose to attend at Messebo Cement Factory Head office Mekelle.

4. Bids must be accompanied by bid bond/security of Birr 2% in the form of C.P.O. in the name of your firm.

ማስታ

ወቂያ

ሆስፒታሉ በቀን እስከ 50 የሚሆኑ አስከሬኖች ይቀበላል:: የተለያዩ ኬዞች ስለሚመጡም ሙሉ ምርመራ መደረግ አለበት:: ይሁን እንጂ ካለው የሥራ ጫና፣ የባለሙያ እጥረትና የቋንቋ ችግር አንፃር በተፈለገው ጊዜ ለማደረስ ያስቸግራል:: ከሠራተኞች ጋር ተያይዘው የሚነሱ የመልካም አስተዳደር ችግሮችም ነበሩ:: አስከሬን ጫኝና አውራጆች ገንዘብ ይቀበሉ ነበር:: ይህን የሚያደርጉትን ከሥራ እሰናብተናል:: ከቀጠሮ መራዘም ጋር የሚነሱ ቅሬታዎችም እንዳሉ እናውቃለን:: ይህም ካለው የሰው ኃይል እጥረት የሚፈጠር ነው:: ያለንን የሰው ኃይል እንዳናሳድግ ደግሞ ሲቪል ሰርቪስ ለመደቡ ያስቀመጠው ደመወዝ የሚስብ አይደለም:: እስካሁን ያልተቀረፈ ችግራችንም ይኼ ነው:: በተቻለን አቅም ያለውን ችግር ለመፍታት የክፍሉን ሠራተኞች በትርፍ ጊዜያቸው በአበል እያሠራን ነው:: በአስከሬን ክፍል ያለው ጫና በዚህ ብቻ የሚያበቃ አይደለም:: ለወራት ተቀብሮ የሰነበተ አስከሬን ለምርመራ ይመጣ ነበር:: አጋጣሚው ሠራተኞቹ በኢንፌክሽን እንዲጠቁ ያጋልጥ ነበር:: ከጊዜ በኋላ አጋጣሚውን ለመቀነስ ተችሏል:: ያለውን አጠቃላይ ችግር ለመቅረፍ ሁሉም ክልሎች የራሳቸው የአስከሬን ምርመራ ተቋም ሊኖራቸው ይገባል::

ሪፖርተር፡- አስከሬን ለማቆየት የሚረዳ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ትጠቀማላችሁ?

አቶ ክበበው፡- የሚሰነብቱ አስከሬኖችን ለማቆየት ማቀዝቀዣዎች (ዲፕፍሪዝ) መጠቀም

ግድ ይላል:: ሆስፒታሉም በቅርቡ አንድ ማቀዝቀዣ መግዛት ችሏል:: ይሁን እንጂ በቂ አይደለም:: ሌላ ሁለት ተጨማሪ ማቀዝቀዣዎች ያስፈልጉናል:: የአስከሬን ክፍሉን ዘመናዊ ለማድረግ ማቀዝቀዣ ብቻም በቂ አይደለም:: ክፍሎቹን ማስፋት ይጠበቃል:: ይኼንን ለማድረግም ልዩ ልዩ ሥራዎች እየሠራን እንገኛለን:: ነገር ግን ካለው ጫና አንፃር የአስከሬን ምርመራ ዘርፉን ፌዴራል ፖሊስ ቢቀበለን እንመርጣለን::

ሪፖርተር፡- ሆስፒታሉ በቀን ምን ያህል ሕመምተኞችን ያስተናግዳል?

አቶ ክበበው፡- ከዚህ ቀደም በቀን ከ200 እስከ 300 ታካሚ ያስተናግድ ነበር:: ነገር ግን አሁን እስከ 600 የሚደርሱ ታካሚዎችን እያስተናገደ ይገኛል:: ሕንፃው አገልግሎት መስጠት ሲጀምርም በቀን እስከ 800 ታካሚዎች ማስተናገድ ይቻላል:: በቀን ማስተናገድ የሚችለውን የታካሚ ቁጥር ከማሳደጉ ጎን ለጎንም የተለያዩ ሥራዎችን ሠርተናል:: ካርድ ክፍል ይታይ የነበረውን የመልካም አስተዳደር ችግር ለመቅረፍ በሙያው የሠለጠኑ ሰዎች ቀጥረናል:: የእናቶችና ሕፃናት ሕክምና ቀድመን እንሰጥ የነበረ ቢሆንም፣ በተለያዩ ሆኔታዎች አቋርጠናል:: ይሁን እንጂ በቅርብ ጊዜ ውስጥ አገልግሎቱን መስጠት እንጀምራለን:: የኩላሊት እጥበት አገልግሎት ለመጀመርም ልዩ ልዩ ሥራዎች በመሥራት ላይ እንገኛለን ቦታውም ቀደም ተብሎ ተዘጋጅቷል:: ወተር ትሪትመንት ማሽንም ገዝተናል::

‹‹የአስከሬን ምርመራ... ከገጽ 19 የዞረ

መሰል ፆታዊ ጥቃቶች የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ባለባቸውና መናገር በማይችሉ ሴቶች ላይ እንደሚበረክት ሀንዲ ካፕ ኢንተርናሽናል ከሁለት ዓመታት በፊት ያወጣው ጥናት ያመለክታል:: በጉዳዩ ሪፖርተር ያነጋገራቸው የኢትዮጵያ የአእምሮ ዕድገት ውስንነት ያለባቸው ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ምሕረት ንጉሤ እንደሚሉት የማዕከሉ አባል የሆኑ ብዙ ሴቶች ለፆታዊ ጥቃት የተጋለጡ ናቸው::

‹‹ከቅርብ ጊዜ በፊት አንዲት የማኅበራችን አባል የሆነች የ24 ዓመት ወጣት ተደፍራ ወልዳለች፤›› በማለት በጎረቤት ስለተደፈረች የማኅበሩ አባል ይገልጻሉ:: ሰዎች በአንድ ግቢ ውስጥ ተሰባስበው በሚኖሩበት አካባቢ መሰል ድርጊቶች በስፋት ይፈጸማሉ:: ስለመደፈራቸው ማስረዳት ስለሚቸገሩም የደረሰባቸው ጥቃት ሳይታወቅላቸው የሚቀሩ ጥቂት እንዳልሆኑ ገልጸዋል:: ‹‹ብዙ ጊዜ የሚታወቀው ሆዳቸው ሲገፋ ነው፤›› በማለት የሚደርሰውን ችግር የከፋ መሆኑን ተናግረዋል::

በሌላ በኩል የማዕከሉ አባል የሆኑ ጥቂት የማይባሉ ወንዶችም የመደፈር አደጋ እንደሚያጋጥማቸው ብዙዎቹም ችግራቸው ሳይታወቅ እንደሚቆይ ገልጸዋል:: ‹‹ቤተሰብ ማን ያስባቸዋል በሚል አስፈላጊውን ጥንቃቄ አያደርግላቸውም፤›› የሚሉት ሥራ አስኪያጇ ጥቃት ፈጻሚዎቹ ወንጀል እንደፈጸሙ ሳይሆን የተለየ ውለታ እንደዋሉላቸው ሁሉ ይሰማቸዋል ይላሉ::

ችግሩ አሳሳቢና ተገቢውን ትኩረት የሚሻ መሆኑን የገለጹት የኢትዮጵያ አካል ጉዳተኛ ሴቶች ብሔራዊ ማኅበር ሥራ አስኪያጅ ወ/ሮ ብርሃኔ ዳባ ናቸው:: እሳቸው እንደሚሉት የመደፈር አደጋ ያጋጠማቸው ሴቶች የራሳቸው ጥፋት እንደሆነ ሁሉ በራሳቸው ያፍራሉ:: ራሳቸውንም ለሥነልቦና ጫና ያጋልጣሉ::

በማኅበሩ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራዎች

በመሥራት ራሳቸውን እንዲገልጹና ጥቃት አድራሾችን ከሕግ ለማቅረብ ይሞክራል:: ይሁን እንጂ በብዛት የጥቃቱ ሰለባ የሚሆኑ መናገር የማይችሉ ሴቶች የደረሰባቸውን ፆታዊ ጥቃት ለፍርድ ቤት ማስረዳት እንደሚቸገሩ በዚህም ብዙ ጊዜ ወንጀለኛው ሳይቀጣ እንደሚቀር ወ/ሮ ብርሃኔ ይናገራሉ::

ዝም ያሉ... ከገጽ 31 የዞረ

እንዲከፍሉ አመልክተዋል:: በዓመቱ መጨረሻ ተጠራቅሞ ግብር ሲከፈል ጫና የሚፈጥር ከሆነ፣ በየወሩ ወይም በየሦስት ወሩ በታሳቢ የዓመቱን ግብር እንዲከፍሉ ብለዋል::

ቢሾፍቱ ከተማ በሚገኘው ቶሚ እንተርናሽናል ሆቴል የስብሰባ አዳራሽ በተከናወነው ሥነ ሥርዓት ላይ አባ ገዳዎች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሴክተር መሥሪያ ቤቶች ኃላፊዎች ተገኝተዋል::

በሌላ በኩል የጥሬ ቆዳ ሳይበሰብስ ወይም ሳይበላሽ እስከ 20 ቀናት ማቆየት የሚያስችል

አዲስ ቴክኖሎጂ ወደ አገር ውስጥ ለማስገባት ጣሊያን አገር ከሚገኘው አንድ ኩባንያ ጋር የኢትዮጵያ ዘርፍ ማኅበራት ምክር ቤት በመነጋገር ላይ ነው:: ምክር ቤቱ ከኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ጋር በመሆን የሚያካሂደው ንግግር እንዳበቃ በቅርቡ ውል እንደሚፈርም የምክር ቤቱ ፕሬዚዳንት አስታውቀዋል::

ፕሬዚዳንቱ አቶ ገብረሕይወት ገብረእግዚአብሔር ይህንን ያስታወቁት፣ በቢሾፍቱ ከተማ በግብር ምክንያት ተዘግተው የነበሩት

ለስድስት ወራት... ልኳንዳ ቤቶች መከፈታቸውንና ነጋዴውም የግብር ምህረት የተደረገለት መሆኑን ምክንያት በማድረግ የቢሾፍቱ ከተማ ልኳንዳ ነጋዴዎች ማኅበር ታኅሳስ 3 ቀን 2005 ዓ.ም. ባካሄደው ሥነ ሥርዓት ላይ በተለይ ከሪፖርተር ጋር ባካሄዱት ቃለ ምልልስ ነው::

እንደ አቶ ገብረሕይወት ማብራሪያ፣ በዓለም ላይ አዲስ የሆነው የዚህ ዓይነቱ ቴክኖሎጂ ወደ አገር ውስጥ መግባት ሁለት ዓብይ ጥቅሞች አሉት:: አንደኛው ነጋዴዎቹ ጥራቱን የጠበቀ ቆዳ ወደ ውጭ በመላክ ተጠቃሚ እንዲሆኑ ያደርጋል:: ሁለተኛው ደግሞ አገሪቱ ከዘርፉ ጠቀም ያለ የውጭ ምንዛሪ የማግኘት አጋጣሚው የተመቻቸ እንዲሆን ማድረጉ ነው::

ጥሬ ቆዳ ወደ ፕሮሰስ እስከሚገባ ድረስ ከላይ ከፍ ብሎ ለተጠቀሰው ቀናት ያህል ሳይበላሽ ማቆየት የሚያስችለው ይህ አዲስ ቴክኖሎጂ፣ በኬሚካል ደረጃ የተደረሰበት ግኝት መሆኑን ተናግረዋል:: የዚህም ቴክኖሎጂ ፈጣሪ የሆነው ኩባንያ ኃላፊ ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ከሥጋ ነጋዴዎች ማኅበራት ጋር እንደተገናኙና ሐሳብ ለሐሳብ እንደተለዋወጡም አስረድተዋል::

ስለኩባንያው ማንነት እንዲገልጹ ለቀረበላቸው ጥያቄ አቶ ገብረሕይወት፣ ‹‹በውል ከመፈራረማችን በፊት የቴክኖሎጂው ባለቤት የሆነውን ኩባንያ ስም ከወዲሁ መግለጽ ትክክል አይደለም፤›› ብለዋል::

አቶ አመሃ በርሄ አገር አቀፍ የሥጋ አምራቾችና አቀናባሪዎች ማኅበር ምክትል ፕሬዚዳንት አገር አቀፍ ማኅበሩ ዘመናዊና ኤክስፖርት ቄራ የማቋቋም፣ የቆዳ፣ የሌጦና ሌሎች የሥጋ ተረፈ ምርቶችን አዘገጃጀትና አያያዝ የማዘመን ዕቅድ እንዳለው ተናግረዋል::

ከገጽ 12 የዞረ

ስለመሆናቸው እርግጠኛ አይደለሁም:: የመንግሥት በተለይ የአስፈጻሚው አካል ሥልጣን ላይ ሕግን መሠረት ያደረገ ልጓም የሚያደርጉ ተቋማት መፍጠር ለኢትዮጵያ አሁንም ፈተና ነው:: ይኼንን በአዋጅ ሳይሆን በሒደት ነው ማምጣት የሚቻለው::

ሪፖርተር፡- መረጃን ያለ ሕግ አግባብ የከለከለ ተቋም ላይ በተለያዩ እርከኖች ይግባኝ በማለት ሌላ ውሳኔ ማግኘት እንደሚቻል የሕግ ማዕቀፉ ያስቀምጣል:: በመድረኩ እንደተገለጸው ይህን አሠራር ተከትሎ የመሟገት ባህል ግን ሥር አልሰደደም:: የዚህ ምክንያቱ ምንድነው?

ዶ/ር ደረጀ፡- ሚዲያን በተመለከተ የተቀመጠው ጊዜና ሒደት የተወሳሰበ በመሆኑ አያበረታታም:: ሕጉ ግን ታሳቢ ያደረገው መረጃ ወዲያው እንዲገኝ ነው:: የይግባኝ ሒደቱ በተለየ ሁኔታ የሚፈጸም ነው:: እንኳን ሌላ የተወሳሰበ መረጃ ይቅርና የሥራ ልምድ ለማግኘት እንኳን እስከ ሰበር ሰሚ ችሎት ድረስ ለመከራከር የምትገደድበት ሁኔታ አለ:: ሕጉ ለሠለጠነ ማኅበረሰብ የሚሆን ነው:: የማላምንበትም ቢሆን በሕጉ መሠረት መጫወት አለብኝ:: አለበለዚያ የሚመጣውን ኃላፊነት ለመሸከም ነው መዘጋጀት ያለብኝ:: በተግባር ያለው ሁኔታ ግን ከሕግ ማዕቀፉ ያለው ርቀት በጣም አሳሳቢ ነው:: ይህን ሰፊና ጥልቅ ችግር መቅረፍ ስንችል ነው የመረጃ ነፃነት ሕጉን ትርጉም በሚሰጥ መንገድ መተርጎም የምንችለው::

‹‹የመንግሥት...ከገጽ 7 የዞረ

ለብቻቸው ኃይል አመንጭተው ለመንግሥት እንዲሸጡ፣ ወይም ከመንግሥት ጋር በጋራ እንዲያለሙ አቅጣጫ ተቀምጧል፤›› ብለዋል::

ሦስተኛው አማራጭ ደግሞ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል በራሱ ግንባታውን እንዲያካሂድ ማድረግ ሲሆን፣ ከፋይናንስ አኳያ ያለውን ችግር ለመቅረፍም የአገር ውስጥ ባንኮች ላይ ትኩረት እንደሚደረግ ገልጸዋል::

የውኃ፣ መስኖና ኤሌክትሪክ ሚኒስትር ዴኤታ አቶ ወንድሙ ተክሌ በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል የራሱን ቦንድ በመሸጥ ብድር የሚያገኝበት መንገድ እየተጠና መሆኑን ገልጸው፣ ይህንን ዕውን ለማድረግ ግን ከኤሌክትሪክ ኃይል ሽያጭ የሚገኘው ገቢ ወሳኝ መሆኑንና በዚህ ረገድም ጥናቶች እየተደረጉ መሆኑን ጠቁመዋል:: ይሁን እንጂ ጥናቱ የታሪፍ ማሻሻያን የተመለከተ ስለመሆኑ የገለጹት ነገር የለም::

የፋይናንስ እጥረቱ የመነጨው ከዕቅድ ስፋት፣ አገሪቱ ካላት የገንዘብ አቅም አንፃርና ከብድር መጠን አኳያ መሆኑን ጠቁመዋል:: ‹‹የብድር መጠናችን እንደ አገር የሚታይ ነው:: ብድር ስለተገኘ ብቻ የሚወሰድበት መንገድ የለም:: ፓርላማውም በዚህ ላይ ትኩረት የሰጠ ይመስለኛል፤›› ብለዋል::

በመሆኑም አዋጭ የሆነው አማራጭ የውጭ ኩባንያዎች ለብቻቸው ኃይል አመንጭተው ለመንግሥት እንዲሸጡ፣ ወይም ከመንግሥት ጋር በጋራ እንዲያለሙ መሆኑን ጠቁመው፣ ይህንን ተግባራዊ ለማድረግ የአዋጆች ማሻሻያ እንደሚያስፈልግ ጠቁመዋል:: ምክንያቱ ደግሞ የውጭ ኩባንያዎች ሊመጡ የሚችሉት የራሳቸውን ትርፍ ስለሚያዩ ነው ብለዋል::

በጂኦተርማል የኃይል ማመንጨት ተግባር ላይ የሚሳተፉ የውጭ ባለሀብቶችን ማስተናገድ እንዲቻል የሚያስፈልገው የአዋጅ ማሻሻያ ከሳምንት በፊት ተጠናቆ ለሚኒስትሮች ምክር ቤት መቅረቡን ገልጸዋል::

የሕግ ማሻሻያው በሌሎቹም የኃይል ማመንጫዎች ዘርፎች ላይ እንደሚያስፈልግ ሚኒስትር ዴኤታው አስረድተዋል::

በዕቅድ ለተያዙ...ከገጽ 3 የዞረ

አሁን አለመግባባት የፈጠሩት ኩባንያዎችን ከማግባባት ውጪ ሌሎች ኩባንያዎችን ማወዳደር ተብሎ የቀረበው ሐሳብ አሁንም ጊዜ የሚፈጅ በመሆኑ፣ ግብፅ እንደ ተቃወመችው ለማወቅ ተችሏል::

በመሆኑም የግብፅ ማጠንጠኛ ሐሳብ አሁን ያለው የቴክኒክ መመርያ ማለትም ሦስቱ አገሮች የተስማሙበት 70 በመቶ የፈረንሣይ ኩባንያ ቢአርኤል ኢንጂነርስ የጥናት ድርሻ፣ እንዲሁም 30 በመቶ የኔዘርላንድ ኩባንያ ዴልታ ሬዝ የጥናት ድርሻ ላይ ማስተካከያ ተደርጎ፣ ሁለቱም ኩባንያዎች እኩል የመወሰን ነፃነት ኖሯቸው ጥናቱ እንዲጀመር ግፊት የማድረግ እንቅስቃሴ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርበት ያላቸው ምንጮች ይገልጻሉ::

በኢትዮጵያ በኩል የግድቡ ግንባታ ይቁም በሚለው ላይ ድርድር እንደማይደረግ ራሳቸው ግብፃውያንም ጭምር የሚያውቁት በመሆኑ፣ በኢትዮጵያ በኩል ይህ ይሆናል ተብሎ እንደማይገመት ምንጮች ያስረዳሉ::

ምናልባት የቴክኒክ መመርያው ላይ ማሻሻያዎች ለማድረግ ይቻል እንደሆነ ለማየት የጊዜ ቀጠሮው ተጠይቆ ሊሆን እንደሚችል ምንጮች ይገምታሉ:: ቀጣዩ የሦስቱ አገሮች ስድስት ሚኒስትሮች የሚገኙበት ስብሰባ በሱዳን ካርቱም ታኅሳስ 17 ቀን 2008 ዓ.ም. ይሆናል ተብሎ ይጠበቃል::

ኢትዮጵያ... ከገጽ 3 የዞረ

Page 35: Reporter issue-1631

|ገጽ 35

www.ethiopianreporter.com

| ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ስፖርት

በደረጀ ጠገናው

ማርክ ሩቢን በታችኛው ሊግ የሚጫወተው የሳውዝኢንድ ዩናይትድ የረጅም ጊዜ ደጋፊ ነው:: ይህንን በሕይወት ዘመኑ ሁሉ ሲደግፈው የኖረውን ክለብ በትልቁ የእግር ኳስ መድረክ ገዝፎ መታየት የሚያስችለውን ዕቅድ ሲተልም ኖሯል:: የገዛ ቤተሰቦቹ የእግር ኳስ ቡድኑን እ.ኤ.አ. ከ1967 እስከ 1983 ድረስ በባለቤትነት ማስተዳደራቸውም ለሩቢን የቡድኑን ቤተሰባዊ ቁርኝት መሠረት ያደረገ የዕድገት ዕቅድ እንዲነድፍ አስገድዶታል::

በአራት መሠረታዊ መንገዶች የቡድኑን ሁለንተናዊ አቅም በላቀ ደረጃ ማሸጋገር እንደሚቻል በሚያስገዝበው ጽሑፍ በዋናነት ትኩረቱን የሚያደርገው ክለቦች የራሳቸው የሆነ የገቢ ምንጭ በአስተማማኝ ሁኔታ መገንባት ላይ የሚያደርግ እንዲሆን ነው:: ለዚህ ደግሞ ከስፖርቱ ጋር ተያያዥነት ያላቸው ኢንቨስትመንቶች ላይ መሳተፍና ሌሎች ድርጅቶችንም ማሳተፍ የሚል ነው:: በታችኛው ዲቪዥን የሚጫወቱ በርካታ ክለቦች ዓመታዊ የደመወዝ ወጪያቸው በዋናው ፕሪሚየር ሊግ ከሚጫወቱት ጋር ተቀራራቢ መሆኑ ለብዙ የእንግሊዝ ክለቦች ከፍተኛ የፋይናንስ ተግዳሮት እንዳመጣባቸው በመግለጽ በዝቅተኛ ደረጃ የሚጫወቱት ቡድኖች የራሳቸው የሆነ የፋይናንስ አተገባበር እንዲኖራቸውም ሩቢን ይሞግታል::

በኢትዮጵያ የክለቦች ምሥረታ ታሪክ መንግሥታዊ የሆኑት ተቋማት የእግር ኳሱም ሆነ የሌሎች ስፖርቶች ክለቦችን በመመሥረት ዛሬ ላይ ለሚገኘው የክለቦች ይዞታ መሠረት ጥሏል:: በአገሪቱ ከቅዱስ ጊዮርጊስና ከመከላከያ (መቻል) ጀምሮ ቀደምቶቹ እንደ ጥጥ (ኮተን)፣ ምድር ባቡር፣ ኢትዮ ስሜንት፣ ኤሌክተሪክ፣ ኦሜድላና ሌሎችም በዚህ መልኩ የተቋቋሙና ረጅም ዕድሜ ያስቆጠሩ በመሆናቸውም ጭምር ይታወቃሉ:: ይሁንና ዛሬ የዓለም ሁኔታ በፈጣን የገበያ ትስስር ውስጥ እየተዘወረ በሚነጉድበት ዘመን ስፖርቱም የዚሁ ገበያ ተካታች እየሆነ መጥቷል:: ከታላላቅ ኢንቨስትመንቶችና የግል ባለሀብቶች ስኬት ጋርም ተያይዞ በዓለም ላይ በዝናቸው የሚታወቁ የስፖርት ክለቦች ሁሉ በለውጥ ሒደት ውስጥ እያለፉ በሚሊዮን ዶላር ለሚቆጠር ኢንቨስትመንት እጃቸውን እየሰጡ በሚገኙበት በአሁኑ ዘመን በኢትዮጵያም ይህንኑ የአሠራር ሒደት መነሻ ያደረገ እንቅስቃሴና የሐሳብ ክርክር መደመጥ ጀምሯል::

ለዚህ አስተሳሰብ በዋናነት መነሻ የሆነው ደግሞ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን መስከረም 15 ቀን 2008 ዓ.ም. ከቢጂአይ

ከግራ ወደ ቀኝ በዋዳ የአፍሪካ ዳይሬክተር ሚስተር ሮዲኔይ ስዊንግለር፣ የወጣቶችና ስፖርት ሚኒስትር ዴኤታ አቶ አንበሳው እንየው፣ በኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድኃኒት ድርጅት ኃላፊ ዶ/ር ቦጋለ ሰለሞን

የኮርፖሬት ሊግ አስፈላጊነትና ዕውነታው

ኢትዮጵያ ጋር በተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ አማካይነት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ በካስቴል ቢራ ታይትል (መጠርያ) ስፖንሰርነት ለሁለት ዓመታት እንዲቀጥል ከተፈራረመ በኋላ ነው:: በተለይ ኢትዮጵያ ቡናና ዳሸን ቢራ የመሳሰሉት ክለቦች በተመሳሳይ ምርት ስፖንሰር አድራጊነት የሚንቀሳቀሱ መሆናቸውን በመግለጽ በፌዴሬሽኑና በካስቴል ቢራ መካከል የተደረሰው ስምምነት ይፋ ከመሆኑ በፊት ከጉዳዩ ባለቤቶች ክለቦች ጋር አስቀድሞ መነጋገር ሲገባው በራሱ የሄደበት መንገድ ተገቢ እንዳልሆነ ጭምር በመናገራቸው ጉዳዩ ውሳኔ ሳያገኝ ቆይቷል::

ቆይቶ ግን ብሔራዊ ፌዴሬሽኑ በታይትል ስፖንሰር ጉዳይ ዙሪያ የተፈጠረውን የአሠራር ችግር በተመለከተ የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ሌሎች አገሮች የሚጠቀሙትን

አሠራር መሠረት ያደረገ ድጋፍ እንዲያደርግለት ጥያቄ አቅርቦ ፊፋም ተቀብሎት ተቋሙን ለረጅም ዓመታት በማርኬቲንግ ጉዳዩ ሲያማክሩ የቆዩ ባለሙያ ወደ አዲስ አበባ ልኮ ከፌዴሬሽኑ ከፍተኛ አመራሮችና ጉዳዩ በቀጥታ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር መወያየታቸውም ይታወሳል::

በሒደቱም ፌዴሬሽኑ ከባለድርሻ አካላቱ ዕውቅና ውጪ የሄድበት አሠራር ትክክል እንዳልሆነ፣ ስምምነቱም ሊቋረጥ እንደሚገባው፣ ከተነጋገሩ በኋላ የአገሪቱ ፕሪሚየር ሊግም በአግባቡ በተደራጀ ፕሮፌሽናል (ኮርፖሬት ሊግ) ከ2009 የውድድር ዘመን ጀምሮ ተግባራዊ ማድረግ የሚያስችለውን የጥናትና የሰነድ ዝግጅት በቅርቡ እንደሚጀምር ውሳኔ ላይ ደርሰው ነበር:: ተግባራዊነቱን በተመለከተ ደግሞ በቀጣዩ

የውድድር ዓመት በሚደረገው ጉባኤ ቀርቦ እንዲፀድቅ ከስምምነት መድረሳቸው ይታወቃል::

ውሳኔውን ተከትሎ ስምምነቱ አሁንም መሬት ላይ ያለውን የአገሪቱን የሊግ አደረጃጀት በቅጡ ያልተረዳ ስለመሆኑ ሌላ የክርክር መድረክ ፈጥሯል:: ይህንኑ አስመልክቶ እየቀረበ ያለው መከራከሪያ በአገሪቱ ዘጠና በመቶ በመንግሥት የልማት ድርጅቶች የሚተዳደሩ ክለቦች በሚገኙበት ሁኔታና የእነዚህ ክለቦች የገለልተኝነት ሁኔታ በዋናነት ይነሳል:: አንዳንድ ክለቦችም ይህንኑ ሥጋት ሲጋሩ ከ2009 የውድድር ዓመት ጀምሮ የኮርፖሬት ሊግ አደረጃጀት ተግባራዊ ይሁን ቢባል እንኳ ባለው ሁኔታ ቅዱስ ጊዮርጊስና ኢትዮጵያ ቡና ብቻ ስለመሆናቸው ጭምር ይናገራሉ::

በደረጀ ጠገናው

የስፖርቱን መንደር የሚፈታተነው ከሥነ ምግባር ውጪ የሆነው የኃይል ሰጪና አበረታች መድኃኒት ተጠቃሚነት መንሰራፋት አገሮችን ማዋረድ ከጀመረ ሰነባብቷል:: ከአውሮፓ ሩሲያን የመሳሰሉ ታላቅ የስፖርተኞች አገር በአበረታች መድኃኒቶች ቅሌት መሳለቂያ በመሆን በዓለም አደባባይ ተብጠልጥላለች:: የአገሪቱን ስም ያጎደፈው ይህ ተግባር ንፁኃን አትሎቶቿን አንገት አስደፍቷል:: በቅርቡም ከወደ ኬንያ የተደመጠውና ሲደመጥ የቆየው ቅሌትም ነግ በኔን ያጭራል:: ምክንያቱም ኬንያውያን በዓለም የስፖርት አደባባይ ታማኝነትን አጥተዋል:: ስም ያላቸው ሯጮቿ በአበረታች መድኃኒት ጦስ የሰበሰቡትን ሜዳሊያ መልሱ ተብለዋል:: ነገርየው እየከረረ በመምጣቱ ለኢትዮጵያ ሥጋት ከሆነም ሰነባብቷል::

ኢትዮጵያ ምንም እንኳ ስመ ጥር አትሌቶቿ እስካሁን ከዚህ ቅሌት ጋር በተያያዘ ስማቸው ባይነሳም፣ በዓለም የሩጫ መድረክ እምብዛም እውቅና የሌላቸው አምስት አትሌቶች በአበረታች መድኃኒት ተጠርጥረው መታገዳቸው አይዘነጋም:: ከዚህ ጋር በተያያዘ ሰሞኑን በኢትዮጵያ የተገኙት በዓለም አቀፉ ፀረ አበረታች መድኃኒት ኤጀንሲ ዋዳ የአፍሪካ ተወካይ ደቡብ አፍሪካዊ ሚስተር ሮዲኔይ ስዊንግለር ባለፈው ሰኞ ታኅሣሥ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ከመንግሥት ከፍተኛ ኃላፊዎች፣ ከኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ፣ ከአትሌቲክስ ፌዴሬሽንና ከኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን እንዲሁም በኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድኃኒት ድርጅት ኃላፊዎች ጋር በሒልተን አዲስ ውይይት አድርገዋል::

ዓለም አቀፉ ፀረ አበረታች መድኃኒት ኤጀንሲ የኢትዮጵያን እንቅስቃሴ ገመገመ

ከኢትዮጵያ የፀረ አበረታች መድኃኒት ድርጅት ዶ/ር አያሌው ጥላሁን ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በዓለም አቀፉ የፀረ አበረታች መድኃኒት ኤጀንሲ (ዋዳ) የአፍሪካ ሪጅናል ዳይሬክተር ሚስተር ሮዲኔይ፣ በዚህ ወቅት ወደ ኢትዮጵያ የመጡበት ዋናው ምክንያት፣ ኢትዮጵያ ስምምነቱን ከፈረሙ አገሮች አንዷ እንደመሆኗ የገባችውን ቃልና ኃላፊነት ምን ያህል እየተወጣች

ነው? በመከላከሉ ሒደት እየተደረገ ባለው እንቅስቃሴ በተለይም አገሪቱ በዓለም አቀፍ ደረጃ ትልቅ ስምና ዝና ያላቸው አትሌቶች አገር ስለሆነች በተለይም በዚህ ዘመን ለስፖርቱ ትልቅ ሥጋት እየሆነ ስላለው ኃይል ሰጪ አበረታች መድኃኒት ጉዳይ ለሁሉም ስፖርቶች አትሌቶች ትክክለኛውን የግንዛቤ ማስጨበጫ ትምህርት በአግባቡ እየሰጠች ነወይ? የሚሉት ርዕሰ ጉዳዮችን

በዝርዝር እንደተመለከቱና በተለይም ኢትዮጵያ እ.ኤ.አ. ከ2011 እስከ 2015 ባሉት ዓመታት ውስጥ ልታከናውነው ያቀደችውን ስትራቴጂክ ፕላን ትኩረት

እንዲሰጠው ማሳሰቢያ መስጠታውንም ገልጸዋል::

በአፈጻጸም ረገድ ክፍተት እንዳይፈጠር መንግሥትና ጉዳዩ

የሚመለከታቸው የኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴን ጨምሮ ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች ለአገራዊው ኤጀንሲ ሙሉ ድጋፍና ክትትል እንዲያደርጉ፣ እስካሁን ባለው

ግን የአገሪቱ መንግሥትም ሆነ ብሔራዊ ፌዴሬሽኖች አትሌቶቻቸውን በመጠበቁ ረገድ ሊጠቀስ የሚችል ሥራ እንደሠሩ፣ ወደፊትም ይኼው ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት፣ በተለይ በታላላቅ አትሌቶች ላይ ጥብቅ ቁጥጥር ክትትል ማድረግ የግድ እንደሚል ጭምር መግለጻቸውን ዶ/ር አያሌው አስረድተዋል::

በኢትዮጵያ ኦሊምፒክ ኮሚቴ የኦሊምፒክ ስርጸት ትግበራ አብይ የሥራ ሒደት ዳይሬክተር አቶ ታደለ ልዴቻ በበኩላቸው፣ በአገሪቱ እስካሁን የነበረው ክትትልና ቁጥጥር እንደተጠበቀ ሆኖ፣ የዓለም አቀፉ ፀረ አበረታች መድኃኒት ኤጀንሲ (ዋዳ) የአፍሪካ ዳይሬክተር በሰጡት ማብራሪያ መሠረት ብሔራዊ ኦሊምፒክ ኮሚቴው በዋናነት ለስፖርት መምህራን፣ ለብሔራዊ ፌዴሬሽኖች፣ ለሙያተኞች፣ ለአትሌቶችና ለክለቦች፣ ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ወጣቶች አካዴሚ፣ ለጥሩነሽ ዲባባ ማሠልጠኛ ማዕከል፣ ቢሾፍቱ (ደብረ ዘይት) ለሚገኘው ታዳጊ ወጣቶች አካዴሚና ለሚመለከታቸው አካላት በአገር አቀፍ ደረጃ በተለይም ከአበረታች መድኃኒት ጋር የተያያዙ ሥልጠናዎች እንደሚሰጡ ተናግረዋል::

Page 36: Reporter issue-1631

ገጽ 36| | ረቡዕ | ታህሳስ 6 ቀን 2008

ቅፅ 21 ቁጥር 1631

ማስታ

ወቂያ

ዲዛይንና ዝግጅት በሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አሳታሚ ሚዲያና ኮምዩኒኬሽንስ ሴንተር አታሚ፡ ብርሃንና ሰላም ማተሚያ ድርጅት ክ/ከተማ፡ አራዳ ቀበሌ፡ 17 የቤት ቁጥር፡ 984

በዮሐንስ አንበርብር

የገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን የሥራ ኃላፊዎች ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር በአገሪቱ ውስጥ መኖሩ የማይካድ መሆኑን፣ ለፓርላማው የበጀትና የፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ አሳወቁ:: የባለሥልጣናት ጣልቃ ገብነት መኖሩንም ተናገሩ::

ቋሚ ኮሚቴው የባለሥልጣኑን የ2008 ዓ.ም. ዕቅዱና የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ዕቅድ አፈጻጸም ባለፈው ሰኞ ታኅሳስ 4 ቀን 2008 ዓ.ም. ባዳመጠበት ወቅት፣ ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን በተመለከተ ባለሥልጣኑ ምን እያደረገ እንደሆነ ማብራሪያ እንዲሰጥ ጥያቄ ቀርቦለት ነበር::

በጉዳዩ ላይ ምላሽ መስጠት የጀመሩት የባለሥልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር አቶ አለባቸው ዋሲሁን፣ በዋናነት ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን መግታት የሚመለከታቸው ብሔራዊ ባንክና የፋይናንስ ደኅንነት ማዕከል መሆናቸውን ጠቅሰው፣ ገቢዎችና ጉምሩክ ደግሞ የማስፈጸም ኃላፊነትን በጉምሩክ ጣቢያዎች ወይም በመግቢያና መውጫ በሮች ላይ በመቆጣጠር እንደሚወጣ ገልጸዋል::

ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር መኖሩን የባለሥልጣኑ ኃላፊ ገልጸው፣ ቁጥጥር በሚደረግበት ወቅት ግን ከተለያዩ አካላት ጫና እንደሚገጥማቸው ተናግረዋል::

በዋናነት ሦስት መውጫና መግቢያ በሮች እንዳሉ የገለጹት አቶ አለባቸው፣ የመጀመርያው ቦሌ አለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ እንደሆነ፣

ሁለተኛው ነገር ግን ዋናውና ሰፊው የጂቡቲ ጋላፊ ጠረፍ ጉምሩክ በር መሆኑን፣ ሌላኛው ደግሞ የሞያሌና የሱዳን በሮች እንደሆኑ ጠቁመዋል::

በቦሌ አውፕላን ማረፊያ በኩል ያለው በቂ ቁጥጥር እንደሚደረግበትና ውጤታማ ሥራ የሚሠራበት መሆኑን ገልጸዋል:: ዋናው ችግር ያለው በጂቡቲ ጋላፊ በር በኩል መሆኑን የሚናገሩት አቶ አለባቸው፣ ከጠቅላይ ሚኒስትር

ጽሕፈት ቤት፣ ከብሔራዊ ባንክ፣ ከገቢዎችና ጉምሩክ፣ ከንግድ ሚኒስቴር የተውጣጣ ቡድን ችግሩን ለመቅረፍ ኃላፊነት እንደተሰጠው ተናግረዋል::

በየቀኑ 2,200 ተሽከርካሪዎች ወደ ጂቡቲ ከኢትዮጵያ የሚገቡ መሆኑን የተናገሩት ኃላፊው፣ ለዚህ ሁሉ የውጭ ምንዛሪ ማቅረብ ባለመቻሉ በሁለቱ አገሮች የቆየ ስምምነት

እስከ 200 ብር ድረስ በጂቡቲ ውስጥ ግብይት ለማድረግ መፈቀዱን፣ በኢትዮጵያም በኩል እንዲሁ እንዲሆን መደረጉን ተናግረዋል::

አሁን ይህ 200 ብር ከበቂ በታች በመሆኑ የተዋቀረው ኮሚቴ የመፍትሔ ሐሳብ ይዞ እንዲቀርብ ኃላፊነት እንደተሰጠው ገልጸዋል::

ሌሎቹ መውጫ በሮች ሞያሌና ሱዳን ቢሆኑም የከፋ ዝውውር እንደሌለ አቶ አለባቸው ከጠቆሙ በኋላ፣ ‹‹ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ግን በኢትዮጵያ አለ:: ይህ አይካድም፤›› ብለዋል::

የአቶ አለባቸው የሥራ ባልደረባ የሆኑት ሌላ ኃላፊ በበኩላቸው ይህንን ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውር ለመግታት ኃላፊነት የተሰጠው ብሔራዊ ባንክ ቢሆንም አስፈጻሚው ጉምሩክ መሆኑን ጠቅሰው፣ ይህንን ኃላፊነት ከፌዴራል ፖሊስ ጋር በመሆን በመውጣት ላይ መሆናቸውን ገልጸዋል::

‹‹በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የውጭ አገር ገንዘቦች ይንቀሳቀሳሉ:: ነገር ግን እነዚህን በምንይዘበት ወቅት ኢንቨስተር ነው፣ ዳያስፖራ ነው እየተባለ ከተለያዩ (የመንግሥት) አካላት ጫና ይደርስብናል፤›› ብለዋል::

‹‹ይህንን የማነሳው ቋሚ ኮሚቴው ድጋፍ እንዲያደርግልን ብዬ ነው፤›› በማለት ተናግረዋል:: ቋሚ ኮሚቴው በገቢዎችና ጉምሩክ ባለሥልጣን በርካታ የሥራ አፈጻጸሞች ላይ አድናቆቱን ገልጾ፣ ትኩረት ይሻሉ ባላቸው ጉዳዮች ላይም አስተያየቱን ሰጥቷል::

ሕገወጥ የገንዘብ ዝውውርን ለመግታት ጥረት ሲደረግ ባለሥልጣናት ጣልቃ እንደሚገቡ ተጠቆመ

‹‹ኢንቨስተር ነው ዳያስፖራ ነው እየተባለ ጫና ይደርስብናል›› የገቢዎችና ጉምሩክ ኃላፊዎች

አቶ አለባቸው ዋሲሁን

ፎቶ በ

ሪፖርተ

ር/ናሆ

ም ተ

ስፋዬ